Channel: 🇪🇹 ኢትዮ ፕሪሜርሊግ™ ⚽️
🌍 AFRICA
📅 Tuesday 17 - 11 - 2020
⚽️ Africa Cup of Nations
16:00 🔐 Angola -- Congo Dr
16:00 🔐 Central African Republic -- Morocco
16:00 🔐 Togo -- Egypt
16:00 🔐 Sierra Leone -- Nigeria
19:00 🔐 Namibia -- Mali
19:00 🔐 Tanzania -- Tunisia
♞ @LiveRobot
📅 Tuesday 17 - 11 - 2020
⚽️ Africa Cup of Nations
43"
0 ⏱ 1 Madagascar -- Cote D Ivoire 42"
0 ⏱ 0 Sudan -- Ghana 41"
0 ⏱ 0 Rwanda -- Cape Verde 41"
0 ⏱ 0 Lesotho -- Benin 11"
0 ⏱ 0 Ethiopia -- Niger 16:00 🔐 Angola -- Congo Dr
16:00 🔐 Central African Republic -- Morocco
16:00 🔐 Togo -- Egypt
16:00 🔐 Sierra Leone -- Nigeria
19:00 🔐 Namibia -- Mali
19:00 🔐 Tanzania -- Tunisia
♞ @LiveRobot
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
" አማኑኤል ገ/ሚካኤል ያስቆጠራትን የመጀመሪያውን ጎል ባርሴሎና ቢያስቆጥረው ኖሮ የአለም ህዝብ ያጨበጭብላቸዋል እንዲሁም የሚዲያው ማድመቂያ ይሆን ነበር ፣ ንፉግ መሆን ጥሩ አይደለም " አሰልጣኝ ውበቱ አባተ በዛሬው ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት አስተያየት ነበር ።
👉"የአራት ወራት ደሞዝ ሊከፈለን ስላልቻለ ልምምድ አቁመናል" - ተጫዋቾች
👉"በትንሽ ምክንያቶች የተፈጠረ እንጂ ላለመክፈል ብለን ያደረግነው አይደለም" - ክለቡ
https://telegra.ph/የወላይታ-ድቻ-ተጫዋቾች-ልምምድ-ማቆም-እና-የክለቡ-ምላሽ-11-19
👉"በትንሽ ምክንያቶች የተፈጠረ እንጂ ላለመክፈል ብለን ያደረግነው አይደለም" - ክለቡ
https://telegra.ph/የወላይታ-ድቻ-ተጫዋቾች-ልምምድ-ማቆም-እና-የክለቡ-ምላሽ-11-19
Telegraph
የወላይታ ድቻ ተጫዋቾች ልምምድ ማቆም እና የክለቡ ምላሽ...
የወላይታ ድቻ ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች ከደመወዝ ጥያቄ ጋር በተገናኘ በተደጋጋሚ ክለቡን ጠይቀው ምላሽ እንዳላገኙ በመግለፅ የዛሬ ልምምዳቸውን ማድረግ ሳይችሉ ወደየመጡበት ተመልሰዋል፡፡የጦና ንቦቹ ለ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የቅድመ ውድድር ዝግጅት በሶዶ ከተማ ከጀመሩ ሁለት ሳምንታት አልፏቸዋል፡፡ ቡድኑ የመጀመሪያዎቹን አንድ ሳምንታት በቀን ሁለቴ ልምምድ ሲሰሩ ከሰነበቱ በኃላ ያለፉትን አምስት…
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
1) አለም ላይ አሌክስ ፈርጉሰን፣ ካርሎ አንቾሎቲ፣ ጆዜ ሞሪኒዮ፣ ብሬንደን ሮጀርስ ፣ ሀንሲ ፍሊክ ፣ ጁሊያን ኔገልስማን ፣ የርገን ክሎፕ...የመሳሰሉት አሰልጣኞች በቡድን ማኔጀመንት በመላቅ ቡድናቸው ውጤታማ ሆኗል። ሊውስ ዜዛር ሚኖቲ፣ ቤልሳ፣ ዴልቦስኪ፣ ፔፕ ጋርዲዮላ፣ ልዊስ ኤነርኬ ፣ ቶማስ ተኹል የመሳሰሉት ደግሞ በታክቲክ ቡድናቸው ውጤታማ ሆኖ አይተናል።
2) ከላይ የተቀስኳቸው ሁሉም ሀሳብ አላቸው። ለሀሳባቸው የተጨዋቾቹ አቅም በዝርዝር ያውቁታል። የየራሳቸው የጨዋታ መርህ አላቸው። Analysis Department አላቸው።
አንድ ክለብ በሚሊዮን አውጥቶ ተጨዋች ገዝቶልህ በዘፈቀደ የምትሰራ ከሆነ ከባድ ተጠያቂነት ይመጣብሃል። ከባድ ስህተትም እንደሆነ ማዎቅ ያሻል። ዛሬ የተመለከትኩት #ፋሲልከነማ ሀሳቡ ምን እንደሆነ ስላልገባኝ እግር ኳሳዊ ነጥቦች ለማንሳት ያስቸግራል። በአጭሩ ግን ቡድኑ የተጨዋቾች ጥራት እንጅ የሀሳብ ድሃ መሆኑን መመስከር እችላለሁ። በጊዜ ካልታየ በጨዋታ ላይ መዋረድ ስለሚመጣ ትኩረት ቢሰጥበት መልካም ነው።
በተረፈ በካፍ ኮንፌደሬሽን መልካም ውጤት ይግጠማችሁ ዘንድ መልካም ምኞቴ ነው።
2) ከላይ የተቀስኳቸው ሁሉም ሀሳብ አላቸው። ለሀሳባቸው የተጨዋቾቹ አቅም በዝርዝር ያውቁታል። የየራሳቸው የጨዋታ መርህ አላቸው። Analysis Department አላቸው።
አንድ ክለብ በሚሊዮን አውጥቶ ተጨዋች ገዝቶልህ በዘፈቀደ የምትሰራ ከሆነ ከባድ ተጠያቂነት ይመጣብሃል። ከባድ ስህተትም እንደሆነ ማዎቅ ያሻል። ዛሬ የተመለከትኩት #ፋሲልከነማ ሀሳቡ ምን እንደሆነ ስላልገባኝ እግር ኳሳዊ ነጥቦች ለማንሳት ያስቸግራል። በአጭሩ ግን ቡድኑ የተጨዋቾች ጥራት እንጅ የሀሳብ ድሃ መሆኑን መመስከር እችላለሁ። በጊዜ ካልታየ በጨዋታ ላይ መዋረድ ስለሚመጣ ትኩረት ቢሰጥበት መልካም ነው።
በተረፈ በካፍ ኮንፌደሬሽን መልካም ውጤት ይግጠማችሁ ዘንድ መልካም ምኞቴ ነው።
በካፍ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የሚሳተፈው ፋሲል ከነማ የመጀመርያ ጨዋታውን ከሜዳ ውጭ ለማድረግ ዛሬ አመሻሹ ላይ ጉዞውን ቢያደርግም የመልሱን ጨዋታ የት እንደሚያከናውን አጠያያቂ ሆኗል።
https://telegra.ph/ፋሲል-ከነማ-የመልስ-ጨዋታውን-የት-ያደርግ-ይሆን-11-23
https://telegra.ph/ፋሲል-ከነማ-የመልስ-ጨዋታውን-የት-ያደርግ-ይሆን-11-23
Telegraph
ፋሲል ከነማ የመልስ ጨዋታውን የት ያደርግ ይሆን?
በካፍ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የሚሳተፈው ፋሲል ከነማ የመጀመርያ ጨዋታውን ከሜዳ ውጭ ለማድረግ ዛሬ አመሻሹ ላይ ጉዞውን ቢያደርግም የመልሱን ጨዋታ የት እንደሚያከናውን አጠያያቂ ሆኗል።በአፍሪካ መድረክ በኮፌዴሬሽን ካፕ ኢትዮጵያን የሚወክለው ፋሲል ከነማ ከቱኒዚያው ዩ ኤስ ሞናስቲር ጋር መደልደሉ ይታወቃል። የመጀመርያ ጨዋታውንም ከኅዳር ከ18-20 ባሉት ቀናት ከሜዳው ውጪ ለማድረግ ለሳምንታት ዝግጅቱን ሲያደርግ…
ኢንተርናሽናል አርቢትር ሊዲያ ታፈሰ በፊፋ ተመርጣለች !
አውስትራሊያ እና ኒውዚላንድ በጋራ ለሚያዘጋጁት ለ 2023 የሴቶች የአለም ዋንጫ ከአፍሪካ ሊዲያን ጨምሮ 8 የመሃል ዳኞች እና 11 ረዳት ዳኞች መመረጣቸውን ካፍ አሳውቋል፡፡
ከመላው አለም 156 ዋናና ረዳት ዳኞች የተመረጡ ሲሆን ከሚወስዱት ልምምድና ስልጠና በኋላ የአለም ዋንጫው ዳኞች ይታወቃሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አውስትራሊያ እና ኒውዚላንድ በጋራ ለሚያዘጋጁት ለ 2023 የሴቶች የአለም ዋንጫ ከአፍሪካ ሊዲያን ጨምሮ 8 የመሃል ዳኞች እና 11 ረዳት ዳኞች መመረጣቸውን ካፍ አሳውቋል፡፡
ከመላው አለም 156 ዋናና ረዳት ዳኞች የተመረጡ ሲሆን ከሚወስዱት ልምምድና ስልጠና በኋላ የአለም ዋንጫው ዳኞች ይታወቃሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሎዛ አበራ ከ2020 የዓለማችን 100 ተጽዕኖ ፈጣሪ ሴቶች መካከል አንዷ ሆና ተመረጠች!
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሴቶች እግር ኳስ ቡድን አባል የሆነቸው ሎዛ አበራ ከ2020 የዓለማችን 100 ተጽዕኖ ፈጣሪ ሴቶች መካከል አንዷ አድርጎ ቢቢሲ መርጧታል፡፡
ዓለም አቀፉ የሚድያ ተቋም ቢቢሲ በየአመቱ በአራት ዘርፎች ማለትም በፈጠራ፣ በአመራር፣ በማንነት እና በእውቀት ዘርፎች የዓለም ተጽዕኖ ፈጣሪ ናቸው የሚላቸውን 100 ሴቶች ዝርዝር ይፋ ያደርጋል።
ሎዛ አበራ በእግር ኳስ ህይወቷ የዓመቱ የቢቢሲ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴት ሆና የተመረጠችው በተለያዩ ዘርፍ ከተመረጡ 100 ሴቶች መካከል በአመራርነት ዘርፍ ከተመረጡ 29 ሴቶች አንዷ በመሆን ነው።
ሎዛ አበራ ከዚህ ቀደም በተሳፈችበት በደቡብ ክልል፣ በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግና አሁን ደግሞ በማልታ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ኮከብ ግብ አስቆጣሪ በመሆን ብቃቷን አስመስክራለች። (EBC)
@tikvahethmagazine @tikvahethsport
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሴቶች እግር ኳስ ቡድን አባል የሆነቸው ሎዛ አበራ ከ2020 የዓለማችን 100 ተጽዕኖ ፈጣሪ ሴቶች መካከል አንዷ አድርጎ ቢቢሲ መርጧታል፡፡
ዓለም አቀፉ የሚድያ ተቋም ቢቢሲ በየአመቱ በአራት ዘርፎች ማለትም በፈጠራ፣ በአመራር፣ በማንነት እና በእውቀት ዘርፎች የዓለም ተጽዕኖ ፈጣሪ ናቸው የሚላቸውን 100 ሴቶች ዝርዝር ይፋ ያደርጋል።
ሎዛ አበራ በእግር ኳስ ህይወቷ የዓመቱ የቢቢሲ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴት ሆና የተመረጠችው በተለያዩ ዘርፍ ከተመረጡ 100 ሴቶች መካከል በአመራርነት ዘርፍ ከተመረጡ 29 ሴቶች አንዷ በመሆን ነው።
ሎዛ አበራ ከዚህ ቀደም በተሳፈችበት በደቡብ ክልል፣ በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግና አሁን ደግሞ በማልታ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ኮከብ ግብ አስቆጣሪ በመሆን ብቃቷን አስመስክራለች። (EBC)
@tikvahethmagazine @tikvahethsport
✌️ ቅዱስ ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ✌️
📍አሰልጣኝ እርነስት ሚድንድሮፕ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ተሰናበቱ
📍ቅዱስ ጊዮርጊስን ለሶስት ዓመታት ለማሰልጠን በቅርቡ ፊርማቸውን ያኖሩት ጀርመናዊው አሰልጣኝ እርነስት ሚድንድሮፕ በሀገሪቱ ውስጥ ያለው ሁኔታ ስላሳሰበኝና ቤተሰቦቼም በሁኔታው ግራ ስለተጋቡ በሚል ሰበብ ውሌን አፍርሼ እንድሄድ ይፈቀድልኝ ሲሉ ለቦርዱ ጥያቄ አቅርበዋል፡፡
📍የቅዱስ ጊዮርጊስ የስራ አመራር ቦርድ ምንም እንኳን አሰልጣኙ ያቀረቡት ጉዳይ መሰረተ ቢስና አሳማኝ አለመሆኑን ቢገልጽላቸውም ፈቃደኛ ሆነው ስላልተገኙ ባለው የውል ስምምነት መሰረት አሰልጣኙ የሁለት ወር ደሞዛቸውን ለክለቡ ከፍለው እንዲናበቱ ወስኗል፡፡
📍ለጊዜው ክለቡን በረዳትነት ያሰለጥኑ የነበሩት ዳቪድስ ማሄር ጊዚያዊ አሰልጣኝ ሆነው እንዲሰሩ ተደርጓል፡፡
© Saint George Sa
@SAINTGEORGEFC👈
@SAINTGEORGEFC👈
@SAINTGEORGEFC👈
፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን✌
📍አሰልጣኝ እርነስት ሚድንድሮፕ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ተሰናበቱ
📍ቅዱስ ጊዮርጊስን ለሶስት ዓመታት ለማሰልጠን በቅርቡ ፊርማቸውን ያኖሩት ጀርመናዊው አሰልጣኝ እርነስት ሚድንድሮፕ በሀገሪቱ ውስጥ ያለው ሁኔታ ስላሳሰበኝና ቤተሰቦቼም በሁኔታው ግራ ስለተጋቡ በሚል ሰበብ ውሌን አፍርሼ እንድሄድ ይፈቀድልኝ ሲሉ ለቦርዱ ጥያቄ አቅርበዋል፡፡
📍የቅዱስ ጊዮርጊስ የስራ አመራር ቦርድ ምንም እንኳን አሰልጣኙ ያቀረቡት ጉዳይ መሰረተ ቢስና አሳማኝ አለመሆኑን ቢገልጽላቸውም ፈቃደኛ ሆነው ስላልተገኙ ባለው የውል ስምምነት መሰረት አሰልጣኙ የሁለት ወር ደሞዛቸውን ለክለቡ ከፍለው እንዲናበቱ ወስኗል፡፡
📍ለጊዜው ክለቡን በረዳትነት ያሰለጥኑ የነበሩት ዳቪድስ ማሄር ጊዚያዊ አሰልጣኝ ሆነው እንዲሰሩ ተደርጓል፡፡
© Saint George Sa
@SAINTGEORGEFC👈
@SAINTGEORGEFC👈
@SAINTGEORGEFC👈
፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን✌
የኢትዮጵያ ከ 20 ዓመት በታች ቡድን አሰላለፍ !
የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ በድን ለሴካፋ ውድድር ከሱዳን አቻው ጋር ዛሬ ረቡዕ ህዳር 16 ቀን 2013 ዓ.ም ለሚያደርገው የምድብ ማጣሪያ ሁለተኛ ጨዋታ የተጫዋቾች አሰላለፍ.
የቡድኑ አምበል ፀጋአብ ዮሐንስ ኩሳ
ግብ ጠባቂ
1. ዳግም ተፈራ ፀጋዬ
ተከላካዮች
1.ፀጋአብ ዮሐንስ ኩሳ
2. ፀጋሰው ድማሙ ፊታሞ
3. ወንድምአገኝ ማዕረግ መሰለ
4. ዘነበ ከድር አብዲ
አማካዮች
1. ሙሴ ካባላ ካንኮ
2. አብርሃም ጌታቸው ሀብቴ
3. ተመስገን በጅሮንድ አላንቦ
አጥቂዎች
1. በየነ ባንጃ ባይሳ
2. መስፍን ታፈሰ ልመንህ
3. ብሩክ በየነ ባልቻ
[ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ]
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ በድን ለሴካፋ ውድድር ከሱዳን አቻው ጋር ዛሬ ረቡዕ ህዳር 16 ቀን 2013 ዓ.ም ለሚያደርገው የምድብ ማጣሪያ ሁለተኛ ጨዋታ የተጫዋቾች አሰላለፍ.
የቡድኑ አምበል ፀጋአብ ዮሐንስ ኩሳ
ግብ ጠባቂ
1. ዳግም ተፈራ ፀጋዬ
ተከላካዮች
1.ፀጋአብ ዮሐንስ ኩሳ
2. ፀጋሰው ድማሙ ፊታሞ
3. ወንድምአገኝ ማዕረግ መሰለ
4. ዘነበ ከድር አብዲ
አማካዮች
1. ሙሴ ካባላ ካንኮ
2. አብርሃም ጌታቸው ሀብቴ
3. ተመስገን በጅሮንድ አላንቦ
አጥቂዎች
1. በየነ ባንጃ ባይሳ
2. መስፍን ታፈሰ ልመንህ
3. ብሩክ በየነ ባልቻ
[ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ]
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የኢትዮጲያ አየር ሃይል ከ10 በላይ የስሁል ሽረ ተጨዋቾቾችን ከሽረ ከተማ አውጥቷል
በትግራይ ክልል በተካሄደ ህግ የማስከበር ዘመቻ ሽረ እንደስላሴ ነጻ መሆኗን ተከትሎ ወደ 16 የሚጠጉ የስሁል ሽረ ተጨዋቾች ደብረዘይት መድረሳቸው ታውቋል፡፡
ምሽቱን በተገኘ መረጃ በኢትዮጲያ አየርሃይል ኢሊኮፕተር ከ12 ቀናት ድምጽ ማጥፋትና የቤተሰቦቻቸው ጭንቀት በኋላ ተጨዋቾቹ ደብረዘይት መግባታቸው ታውቋል፡፡
ቀሪ የስሁል ሽረና የወልዋሎ አዲግራት የቡድን አባላት በቀጣዮቹ ቀናት ከትግራይ ክልል ይወጣሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመር ተስፋን ያለመለመ ሆኗል፡፡[ሀትሪክ ስፖርት]
@Bisrat_Sport_Fm @Bisrat_Sport_Fm
በትግራይ ክልል በተካሄደ ህግ የማስከበር ዘመቻ ሽረ እንደስላሴ ነጻ መሆኗን ተከትሎ ወደ 16 የሚጠጉ የስሁል ሽረ ተጨዋቾች ደብረዘይት መድረሳቸው ታውቋል፡፡
ምሽቱን በተገኘ መረጃ በኢትዮጲያ አየርሃይል ኢሊኮፕተር ከ12 ቀናት ድምጽ ማጥፋትና የቤተሰቦቻቸው ጭንቀት በኋላ ተጨዋቾቹ ደብረዘይት መግባታቸው ታውቋል፡፡
ቀሪ የስሁል ሽረና የወልዋሎ አዲግራት የቡድን አባላት በቀጣዮቹ ቀናት ከትግራይ ክልል ይወጣሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመር ተስፋን ያለመለመ ሆኗል፡፡[ሀትሪክ ስፖርት]
@Bisrat_Sport_Fm @Bisrat_Sport_Fm
ቅድመ ዳሰሳ | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ፋሲል ከነማ
https://soccerethiopia.net/football/62187
https://soccerethiopia.net/football/62187
ሶከር ኢትዮጵያ
ቅድመ ዳሰሳ | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ፋሲል ከነማ | ሶከር ኢትዮጵያ
የነገ ሁለተኛ መርሐ ግብር የሆነውን የጊዮርጊስ እና ፋሲል ጨዋታን እንደሚከተለው ዳሰነዋል። ለሁለት የውድድር ዓመታት ከዋንጫ አሸናፊነት የራቀው ቅዱስ ጊዮርጊስ ዳግም ድልን በሚያልምበት የውድድር ዓመት በአዲሱ አሰልጣኙ እየተመራ የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደርጋል። አዲስ ከቀጠራቸው ጀርመናዊው አሰልጣኝ ኤርነስት ሚደንዶርፕ ጋር ከጅምሩ የተለየው ክለቡ ለምክትሉ ማሂር ዴቪድስ ኃላፊነቱን በመስጠት ለውድድሩ ቀርቧል።…
Forwarded from Deleted Account
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በTik Tok ከ 70k follower የምናውቃት @dania_awet { ዳኒያ አወት }በቴሌግራም መጣች ቻናሏን Join በማድረግ አዳዲስ ቪዲዮቿን አና ፎቶዎቻን ማግኘት ትችላላቹ እየለቀቀች ትገኛለች ይቀላቀሉና ፈታ በለው ቀኑን ያሳልፉ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ዛሬ የሚካሄዱ የ ቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ መርሀ ግብር !
4:00 አዳማ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ
9:00 ባህር ዳር ከተማ ከ ሀድያ ሆሳዕና
*ሁለቱም መርሐ ግብሮች በቀጥታ በሱፐር ስፖርት የሚተላለፉ ይሆናል።
📽 #SuperSport
@tikvahethsport @kidusyoftahe
4:00 አዳማ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ
9:00 ባህር ዳር ከተማ ከ ሀድያ ሆሳዕና
*ሁለቱም መርሐ ግብሮች በቀጥታ በሱፐር ስፖርት የሚተላለፉ ይሆናል።
📽 #SuperSport
@tikvahethsport @kidusyoftahe
HTML Embed Code: