ኢንተርናሽናል አርቢትር ሊዲያ ታፈሰ በፊፋ ተመርጣለች !
አውስትራሊያ እና ኒውዚላንድ በጋራ ለሚያዘጋጁት ለ 2023 የሴቶች የአለም ዋንጫ ከአፍሪካ ሊዲያን ጨምሮ 8 የመሃል ዳኞች እና 11 ረዳት ዳኞች መመረጣቸውን ካፍ አሳውቋል፡፡
ከመላው አለም 156 ዋናና ረዳት ዳኞች የተመረጡ ሲሆን ከሚወስዱት ልምምድና ስልጠና በኋላ የአለም ዋንጫው ዳኞች ይታወቃሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
@tikvahethsport @kidusyoftahe
>>Click here to continue<<