TG Telegram Group Link
Channel: Zemedkun Bekele (ዘመዴ)
Back to Bottom
አላችሁ አይደል…?

"…ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር

• ጀምረናል ገባ ገባ በሉማ

"…ሻሎም !  ሰላም !
“…እንደ ተባረረም ሚዳቋ፥ ማንም እንደማይሰበስበው እንደ በግ መንጋ፥ ሰው ሁሉ ወደ ወገኑ ይመለሳል፥ ሁሉም ወደ አገሩ ይሸሻል። የተገኘ ሁሉ የተወጋ ይሆናል፥ የተያዘም ሁሉ በሰይፍ ይወድቃል። ሕፃናቶቻቸውም በፊታቸው ይጨፈጨፋሉ፥ ቤቶቻቸውም ይበዘበዛሉ፥ ሚስቶቻቸውም ይነወራሉ። ኢሳ 13፥ 14-16

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

"…እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መልካም…

"…ዘወትር ጠዋት ጠዋት በፔጄ ላይ እግዚአብሔርን ሳያፍርበት፣ ሳይሸማቀቅ፣ ሳይንጠባረርበት፣ ሳይኩራራበት፣ በፍቅር፣ በጉጉት፣ በሐሴት፣ በደስታ፣ በእሽቅድድም፣ በናፍቆት ያመሰግን ዘንድ የሚጠበቀው 1ሺ ሰው ሞልቷል። በነገራችን ላይ 1ሺ ሰው እግዚአብሔር ይመስገን ብሎ እስኪጽፍ መጠበቅ ግዴታዬ ነው። አመስጋኙ ከዘገየ እዘገያለሁ፣ ከፈጠነም እፈጥናለሁ። ኢንዴዣ ነው።

"…ከምስጋና በኋላ በቀጥታ የምንሔደው ወደ ርዕሰ አንቀጻችን ነው። የዛሬው ርዕሰ አንቀጻችን አቶ ሻንጣዬን ያያችሁ ኮሮና ዳዊት ተናገር ተብለው በተናገሩት በዚህ መራርና ብልፅግና በቀጣይ ሊሠራ ያቀደውን ዕቅድ በተመለከተ ጠቋሚ አጀንዳ ላይ በስሱ ተናግሬ ማለፍ ፈለግሁ።

"…ሰዓሊተ ምሕረት ግቢዋ ተገምሶ ለታክሲ ማቆሚያ እንዲሆን የደብሩ አለቃ መስማማታቸውን ትናንት ማታ በመረጃ ቴሌቭዥን ጨረፍ አድርጌላችሁ ነበር። ዛሬ ሕዝቡ ሳይነቃነቅ አለቃው ከክፍለ ከተማው ሓላፊዎች ጋር የፈረሳ ልኬት መጀመራቸው በቪድዮ ደርሶኛል። ኦሮሙማው ምንድነው የፈለገው? በስሱ አሳያችኋለሁ።

"…የኮሮና ዳዊትን ልፍለፋ እንደ ቀላል የሚቆጥር ጎጋ መንጋ የትየለሌ መሆኑን ባወቅን ጊዜ አልቅስ አልቅስ እንደመሳቅም ያደርገናል። አናቱ ይፍረስና የመተማመኑን ጥግ፣ የድፍረቱን መጠን ብቻ እዩ። ልብ ብላችሁ ተመልከቱት።

• አላችሁ አይደል…?
"ርዕሰ አንቀጽ”

• የዘገየሁት ጥብቅ ሥራ ይዤ ነው። ለንባብ 1 ሰዓት እሰጣችሁና ከዚያ የአስተያየት መስጫ ሰንዱቁን እከፍትላችኋለሁ። እንደ ሼክስፒር የምትቆጥሩኝ ወራት መምጣቱ ባይቀርም እስከዚያው ድረስ እኔ መራታውን በግድም ቢሆን አንብቡኝ። መልካም የርዕሰ አንቀጽ ንባብ።

"…ዐማራ ይደራጅ፣ ይሰባሰብ፣ ይታጠቅ፣ ቦታ፣ ምሽግ ይያዝ፣ ለመመከት፣ ከዚያም ግፋ ሲል ለማነከት ይዘጋጅ ብዬ ብቻዬን እንደ እብድ ውሻ ስጮህ በላዬ ላይ ይወርድ የነበረውን ውርጅብኝ ታስታውሳላችሁ። ራሱ ዐማራው አንተ ሟርተኛ፣ መአተኛ፣ መተተኛ፣ መጋኛ፣ መጫኛ፣ ወሬኛ ወዘተ እያለ የስድብ ዓይነትና መዓቱኑ ያወርድብኝ እንደነበረም ታስታውሳላችሁ። እኛ ከኢትዮጵያዊነት ማማ አንወርድም፣ ከከፍታችንም ዝቅ አንልም ባይ ነበሩ አብዛኞቹ ተሳዳቢ ተቺዎች። እኔን ያስናቀኝ፣ እንዳያዳምጡኝ ያደረገኝንም ነገር አሳምሬ ዐውቀው ነበር። ዘመድኩን ከሚለው ስሜ በፊት ዶፍቶር፣ ኢንጅነር፣ ፍሮፌሰር የሚል ማእረግ ስላልነበረኝ እንደሆነ ይገባኝ ነበር። ዲፕሎማዬን እኔም ምን ብዬ ልጥቀሳት፣ ሰውስ እንዴት አክብሮ ያዳምጠኝ።

"…ቆይቶ ግን እኔም እብድ እብድ መጫወቴን ሳላቋርጥ ችክ ብዬ ቀጠልኩ። ምንችክም አልኩ። በዐማራ መደራጀት ጉዳይ ላይ ፍንጭ ያገኘው አቢይ አሕመድ ባህርዳር ድረስ ሔዶ እናንተም እንዴት እንደ ሌሎቹ ወርዳችሁ በዘር ትደራጃላችሁ። የዐማራ ናሽናሊዝም ከባድ ነው። አቀዝቅዙት እስከማለትም ደረሰ። (ቪድዮውም አለ) የሆነው ሆኖ ኋላ ላይ አርቴፍሻል መሆኑ ቢገለጥም ዐብን ተመሠረተ፣ በሚድያው ሳያድግ ቢገድሉትም ዓሥራት ሚዲያ ተመሠረተ። ቀደም ብለው የነቁም መሳሪያ ሸመቱ፣ መሸሸጊያ የትግል ሥፍራም አዘጋጁ። እኔም ደስ አለኝ። ኋላላይ የከፋው ጊዜ ሲመጣ ዛሬ የዐማራ ምድር በነበልባሉ ፋኖ ተጥለቀለቀ። ዐማራም ታጠቀ። ይኸው እየወቃው ነው። በብላሽ መሞት ቀርቷል።

"…ስለ አዲስ አበባም መደረጃት በብዙ መንገድ ተለፍቷል። ተነግሯል። በአርበኛ እስክንድር ነጋም ተሞክሯል። ሙከራው ጥሩ ነበር። እስክንድር ድፍረት እና ወኔ ይዞ ነገር ግን ዐዋቂዎችን፣ ባለሙያዎችን እምብዛም ሳያሳትፍ እና ሁሉን ነገር የፌስቡክ ጫጫታ አድርጎት አለፈ እንጂ ከቅንጅት ቀጥሎ አዲስ አበባ ለመደራጀት ባልደራስ መልካም አጋጣሚ ይዞ መጥቶ ነበር። ጫናው እንዳለ ሆኖ አንድ ሰው አንድ እንጨት ብቻ ሆኖ አልቀጣጠል ብሎም እሳቱ በቶሎ ጠፋ።

"…የትግሬ ነፃ አውጪዎቹ የአዲስ አበባን ሕዝብ ከ1997ቱ ምርጫ በኋላ በተለየ ሁኔታ ነው ቂም የያዙበት። ትግሬ ወደ መቀሌ፣ ዕቃው ወደ ቀበሌ ብሎ አንድ የጎላ ሠፈር ህጻን ትግሬ ልጅ እንዲፎክር አድርገውት ሲያበቁ ዜናውን አባዝተው ትግሬው ፈርቶ እንዲሰባሰብ እንዳደረጉት ይታወቃል። በመቀሌ ለስብሰባ ተከፍሎ መለስ ዜናዊን ከሥልጣን ሊያወርድ ከጫፍ ደርሶ የነበረውን የእነ ስዬ አብርሃ ቡድን እነ መለስ ዜናዊ በፒያሳ ጣይቱ ሆቴል መግቢያ ጫፍ ላይ በሚገኝ "ትግራይ ሆቴል" በሚባል አንድ የጉራጌ ሆቴል ውስጥ ቦንብ አፈንድተው "እኛ እዚህ እንጨቃጨቃለን ጠላቶቻችን እዚያ የትግራይ ሆቴል የሚባል ላይ ቦንብ ያፈነዳሉ። በማለት የእነ ስዬን ቡድን ዱዳ በማድረግ ጉባኤው ላይ ድራማ በመሥራት እንዴት እንደዋጡአቸውም ታስታውሳላችሁ።

"…ዐማራም ሆነ አዲስ አበቤ የክፍለ ሀገር ልጆች የፖለቲካ ሴራ ውስጥ ስለሌለ፣ ስለማያውቀውም ሊነቃ አልቻለም ነበር። አዲስ አበባ እድሉ ካለው ይማራል፣ ይመረቃል፣ ሥራ ፈልጎ ተቀጥሮ ይኖራል። አቅም ባይኖረውም ከዜሮ ጀምሮ ጥሮ ግሮ ነጋዴ፣ ከዚያም ኢንቨስተር ሆኖ ይኖራል። ዘመድ ካለው በስፖንሰር፣ ዕድል ካለው በዲቪ፣ በጋብቻ፣ ካልሆነ በእግሩ በሜክሲኮ አቋርጦ አሜሪካ ይገባል፣ በባህር ላይ ተጉዞ አውሮጳ፣ ካልሆነም የመን፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ አልያም በእግሩ በኬንያ በኩል፣ ኡጋንዳ፣ ሩዋንዳ፣ ዚምቧቤን አቋርጦ ደቡብ አፍሪካ ይገባል እንጂ ሌላ ሸርም፣ ሴራም አያውቅም።

"…የክፍለ ሀገር ልጆች ከጀርባው እንደሚቀኑበት፣ ቀንተውም ቀን ጠብቀው ከአባቶቹ ርስት ሊያፈናቅሉት፣ ሊያሰድዱት፣ እንደ ባርያ ሊረግጡት፣ በባርነት ቀንበር ጠርንፈው እንደሚገዙት፣ እንደሚቀጠቅጡት፣ መፈናፈኛ ሊያሳጡት ባንክና ታንክ ይዘው እንደሚመክሩበት አያውቅም። አዲስ አበባ የሆነ ሰው ከሆነ ሀገር መጥቶ በአዲስ አበባ ቤት ቢሠራ፣ ሱቅ ቢከፍት፣ ሕንጻ ቢገነባ እንኳን ደስ ያለህ ብሎ ጥሩ ዘመድ፣ መልካም ጎረቤት ለመሆን ከመላላጥ በቀር ምቀኝነት አያውቅም። ፋሮቹ የገጠር የክፍለ ሀገር ልጆች ግን ይሄን እንደ ዥልነት ነው የሚቆጥሩት።

"…አዲስ አበቤ ከብዙ ዘመናት በኋላ ከቀይ ሽብር እልቂት በኋላ ፖለቲካን ፊትለፊት ያያት በ1997 ዓም ህወሓት ኢህአዴግ የጀዘበው አዲስ አበቤ አይባንንም ብሎ፣ ፈረንጆቹንም ዶላር ለመቀፈል ብሎ የዲሞክራሲን በር ገርበብ አድርጎ ከፍቶ፣ በቀጥታ ለሕዝብ የሚቀርቡ የፖለቲካ ክርክሮችን ተመልክቶ፣ እነ ብርሃኑ ነጋ፣ እነ ልደቱ አያሌው፣ እነ ሙሼ ሰሙ፣ እነ አብዱረሀማን፣ እነ ዶር አድማሱና ባለቤታቸው እነ በረከት ስምዖንን፣ እነ አዲስ ለገሰን ዱዳ ሲያደርጓቸው አይቶ ነው ፖለቲካን ግር ብሎ ማየት፣ መሳተፍ የፈለገው። የምርጫውንም ሁኔታ ታስታውሳላችሁ።

"…ህወሓት ኢህአዴግ አይታችሁ ከሆነ መልሶ ፈራ። ደነገጠ። ስለዚህ የዓድዋ፣ የነቀምቴ ልጆች፣ የሀዋሳ የአርባምንጭ የክፍለሀገር የኢህአዴግ ልጆች በመለስ ዜናዊ ትእዛዝ የአዲስ አበባ የፖለቲካ ተነሳሽነት ላይ ቀዝቃዛ ውኃ መቸለስ የሚቻለው በጭካኔ ነው። በአረመኔነት ነው። ስለዚህ አግአዚ ጦር ሆይ ሰቅጣጭ፣ ዘግናኝ እርምጃ ውሰድ ብለው አዘዙ። በትእዛዙም መሠረት የ8 ዓመት ሰፈር ውስጥ ብይ የሚጫወት ልጅ ሁላ ገደሉ። የብዙ ወጣቶችን አናት በስናይፐር ጭቃ አደረጉ። ሁሉንም ባንክ ሊዘርፉ ሲሉ ነው የገደልናቸው ብለው ዐወጁ። በባህርዳር እንዲሁ በታንክ ወጣቶች ላይ ሄዱ፣ ጨፈለቁ። በመለስ ዜናዊ በክፍለ ሀገሩ ልጅ ጭካኔ አዲስ አበቤ ቅስሙ ተሰበረ። ከፖለቲካም ራቀ። ተሰደደ፣ ተፈናቀለ።

"…በ1997 ዓም የክፍለ ሀገር ልጇ ፋራዋ ሰገጤዋ ህወሓት ዲሞክራሲን ለአዲስ አበቤ ለከተማ ልጅ ማለማመድ በራስ ምቾት ላይ ደንቃራ መትከል ነው ብላ እርም ብላ አቆመች። አምባገነንነትንም መርኋ አድርጋ ያዘች። የምን አባቱ ዲሞክራሲ ነው ብላ ኦባማ ሳይቀር የመሰከረላቸውን የ100% የምርጫ አሸናፊነት ዐውጃ ሼምለስነቷን ዐወጀች። ከረጅም ጊዜ በኋላ ሰማያዊ ፓርቲ የሚባል ፓርቲ ተመሥርቶ የመጀመሪያ ደፋር ሰላማዊ ሰልፍ ከግንፍሌ እስከ ድላችን ሃውልት ድረስ አደረገ። እሱም ሳይውል ሳያድር በክፍለ ሀገር ልጆች ተጨፈለቀ። ተደፈጠጠ።

"…ህወሓት ትዝት ነበር። እናንት አዲስ አበቤዎች እኔን ገፍታችሁ ብትጥሉኝ ከእኔ ለባሰ ጨካኝ፣ ሃይማኖት ለሌለው፣ እግዚአብሔርንም፣ አላህንም የማይፈራ፣ አረመኔ ለሆነ ለአውሬው ኦሮሙማ ነው አሳልፌ ሰጥቼአችሁ የምሄደው እያለች ትፎክር እንደነበር አሁን ካረጁ፣ ከጃጁ በኋላ ባንነው የሚያወሩ ሰዎችን ሰምቻለሁ። "ለኦሮሞ ሥልጣን፣ ለህፃን ልጅ ውኃ በብርጭቆ አይሰጥም" ብሎ ነበር እያሉ አሁን የሚቆዝሙ ትግሬዎችም አጋጥመውኛል።

"…እንደተባለው ህወሓት አዲስ አበባን ብቻ ሳይሆን ዐማራን በሙሉ ከመጥላቷ የተነሣ እባብ ኦሮሙማን ወተት እያጋተች፣ ጥላቻ እያጠጣች፣ የበቀል ሰይፍ አስታጥቃ፣ ለሞራል የሚሆነው የተቆረጠ ጡት አኖሌ ላይ በሞሶቦ ሲሚንቶ አሠርታ፣በኦሮሚያ በኦሮሚኛ የመማሪያ መጻሕፍት ላይ ሳይቀር አስፍራ ኦሮሞን የዐማራ ጠላት አድርጋ እያስቀጸለች አሳደገች። 👇ከታች ይቀጥላል…
👆ከላይኛው የቀጠለ… …በጥላቻ ያደገው እባቡ ኦሮሙማም ወፈረ፣ አደገ፣ ተለቀ። ለአቅመ ዘንዶም ደረሰ። ደረሰናም ዐማራን ብቻ ሳይሆን የክፍለሀገር ልጇን፣ ፀረ ኦርቶዶክስ፣ ፀረ ዐማራዋን ህወሓትን በላት። ቆረጣጠማት። እስከ መቀሌ ድረስ ተከትሎ አፈራረሳት። አደቀቃት። ዘንዶው ኦሮሙማ ዐማራን ብቻ ይበላልኛል ብላ ብታሳድገውም ዘንዶው የምን ዐማራን ብቻ ብሎ አፈር ከደቼ ትግሬዋን ፋራ፣ ሰገጤ አድቅቆ ከጥቅም ውጪ አደረጋት። ከሞቱት በታች፣ ከቆሙት በላይ እንዳትሞት፣ እንዳትድን አድርጎ አስቀመጣት።

"…የክፍለ ሀገር ልጇ መርዞ ህወሓት በ1997 ዓም ከፍተኛ ተቃውሞ የተነሣባቸውን ሰፈሮች ለይታ በልማት ስም አፈረሰች። አራት ኪሎ፣ ዙሪያውን እስከ አምባሳደር ድረስ የሽንት መሽኛ፣ የማጅራት መምቻ ዋሻ እስኪሆን ድረስ አፈረሰችው። ዳጃች ውቤ፣ ተክለሃይማኖት ሠፈር፣ ቄራ ገነት ሆቴል ሠፈርን አወደመችው። የአዲስ አበቤን ማኅበራዊ መስተጋብር በጣጠሰችው። ዕድር፣ ዕቁብ፣ ማኅበር ተበታተነ፣ ትምህርት ቤት ፈረሰ፣ ጤና ጣቢያ ክሊኒክ ወደመ። ዝቅተኛ ኑሮ እየኖሩ ይረዳዱ የነበሩ ምስኪኖች እንጨቆረር ተወረወሩ። አዲስ አበቤ የክፍለ ሀገር ልጇን የመርዞዋን ወያኔ በትር ቀመሰ። ዠለጠችው። የመርካቶ ነጋዴ ጉራጌውን በስልጤና በአደሬ፣ በትግሬም ሞላችው። ጉራጌ ተሰደደ፣ ኬንያ፣ ዱባይ፣ ኡጋንዳ ሱቅ፣ ሆቴል ከፍቶ መኖር ጀመረ። እነሱ በትራንስ መኪና ኮንትሮባንድ እያመጡ ገበያውን አጥለቀለቁት። ሀገር በአጽሟ እስክትቀር ጋጡ። አንድ ወያኔ 4 ሴት አቅፎ ከፍሎ ማደር ጀመረ። ዝሙት አናታቸው ላይ ወጣ። ወንዶቹ ወንድኛ አዳሪ እስኪሆኑ ድረስ ባለጉ።

"…መሸ፣ ነጋ፣ እባብ ኦህዴድ ኦነግ ዘንዶ ሆኖ መጣ። የሰባውን፣ የቦካውን፣ የወፈረውንና የሀረር ሰንጋ ያከለውን ሲምቢሮ የነበረውን ወያኔ፣ ቦርጩ አላራምድ ያለውን ሰልቅጦ መብላት ጀመረ። ወያኔ በአውሮጵላን እንደምንም ብላ ከዘንዶው አምልጣ መቀሌ ገባች። በዚያም ኪሎዋን እያራገፈች ዘንዶውን ለመግጠም መንደፋደፍ ያዘች። ዘንዶውም ጅሌ አስከትሎ ወያኔን ገጠማት። ዱቄት አባትዋን አወጣት። እንደ ብረ ጽዮን የ77 ድርቅ እስኪመስሉ ድረስ ገጠጡ፣ በአጽማቸው ቀሩ። ጌታቸው ረዳ የመኪና ጎማ የበዛበት የተፈረፈረ አስፓልት መሰለ። ሜካፓም የትግሬ ነጻ አውጪ ሁሉ ጠዋት ያለሜካፕ ከእንቅልፏ የምትነሣ መልከጥፉ ሴትን መሰሉ። አያጅቦ ፊት መሰሉ። ተንበጣርቆ መኖርም ቀረ። እዩኝ እዩኝ ማለት ደብቁኝ ደብቁኝ ማለትን አስከተለ። ገንዘብ መበተን ከየት ይምጣ? የለቀረጥ፣ ያለ ግብር መነገድ ከየት ይምጣ? ለዐማራ ያጠመዱት ወጥመድ እነርሱኑ ያዛቸው፣ በቁፈሩለትም ጉድጓድ ራሳቸው ገቡ። ጦርነቱ ወንዶቻቸውን ፈጀ። ይኸው የወንድ ዘር ስፐርምና የሴት እንቁላል እስከመግዛት የሚያደርስ ዐዋጅ መሰል ማስታወቂያ እስከመሥራት ደረሱ። አቤት የአዲስ አበባና የዐማራ አምላክ…

"…ዘንዶው ኦሮሙማ በህወሓት ጦስ ትግሬን ካደቀቀ በኋላ ፊቱን ወደ ዐማራና አዲስ አበባ ነው ያዞረው። ከህወሓት የጊንጥ ዥራፍ የተረፈውን ዐማራን አደቀቀው፣ ጉራጌን ሰልቅጦ በላው። ዘንዶው ኦሮሙማ አዲስ አበባ ላይ ሸገር ሲቲ ብሎ ተጠመጠመባት፣ በሸገር ሲቲ ውስጥ የሚገኝ መስጊድነሽ፣ ቤተ ክርስቲያን፣ መኖሪያ ቤትነሽ ጤናጣቢያ ኪሊኒክ ዶግ አመድ አለበሰው። አዝማሪው መብሬ ቤቱ ሲፈርስ ክላሽ ታጥቆ በረሀ ገባ። ዐማራ አመረረ። አዲስ አበባና ጉራጌ ብቻ መርካቶና ፒያሳ ላይ ቀረ ልብስና ሥጋ እየቸረቸረ። መከራው ከኮተቤ የሚያልፍ አይመስለውም ነበር ፒያሳና መርኬ። ይኸው ቆይተው መጡለት። ትግሬዋ ሕወሓት እንዳለችው እኔ ብሔድ ከእኔ ለባሰ ቡልጉ ነው የምሰጣችሁ እንዳለችው ቃሏ ተፈጸመ። ርህራሄና ምህረት የሌለው ዘንዶ ፒያሳን በግሬደር አተረማመሰው።

"…የአራዳ ልጅ ምን ጣጣ አለው። በራሱ እየሳቀ እያላገጠም ፒያሳን ስንሰናበታት የመጨረሻዋ ምሽታችን ይሄን ይመስል ነበር ብሎ የማስታወሻ ፎቶ እና ቪድዮውን በፌስቡክና በቴሌግራም እየለጠፈ ላይክ እና ኮመንት ይቆጥራል። ዘንዶው አሁን እቅዱን እየተናገረ ነው። ራሱንና ህሊናውን በሸጠው በቅርስ ጥበቃ ባለሥልጣኑ አበባው አያሌው በኩል በሆዳም ዐማራው በኩል ቅርስ ተብለው የተመዘገቡት በሙሉ ቅርስ ሥላልሆኑ መፍረስ አለባቸው ብሎ አረፈው። የሚተርፍ የለም። አንድም የሚተርፍ የለም። እነ ጃዋር መሀመድ ቤተ ክርስቲያን ሰፊ መሬት ነው ያላት ሲሉ ከርመው ይኸው ዛሬ የሰዓሊተ ምህረት መሬት ለታክሲ መነሃሪያ መሆን አለበት ብለው እነ ጥራቱ በየነ ወስነው የደብሩ አለቃም ተለዋች ቦታ ከሰጣችሁኝ አፍርሱት በማለት ይዞታውን እያስለካ ይገኛል። ገና ቤተ ክርስቲያኒቱን ሳይሸጧት ይቀራሉ?

"…በቀጣይ የታሰበው ምንድነው? በቀጣይ ኦሮሙማው ለንደን ላይ በወሰነው ውሳኔ መሠረት ዐማራውን በጦርነት እያደቀቀ የአዲስ አበባን ነባር ባለ ይዞታዎች ወደማፈናቀሉ በፍጥነት እንዲገባ ነው የወሰነው። አዲስ አበባ ላይ ባለነባር ይዞታው ሕዝብ ይዞታውን በአስቸኳይ በልማት ስም እንዲነጠቅ ተወስኖ ወደ ሥራ ተገብቷል። ዓረቦቹ ከእነ ጃዋር ጋር ነው የሚሠሩት። ዓረቦቹ በእነጃዋር በኩል በሚቀርቡላቸው የተመረጡ ኦሮሞዎች አማካኝነት በአስቸኳይ በኢንቨስተር ስም ወደ አዲስ አበባ መጥተው ቦታ እንዲመርጡ ነው መመሪያው የወረደላቸው።  በዚሁ መሠረት ኢንቨስተር ተብዬው ኦሮሞ መጥቶ የፈለገውን ያህል መሬት እየወሰደ ይሄንንም ጉዳይ ነባር ይዞታ ያላቸው ባለመሬቶችን መሬቱን ያለእነርሱ መልካም ፈቃድ እና እውቅና መሬት እየተነጠቁ ባዶ እጃቸውን እንዲቀሩ ነው እየተደረጉ ያሉት።

"…ለምሳሌ አንድ የኦሮሞ ባለሀብት መጥቶ ካዛንቺስ ላይ መሬት እፈልጋለሁ ቢል፣ ባለሀብቱ የፈለገውን ያህል ካሬ እስኪሞላለት ድረስ በፈለገው መሬት ላይ ያሉት ነባር ባለ ይዞታዎች መንግሥት ሠፈሩን ለልማት ስለፈለገው ብቻ ተነሡ ብለው የአንድ ወር የጊዜ ገደብ ሰጥተው ያነሷቸዋል። በተለይ አሁን ይሄ ነገር በካዛንቺስ፣ መስቀል ፍላወር፣ መገናኛ፣ ሾላ እና እንግሊዝ ኢምባሲ አከባቢ በደንብ እየተሠራበት ነው። ፒያሳ፣ ቀጥሎ መርካቶና ሜክሲኮ እንዲሁ ይወድማሉ።

"…ሌላው የሚገርመው ነገር ቤቴን ልሸጥ ነው ብለህ መናገር በራሱ ወንጀል ሆኗል። አዲስ አበባ በየመሥሪያ ቤቱ ከዛሬ ነገ እባረራለሁ እያለ ምጥ እንደያዛት ሴት ቀን እየቆጠረ ያለውን ሕዝብ ማየቱ በቂ ነው። ለምሳሌ በቅርቡ በፊት በአንድ መሥሪያ ቤት ኦሮሞ ብቻ ቅጠሪ ተብላ እምቢ ያለች HR ከቦታዋ ተነሥታለች። ሌላም የአራዳ ክፍለከተማ ሥራ አስኪያጅ ሰው የፒያሳ ተነሺዎችን የ3 ወር ጊዜ ለሕዝቡ ስጥ አሉት። ሕዝቡም እሺ ብሎ ቁጭ አለ። ለመነሣት እየተዘጋጀ ሳለ ሥጋ ቤቶቹ አካባቢ የኢትዮጵያን ባንዲራ ሰቅለው እግዚኦ አሉ። ኦሮሙማው ሰንደቅ ዓላማውን ሲያይ አበደ። አበደ እና ሥራ ከነገ ጀምሮ አፍርስ አሉት። እሱም ይሄማ እንዴት ይሆናል ብሎ ሼም ያዘው። 3 ወር ዕድሜ ሰጥተናቸው እንዴት አሁን በማግስቱ ይፍረስ እላለሁ ብሎ ሞገተ። ወዲያ አንድ ኦሮሞ አምጥተው እሱን አስወገዱት። ኦሮሞውም ወሰነ። በማግሥቱ ፈረሳ ተጀመረ።

"…የከፋው ነገር ወዲህ ነው። አሁን አሁን ጭራሽ፣ የሚሸጥ መሬት እና ቤት አለኝ ብለህ አዲስ አበባ ውስጥ ለደላላ መንገር አትችልም። አንተ ከተናገርክ እነሱ ጆሮ አላቸው። ሕግ፣ ሥርዓት ምናምን አያውቁልህም። ወሬውን እንደሰሙ በማግስቱ ከቤትህ መጥተው ለልማት ተነሥ ብለው ቀለም አስምረውብህ ይሄዳሉ። እሺ ብለህ ከተስማማህ ለአንተ የጣራና የግድግዳ ብር ይሰጥሃል፣ እነሱ መሬትህን ከነሰፈሩ ለኦሮሙማው 👇ከታች ይቀጥላል…
👆ከላይኛው የቀጠለ… …ለባለ ሀብቱ ይሸጣሉ። መንግሥት ደግሞ ብድር አመቻችቷል። 20 በመቶ ብቻ ከፍለው 80 በመቶ ከባንክ ይተሳሰራል። እናማ ከነዋሪው ማንም ሰው መግዛት አይፈልግም። ሌላ ያለኝ መረጃ ደግሞ ቀድመው ይዘው የነበሩ የዐማራና ሌላ ብሔር ባለሀብቶች መሬት ጥሩ ሎኬሽን ካለው ያለነሱ ዕውቅና ጥሩ ጉቦ ለከፈሉ ተላልፎ ይሰጣል። መሬቴ ተቀማ ብለው ሲሄዱ ምትክ እንዲሰጣቸው እስከ 50 ሚሊየን ይጠየቃሉ።

"…ይሄ እንዲህ በእንዲህ እንዳለ አቶ ሽመልስ አብዲሳ በይፋ በፌስቡክ ገጹ ምን ብሎ ጻፋ…? ዋዜማ ራዲዮ የዘገበችውን እንደወረደ ልለጥፍላችሁና ለዛሬ በዚሁ እንሰነባበት። ❝ በግፍና በኢ-ፍትሀዊነት ከቀየው ፊንፊኔ እንዲሰደድ የተደረገውን የኦሮሞ ሕዝብ ወደ ቀደመ ስፍራው እንዲመለስ እያደረግን ነው ❞ - የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ

"…የኦሮሞ ሕዝብ ለዘመናት ሲደርስበት በነበረው መገፋት የተነሳ ከተማዋን ለሌሎች ለቆ እስከመውጣት ደርሷል፣ ይህም መገፋት ሄዶ ሄዶ እትብቱ በተቀበረባት ፊንፊኔ (አዲስ አበባ) የባዕድነት ስሜት እንዲሰማውና በራሱ ቀየ ላይ ባይተዋር እንዲሆን ተደርጓል ሲሉ በይፋዊ ማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ተናግረዋል።

"…ከተማዋ ይላሉ ቲማቲም ሆዱ ቦጅባጃው ኦቦ ሽሜ… ከተማዋ በሌሎች የበላይነት ስር ሆና በተለይም የኦሮሞን ሕዝብ ለዘመናት እንደ ባዕድ የመመልከት አካሄድን ስትከተል ቆይታለች ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ፣ ለዚህም ማሳያ የሚሆነው በከተማዋ አንዳችም የኦሮሞን ሕዝብ ማንነት የሚገልጽ ምልክት (symbolic represention) አለመኖሩ ነበር ብለዋል። ከዚህ በኋላ ግን መንግሥታችን፣ ያለፈውን የውድቀት ታሪክ፣ጉዳትና መፈናቀል ማውራት፣ እንዲህ ተደረግን ብሎ ስሞታ ማቅረብ አይሻም” ሲሉ ገልጸዋል። ይልቁንም የተገኘውን ዕድል በመጠቀም፣ ትላንት በሕዝባችን ላይ ሲደርስ የነበረውን ግፍና በደል ለመካስ ብሎም ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለማስቆም አዲስ ምዕራፍ ከፍተን ወደ ሥራ ገብተናል ነው ያሉት።

"…በዚህም መሠረት፣ መንግሥት በግፍ ከቀየው የተፈናቀለውን ሕዝብ በመመለስ በከተማዋ በሁሉም ዘርፍ ካሉ ዕድሎች ተጠቃሚ እንዲሆን ለማድረግ በከፍተኛ ትኩረት እየተሠራ ይገኛልም ሲሉ ጠቁመዋል። አዲስ አበባን በዚህ ወቅት ስንመለከት፣ በፖለቲካው፣ በኢኮኖሚ፣ በማኅበራዊ እንዲሁም በባሕል የሕዝባችንን ሰፊ ተሳትፎ የሚሹ እጅግ ግዙፍ የሆኑ ፕሮጀክቶች እየተሠሩ ይገኛሉ ያሉት ሽመልስ፣ ይህም ሓሳባችንን ከግብ ለማድረስ ትልቅ መሳሪያ ይሆነናል ብለዋል በማለት ዋዜማ ዘግባለች።

"…መፍትሄው ምንድነው ከልከኝ። ያረጁ ቤቶች ይፍረሱ፣ ይታደሱ፣ ሰው ሽንትቤት በሌለው መንደር ውስጥ በስብሶ፣ ተግማምቶ ይኑር ባይ አይደለሁም። ለሀገር የሆነ ልማትም የሚያደናቅፍ ዜጋም የለም። ልማት ግን ከሕግ አግባብ ውጪ የአፓርታይድ መስመር እየተከተልክ ለዲሞግራፊ ለውጥ የምትጠቀምበት ከሆነ እርሱ ልክ አይደለም። ወንጀልም ነው። ኃጢአትም ነው። ቅርሶች ተጠብቀው፣ ቅርስ ያልሆኑት ፈርሰው፣ ሙሉ ለሙሉ የማይፈርሱም በከፊል ለላንቲካ ቀርተው እንጂ ድምጥማጥ ማጥፋት ልክ አይደለም። ዜጎችን ሜዳ በትኖ የሚለማ ሀገርም የለም። መፍትሔው ሕግን ባከበረ፣ ዜጎችን ባከበረ፣ የሀገርን ቅርስ በጠበቀ መልኩ መሆን ይኖርበታል። ሰሜናዊ ንፍቀ ክበብ የሚኖር፣ መኖሪያውን በበረዶ መሃል ያደረገ፣ በዚያም በደስታ፣ በጤና፣ በተደላ ይኖር የነበረን ጂፕሲ በግድ አዝኜልሃለሁ ብለህም፣ ለዲሞግራፊም ብለህ ለንደን፣ ካይሮ፣ ዱባይ፣ በርሊን፣ ፓሪስ፣ አዲስ አበባ አምጥተህ ሕይወቱን ሲኦል ማድረግም ዥልነትም፣ ዥልጥነትም ነው። ኢሉአባቦር፣ ወለጋ ጫካ ውስጥ ወረቅ እና ቡና እያመረተ፣ በቦረና ሁለት ሺ ከብት አርብቶ ተንደላቅቆ የሚኖር ኦሮሞን በዚያው በአካባቢው መሠረተ ልማት በማሟላት ተረጋግቶ አምራች ዜጋ ሆኖ እንዲኖር መድረግ ሲቻል በስመ ኦሮሞ ለህይወቱ ተስማሚ ከሆነ ምድር አፈናቅሎ አምጥቶ የሰው ኮንዶሚኒየም ቀምቶ ሰጥቶ፣ ኮንዶሚንየሙን ሽጦ በልቶ፣ ጠጥቶ ዘራፊ፣ ሌባ፣ ወንበዴ እንዲሆን ማድረግ ወንጀል ነው።

"…በራሴ ታሪክ ነገሩን ልቋጭ። አባቴን ኦነጎች በሐረርጌ የሸዋ ሰው ነህ ብለው ገረገሩት። አልከፉበትም። ትግሬዎቹና ኦነጎቹ ተጣልተው ኦነጎቹ ሲፈረጥጡ አባቴ የጫት እርሻውን እየተንከባከበ በቤቱ ማሳ አጠገብ እየሠራ ነበር። የሚሮጡት የተደበቁበትን አይቷል። አሳዳጆቹንም አይቷል። ወያኔዎቹ ደረሱና አንተ ገበሬ በዚህ በኩል የሮጡት የት ነው የተደበቁት ይሉታል። እርሱም እኔ እንደምታዩኝ አጎንብሼ እየሠራሁ ነው አላየሁም ይላቸዋል። ትግሬዎቹም ተንበርከክ ይሉታል። እናቴ እና ልጆቹ ፊት፣ ጎረቤትም እያየየው አንበረከኩት። አንዱ ወያኔ ጥይት አቀባበለ ሊደፋው። ሴቷ ወያኒት ተወው ይገረፍ ብላ ሚስቱ ፊት፣ ልጆቹ ፊት ተገረፈ። በቤተሰቡ ፊት፣ በጎረቤት ፊት ለብልበው ገረፉት። ተዋረደ አባቴ። እናቴንም አንገረገሯት።

"…አባቴ የተዋጣለት አናጢም ነበር። መንጃ ፍቃድ እስከ አምስተኛ ደረጃም አውጥቶ ሹፌር ለመሆን የጣረም ነው። ሰልባጅ ልብሶች ለመነገድም ሞክሯል። አልቻለም። አልሆነለትም። አጎቶቹ ጋር በሸሻ አካባቢ መጣ። እዚሁ ቅር፣ የቡና መሬት አለ፣ እሱን እያለማህ ኑር አሉት ኦጎቶቹ። እኔ የበኩር ልጅ ነኝና አባቴ ለእኔ እንደ ጓደኛዬም ስለሆነ አጫወተኝ። መሬቱን ሄጄ አየሁት። እኔና ዲያቆን እንግዳወርቅም አብረን ሄደን መሬቱን አየነው። ከብቶች እንዲያረባ ከብቶች ገዛንለት፣ የቡና ችግኝ ሰጠነው። ጎጆ ቤት ሠራ። እናቴንና ተናናሾቻቸውን ከሐረርጌ ይዞ ሄደ። እናቴ ሐረርጌን ለምዳ በሻሻ እምቢ አላት። መልመድ አቃታት። አባቴም ታመመ። ሞተም። እዚያው ተቀበረ። እናቴም ተመልሳ የለማ 16 ሄክታር የቡና መሬቱን ለመንግሥት አስረክባ ወደ ሐረርጌ ተመለሰች። አባቴ ከሞተ በኋላ ብዙም ሳትቆይ እርሷም ሞተች። አረፈች። ምን ለማለት ፈልጌ ነው መሰላችሁ። አንድ ሰው ከተፈጠረበት መሬት ያለፈቃዱ መንቀል ለሞት ነው የሚዳርገው።

"…ገበሬው ይረስ፣ አርብቶ አደሩም ያርባ፣ ከተሜው ይከትምን፣ ወታደሩም ዳር ድንበሩን ይጠብቅ። ፖሊሱም ከተማውን ይጠብቅ። ነጋዴውም ይነግድ፣ ያለ ፀጋው፣ ያለ ሙያው በግድ አንበለው። ለ12 ነገደ እስራኤል እግዚአብሔር ለየነገዱ የተሰጠ ፀጋ ነበር። ደረቅ መሬት ደርሶት አልሞቶ የሚኖር አለ። የይሁዳ ነገድ አንበሳ ነው። ንጉሥ። ሌዊ ለክህነት የተመረጠ ነው። ዐማራ ለአስተዳደር። ትግሬ ለግንበኝነት፣ ለሙያ፣ ኦሮሞ ለከፍት ግብርና ስጦታ ሁሉም አለው። ጉራጌ ይነግድ ስጦታው ነው። ዶርዜ ጥበብ ያልብስ፣ መካኒክ ሹፌሩም የታወቀ ነው። ወታደር ገበሬውም የታወቀ ነው። በግድ ልንገሥ አይባልም። ያለ ክህነት ልቀድስ እንዴት ይባላል? አብራር አብዶ ብቻ ነው ረመዳን እየጾመ በባዶ ሆዱ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስን መስሎ መተወን የሚፈቀድለት። በገሀዱ ዓለም ግን አብራር አብዶ ጥብቅ ሃይማኖተኛ እስላም ነው። በሰው ሕይወት መተወን ግፍ ነው። ለዲሞግራፊ ተብለው ከሀረርጌ የመጡ ኦሮሞዎች እኮ በጫት ሀራራ ተሰቃይተው አብዛኛው የተሰጠውን መሬት ለእነ ቄሮአስረክበው ወደ ቦታቸው ተመልሰዋል።

"…እሺ እንበል በኦሮሞነቱ ብቻ ለምስኪኑ የኦሮሞ ገበሬ ኮንዶሚንየም ከሌላው ቀምተህ ሰጠኸው። ከዚያስ? ከዚያስ ቀጥሎ እኮ መብራት፣ ውኃ፣ ትራንስፖርት፣ ቀለብ ህክምናም አለ። ስልክ አለ ኧረ ስንቱ። ለከተማ ያልተፈጠረ፣ ያልተሠራን ሰው። ወስኖ ከተማ ልኑር ብሎ ያልመጣን ሰው፣ መጥቶም እንደ አርቲስት መሀሙድ አህመድ…👇ከታች ይቀጥላል…
👆ከላይኛው የቀጠለ… ከሊስትሮ ተነሥቶ ታላቅ ሰው ለመሆን የማይጥርን ሰው፣ የሰው ላብ የፈሰሰበትን ኮንዶሚንየም ዘርፈህ፣ ሰርቀህ፣ ቀምተህ ዘሬ ነው ብለህ ብታስቀምጠው ፈጣሪስ ዝም የሚል ይመስልሃልን? ይዘገይ ይሆናል እንጂ ፈጣሪማ አላህ በለው እግዚአብሔር ከስርህ ነቅሎ ዘርህን አጥፍቶ ከትውልድ መዝገብ ይደመስስሃል።

• ድል ለዐማራው ፋኖ…!
• ድል ለተገፋው ለዐማራ ፋኖ…!

• ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ አሸበርቲው ከራየን ወንዝ ማዶ…!
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
መልካም…

"…የዛሬው ውሎዬ ከቴሌግራም አካባቢ አርቆ ነው ያዋለኝ። ርዕሰ አንቀጹም ዘግይቶ ነው የቀረበው። ከርዕሰ አንቀጽ ንባብ በኋላም እንዲሁ አርፍጄ ነው የመጣሁት። አሁን የመኝታ ሰዓታችን እስኪደርስ ድረስ ይህችን አጭር ቪድዮ ለአቶ አበባው አያሌው እንዲደርሰው እያደረጋችሁልኝ እናንተ ደግሞ እስከ መኝታ ሰዓታችሁ ድረስ የራሳችሁን የታመቀ ሓሳብ ተንፍሱ።
"…ተሰባሰቡሳ…? ሃኣ…? …በሰላም ነው…? …ምን ሰምተው…? ምንስ አይተው ይሆን…?😂

"…እኔ ግን እንደ ወንድም፣ እንደ አንድ መካሪ ግንቦቴዎቹ አንድም ሦስትም ሆነው እንዲህ ከሚገላበጡም፣ ከሚገለጡም፣ ሦስት ቦታም እንደ አሜባም ተበጣጥሰው በቀይዋን ያየ ሙድ ከሚቀፍሉ፣ ላሜ ቦራውንም ፒፕል ፈነካክተው ከሚግጡት ሰብሰበው ብለው አንድ ሆነው ቢደሰኩሩ አይሻልም ወይ…?

• ምን አገባኝ ግን…? እኔ እኮ ሲያመኝ ጤና የለኝም። ፐ… እኔ እኮ አልምከር… ምክር ብሎ ዝም። እኔን ብሎ መካሪ። ቲሽ…ዘመዴ ደግሞ።
"…ጋሽ አስታጥቄ ምን ሆኖ ነው…?
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
"…እውነት ስንነጋገር የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትን መከላከያ ያስብለው የነበረው ሀገሬን ብሎ ሠራዊቱን ይቀላቀል የነበረው የዐማራው ነገድ ነበር። ሠራዊቱ የሠራዊት ቁመና ኖሮት በሁለት እግሩ ቆሞ ይሄድ የነበረውም በዐማራ ተዋጊዎች ነበር።

"…የትግሬ ነፃ አውጪዋ እና የኦሮሞ ነፃ አውጪው ኦህዴድኦነግ ሀገር ወዳዱንና ለሰንደቁ ማቹን ዐማራ ገለል አድርገው ይባስ ብለው የዐማራውን ዘር ጨፍጭፈው አጥፍተው የትግሬና የኦሮሞ ሀገር ለመመሥረት ጠመንጃ አንግቦ እንገፍ እንገፍ የሚል ሠራዊት አሰማርተውበት ነበር።

"…ከላይ በትግሬ፣ ከታች በኦሮሙማ የገና ዳቦ ሊያደርጉት ያሰቡትን ሁለቱንም ዐማራው ፍም እሳት ሆኖ አንገበገባቸው ዐማራው። እነርሱ መሣሪያና ሠራዊት በገፍ ቢያመርቱ እና ቢያሰማሩምም ጦርነት ሠርግና ምላሹ የሆነውን ዐማራ በ3 ቀን ሱሪ አስፈትተው ለመሸለል ጎፍልተው ሰተት ብለው ቢገቡም ወዳጄ ዐማራ ትግሬ አይደለም እና ባዶ እጆን የምርኮኛው የብራኑ ጁላን ከፍቶች ጆሮአቸውን ጠምዝዞ መሳሪያቸውን ተቀብሎ እንደበግ እየነዳ አስደመማቸው።

"…የኢትዮጵያን መከላከያ ሠራዊት አልሸባብ እንዴት እየጨፈጨፈው እንዳለ ዛሬ አንድ ዘግናኝ ቪድዮ ደርሶኝ አይቼው ስተክዝ ነው የዋልኩት። ሲያሳዝኑ አትጠይቁኝ። የቆሰሉትን እንዴት እንደሚረሽኗቸው ነው ቪድዮው የሚያሳየው። አልሸባብ የመከላከያ ሠራዊቱን መኪና፣ ጠመንጃና ስንቅ እንዴት ተረክቦ እንደሚያግዝ ብታዩ ትደነግጣላችሁ። ከሁሉ ከሁሉ የሞቱ መስለው ቆይተው አይናቸውን የሚገልጡ ወታደሮችን ሲረሽኑ ማየት ያማል።

"…የወሀቢይ እስላሙ አቢይ አህመድ ፈቃድ ስለሰጣቸው አልሸባቦች ከሱማሊያ ወጥተው ባሌ ኦሮሚያ ገብተዋል። የኦሮሞ እስላም ለአልሸባብ ድጋፍ እየሰጠ ነው። መከላከያ ዐማራ ክልል ይሞታል፣ ኢትዮጵያም እዚያው ትፈርሳለች። ካዘነላት ነው ዐማራ ድጋሚ ኢትዮጵያን የሚፈጥራት።
"…በደም አፍሳሹ ደም ካልሆነ በቀር ምድሪቱ ከፈሰሰባት ደም አትነጻም።” ዘኍ 35፥33

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

"… መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ
መልካም…

"…እንደ ሁል ጊዜው አንድ ሺህ ሰው እግዚአብሔር ይመስገን ብሎ አመስግኗል። ከምስጋናው በኋላ በቤታችን ሕግ መሠረት በቀጥታ የምናልፈው ወደ ርዕሰ አንቀጻችን ንባብ ነው።

"…ከማታ ጀምሮ በውስጥ መስመር ሲጎርፍልኝ የነበረና በዶዶላ የደብረ ቅዱሳን ቅዱስ ገብረ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን አገልጋዩች የሆኑ ኦርቶዶክሳውያን ከነሙሉ ቤተሰቦቻቸው እንደተለመደው ማንንነታቸው ባልታወቁ ተብለው የዳቦ ስም በተሰጣቸው አካላት በአሰቃቂ ሁኔታ መታረዳቸውንና በተጨማሪም እንዲሁም አንድ የወሎ ዐማራን የወጣት የመከላከያ ሠራዊቱ ከቤቱ፣ ከእናት አባቱ እቅፍ ወስደውት፣ ሕዝብ እየለመናቸው አይ ለጥያቄ ፈልገነው ነው ብለው ወሰወደው ወታደሮቹ አርደውት በልተው አንጀቱን ብቻበጫካ መጣላቸውን እብድ ሆነው እያለቀሱ ሲነግሩኝ አርፍደዋል። ነፍሳቸውን ይማር።

"…የወሀቢይ እስላሙ አረመኔው የኦሮሙማ መሪ ዳግማዊ ግራኝ አሕመድ የረመዳን ጾም ላይ ነው። ቤተ መንግሥት ማታ ማታ የአፍጥር ግብዣ ላይ ነው። ዐማራና ኦርቶዶክስን ጨፍጭፎ ለሚያስረክባቸው አረቦች ሥራ ላይ ነው። የሞቱትን ነፍስ ይማር። እኔ ግን ልቅሶ መጻፍ አቁሜያለሁ። የምን መነፋረቅ ነው። ሁሌ የምን አዲስ መሆን ነው። ገና መች ጨፈጨፉና ነው እንደ አዲስ ዋይዋይ ማለቱ? ሽመልስ አብዲሳ፣ አቢይ አሕመድ እንዲያዝንልህ፣ ብራኑ ጁላ መከላከያውን፣ ደመለሽ ገብረ ሚካኤል ፌደራል ፎሊሱን እንዲልክልህ ነው የምታለቃቅሰው? ንገረኝ እስቲ? እሱ አይደለም መፍትሄው።

"…ይልቅ መፍትሄውን "ለምን ፈራን?" በሚል ርዕስ ምን የመሰለች ርዕሰ አንቀጽ በወንድ አቅሜ ተፍተፍ ብዬ ጽፌ አዘጋጅቼላችኋለሁ። እናንተስ ርዕሰ አንቀጼን ሳትሰለቹ፣ ሳትንቁኝም ለማንበብ ዝግጁ ናችሁ?

• እስቲ አንድ መቶ ያህል ጓደኞቼ አዎ ዝግጁ ነነ ዘመዴ በሉኝማ።
HTML Embed Code:
2024/04/27 11:56:38
Back to Top