ከ6 ሰዓታት በላይ ተቋርጠው የቆየቱ ፌስቡክ፣ ዋትስአፕ፣ ኢንስታግራም እና ሜሴንጀር አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል።
ፌስቡክ ለተፈጠረው ችግር ይቅርታ ከመጠየቅ ውጭ እስካሁን ችግሩ በምን ምክንያት እንደተፈጠረ ማብራሪያ አልሰጠም።
በፌስቡክ መቋረጥ በ5 ሰዓታት ውስጥ ብቻ የማርክ ዙከርበርግ የግል ሃብት በ7 ቢሊዮን ዶላር ዝቅ ማለቱን ብሉምበርግ ዘግቧል።
የፌስቡክ መተግበሪያዎች መቋረጥን ተከትሎ በትዊተር ፕላትፎርሙ ላይ ከፍተኛ የሆነ የተጠቃሚዎች ቁጥር ተመዝግቧል።
>>Click here to continue<<