ፌስቡክ፣ ዋትስአፕ፣ ኢንስታግራም እና ሜሴንጀር መተግበሪያዎች መስራት አቁመዋል።
በፌስቡክ ስር የሚገኙት መተግበሪያዎቹ በተለያዩ የዓለም ሀገራት መስራት አቁመዋል። ኢትዮጵያ ውስጥም አገልግሎቶቹ ተቋርጠዋል።
መተግበሪያዎቹ በበርካታ አገራት መቋረጣቸውን ዓለም ዐቀፉ የኢንተርኔት አገልግሎት ተቆጣጣሪ ተቋም ኔትብሎክስ አሳውቋል።
ችግሩ በምን ምክንያት እንደተፈጠረ ፌስቡክ እስካሁን ያለው ነገር የለም።
>>Click here to continue<<