Create: Update:
ዛሬ ዓለምን እያነጋገረ ከዋሉትው ዜናዎች መካከል አንዱ ትልቅ ዜና ስድስት የዕድሜ ልክ የተበየነባቸው ፍልስጤማዉያን የኢስላሚክ ጂሃድ ከፍተኛ አባላት በጉድጓድ ዉስጥ ለዉስጥ አልፈው ዛሬ ማለዳ በከፍተኛ ደረጃ ጥበቃ ከሚደረግለት የኢስራኢል እስር ቤት ማምለጥ ነው፡፡
ከእስር ቤት ዉስጥ ወደ ዉጭው አጥር የተቆፈረው ጉድጓድ አሥራ ምናምን ሜትር ርዝማኔ አለው፡፡ ከስድስቱ አራቱ ዕድሜልክ የተፈረደባቸው ነበሩ። ሰዎቹ በሄሌኮፍተር እገዛ ጭምር እየተፈለጉ ነው፡፡
“በርተህ ቆፍር የጉድጓዱ የመጨረሻው ጫፍ ላይ የምታገኘው ብርሃንን ነው” ይላሉ ፍልስጤማውያን በመፈክራቸው ስለ ነፃነት ዋጋ ሲናገሩ፡፡
'ሰው ነፃነቴን ካለ ድንጋይ ይሰረስራል።'
Muhammed Seid Abx
ከእስር ቤት ዉስጥ ወደ ዉጭው አጥር የተቆፈረው ጉድጓድ አሥራ ምናምን ሜትር ርዝማኔ አለው፡፡ ከስድስቱ አራቱ ዕድሜልክ የተፈረደባቸው ነበሩ። ሰዎቹ በሄሌኮፍተር እገዛ ጭምር እየተፈለጉ ነው፡፡
“በርተህ ቆፍር የጉድጓዱ የመጨረሻው ጫፍ ላይ የምታገኘው ብርሃንን ነው” ይላሉ ፍልስጤማውያን በመፈክራቸው ስለ ነፃነት ዋጋ ሲናገሩ፡፡
'ሰው ነፃነቴን ካለ ድንጋይ ይሰረስራል።'
Muhammed Seid Abx
ዛሬ ዓለምን እያነጋገረ ከዋሉትው ዜናዎች መካከል አንዱ ትልቅ ዜና ስድስት የዕድሜ ልክ የተበየነባቸው ፍልስጤማዉያን የኢስላሚክ ጂሃድ ከፍተኛ አባላት በጉድጓድ ዉስጥ ለዉስጥ አልፈው ዛሬ ማለዳ በከፍተኛ ደረጃ ጥበቃ ከሚደረግለት የኢስራኢል እስር ቤት ማምለጥ ነው፡፡
ከእስር ቤት ዉስጥ ወደ ዉጭው አጥር የተቆፈረው ጉድጓድ አሥራ ምናምን ሜትር ርዝማኔ አለው፡፡ ከስድስቱ አራቱ ዕድሜልክ የተፈረደባቸው ነበሩ። ሰዎቹ በሄሌኮፍተር እገዛ ጭምር እየተፈለጉ ነው፡፡
“በርተህ ቆፍር የጉድጓዱ የመጨረሻው ጫፍ ላይ የምታገኘው ብርሃንን ነው” ይላሉ ፍልስጤማውያን በመፈክራቸው ስለ ነፃነት ዋጋ ሲናገሩ፡፡
'ሰው ነፃነቴን ካለ ድንጋይ ይሰረስራል።'
Muhammed Seid Abx
ከእስር ቤት ዉስጥ ወደ ዉጭው አጥር የተቆፈረው ጉድጓድ አሥራ ምናምን ሜትር ርዝማኔ አለው፡፡ ከስድስቱ አራቱ ዕድሜልክ የተፈረደባቸው ነበሩ። ሰዎቹ በሄሌኮፍተር እገዛ ጭምር እየተፈለጉ ነው፡፡
“በርተህ ቆፍር የጉድጓዱ የመጨረሻው ጫፍ ላይ የምታገኘው ብርሃንን ነው” ይላሉ ፍልስጤማውያን በመፈክራቸው ስለ ነፃነት ዋጋ ሲናገሩ፡፡
'ሰው ነፃነቴን ካለ ድንጋይ ይሰረስራል።'
Muhammed Seid Abx
>>Click here to continue<<
የያሲኔ ወዳጅ 🇪🇹PAGE🇪🇹