ጉድ
::::::::::::::::::::::::::::
ሠይጣን መነኮሰ
ገዳም ገባ አሉ ከእግዜር ተታረቀ
ነፍሱን አፀደቀ
ሱባኤ ለሀጥያቱ
ቀኖናዉን ያዘ ለአባ ፍትሀቱ
ሁዳዴን 40ቀን
ሳይታክት ቀን በቀን
እያደገደገ.........
ዳዊት ደጋገመ ሊፀድቅ ወስኖ
ሸይጣን ሰይጣኑ ወጥቶ_ከሰይጣን ተቃርኖ
::::::::::
::::::::::
ሠዉ ሆይ አደራህን እንዳታሳስተዉ
እሱም ብዙ ነበር ካንተ የተማረዉ።
❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
በትዝታ ወልዴ እንደተፃፈ✍
❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
@Tizita_wolde
@Tizita_wolde
@Tizita_wolde
>>Click here to continue<<