🇪🇹 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥናያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ነው
የሀገሪቱ መሪ እስካሁን ያነሷቸው ቁልፍ ጉዳዮች፦
◻️ ኢትዮጵያ በዘንድሮ የበጀት ዓመት 8.4% የኢኮኖሚ እድገት ለማስመዝገብ አቅዳለች፣
◻️ በግብርናው ዘርፍ 6.1% እድገት ለማስመዝገብ ታቅዷል፣
◻️ 23 ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ከሴፍቲኔት ተረጂነት ወጥተዋል፣
◻️ ዘንድሮ 1.5 ቢሊየን ኩንታል ምርት ተሰብስሷል፣
◻️ 85 ሄክታር መሬት ማልማት የሚችሉ 6 ከፍተኛ ግድቦች በቅርቡ ይመረቃሉ፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
>>Click here to continue<<
