“ፌደሬሽኑ የፍትህ አካላት ዉሳኔን ሰጠ እንጂ የፍትህ ዉሳኔ አልተሰጠም" አቶ ኢሳያስ ጅራ
#Ethiopia | የኢትዮጲያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ትናንት ስራ አስፈፃሚዉ በወሰናቸዉ ዉሳኔዎች ዙሪያ ዛሬ በፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጂራ እና በስራ አሰፈፃሚዉ ባህሩ በኩል መግለጫ ሰጥቷል።
ፌዴሬሽኑ የወሰነዉ ዉሳኔ የፍትህ አካላት ዉሳኔ እንጂ የፍትህ ዉሳኔ አላሰረፍም ሲሉ የፌዴሬሽኑ ፕሬዝደንት አቶ ኢሳያስ ጂራ ተናግረዋል።
የፋይናንስ ስርዓት ተቆጣጣሪ ኮሚቴዉ በአራት ክለቦች ላይ ዉሳኔ አሳረፈ እንጂ በ14 ክለቦች ላይ አጣርቶ ባልጨረሰበት ሁኔታ ይህን ክለቦቹ እንዲወርዱ ማድረግ እግርኳሱን ምስቅልቅሉን ያወጣዋል ሲሉ ገልፀዋል ፕሬዝዳንቱ።
Via:- Bisrat Fm
@Yenetube @Fikerassefa
>>Click here to continue<<
