"በ11 ወራት 815 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰብኩ" -የገቢዎች ሚኒስቴር
የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ባቀረቡት ሪፖርት በበጀት ዓመቱ ከሀገር ውስጥ ታክስና ከወጪ ንግድ ቀረጥና ታክስ ከ900 ቢሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ ታቅዶ ባለፉት 11 ወራት 815 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቧል ፡፡
በወጪና ገቢ ኮንትሮባንድ ላይ በተደረገው የቁጥጥር ስራ 19 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን ተችሏል ፡፡
የሥነ ምግባር ጉድለት የታየባቸው 405 ሰራተኞች ከጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ጀምሮ እስከ ስንብት የሚደርስ ርምጃ ከመውሰድ ባለፈ በወንጀል እንዲጠየቁ መደረጉን የዘገበው ኢዜአ ነው፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
>>Click here to continue<<
