TG Telegram Group & Channel
ፉርቃን ኦንላይን ቁርኣን ማዕከል | United States America (US)
Create: Update:

#በሁለቶቹ በዓሎች መካከል ያላቸው ልዩነት የሚከተሉት ናቸው።


1/ #በዒደል_ፊጥር ቀን ማረድ ግዴታም ሱናም ተወዳጅም አይደለም‼️

#በዒደል_አድሐ ቀን ግን ለቻለ ሰው ማረድ ግዴታ ነው

2/ #በዒደል_ፊጥር ቀን ተክቢራ ሚጀመረው የፆሙ ጨረቃ ሲያበቃ ማታ ወይም የዒዱ ቀን ጧት ነው።

#የዒደል_አድሐ ቀን ግን ጨረቃው ከታዬ ጀምሮ እስከ_14 ቀን አካባቢ ተክቢራ ይደረጋል።

3/ #የዒደል_ፊጥር ቀን በእያንዳንዱ ሰው ላይ አራት እፍኝ ጥሬ እህል ለድሃዎች ከሶላት በፊት መስጠት ግዴታ ነው።

#የዒድል_አድሐ ቀን ግን ይህ ተግባር ግዴታም ተወዳጅም አይደለም።

4/ #የዒደል_ፊጥር ቀን ፈርድ(ግዴታ)ሶላት ከተሰገደ ቡሃላ ተክቢራ አይደረግም

#የዒደል_አድሐ ቀን ግን ከግዴታ ሶላት ከተሰገደ ቡሃላ ተክቢራ ይደረጋል ያውም ለቀናቶች ያክል

5/ #የዒደልል_ፊጥር ቀን ጧት ላይ ወደ መስገጃው ሜዳ ሲወጣ ቴምር በልቶ መውጣት ሱና ነው

#የዒደል_ አድሐ ቀን ግን እርድ ሚያርድ ሰው ከሆነ ሳይበላ እንድወጣ ነው የታዘዘው።

6/ #የዒደል_አድሐ ላይ ገና ጨረቃው ሲታይ ጀምሮ እርድ አርዳለሁ ብሎ የወሰነ ሰው ከፀጉሩ ከጥፍሩ ምንም ሊነካካ(ሊቆርጥ)አይፈቀድም

#የዒደል_ፊጥርን አስመልክቶ ግን ምንም ነገር የለበትም ማለት እንደፈለገ ጥፍሩንም ብብቻውን ማፅዳት ይችላል።


@abumuazhusenedris
@abumuazhusenedris

Forwarded from አቡ ሙዓዝ (ሐሰን ኢድሪስ) (አቡ ሙዓዝ ሀሰን)
#በሁለቶቹ በዓሎች መካከል ያላቸው ልዩነት የሚከተሉት ናቸው።


1/ #በዒደል_ፊጥር ቀን ማረድ ግዴታም ሱናም ተወዳጅም አይደለም‼️

#በዒደል_አድሐ ቀን ግን ለቻለ ሰው ማረድ ግዴታ ነው

2/ #በዒደል_ፊጥር ቀን ተክቢራ ሚጀመረው የፆሙ ጨረቃ ሲያበቃ ማታ ወይም የዒዱ ቀን ጧት ነው።

#የዒደል_አድሐ ቀን ግን ጨረቃው ከታዬ ጀምሮ እስከ_14 ቀን አካባቢ ተክቢራ ይደረጋል።

3/ #የዒደል_ፊጥር ቀን በእያንዳንዱ ሰው ላይ አራት እፍኝ ጥሬ እህል ለድሃዎች ከሶላት በፊት መስጠት ግዴታ ነው።

#የዒድል_አድሐ ቀን ግን ይህ ተግባር ግዴታም ተወዳጅም አይደለም።

4/ #የዒደል_ፊጥር ቀን ፈርድ(ግዴታ)ሶላት ከተሰገደ ቡሃላ ተክቢራ አይደረግም

#የዒደል_አድሐ ቀን ግን ከግዴታ ሶላት ከተሰገደ ቡሃላ ተክቢራ ይደረጋል ያውም ለቀናቶች ያክል

5/ #የዒደልል_ፊጥር ቀን ጧት ላይ ወደ መስገጃው ሜዳ ሲወጣ ቴምር በልቶ መውጣት ሱና ነው

#የዒደል_ አድሐ ቀን ግን እርድ ሚያርድ ሰው ከሆነ ሳይበላ እንድወጣ ነው የታዘዘው።

6/ #የዒደል_አድሐ ላይ ገና ጨረቃው ሲታይ ጀምሮ እርድ አርዳለሁ ብሎ የወሰነ ሰው ከፀጉሩ ከጥፍሩ ምንም ሊነካካ(ሊቆርጥ)አይፈቀድም

#የዒደል_ፊጥርን አስመልክቶ ግን ምንም ነገር የለበትም ማለት እንደፈለገ ጥፍሩንም ብብቻውን ማፅዳት ይችላል።


@abumuazhusenedris
@abumuazhusenedris


>>Click here to continue<<

ፉርቃን ኦንላይን ቁርኣን ማዕከል




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)