TG Telegram Group & Channel
ፉርቃን ኦንላይን ቁርኣን ማዕከል | United States America (US)
Create: Update:

አሰላሙዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ ውድ የአኸራ ወንድም እህቶች ወንድሜ ሱቅ እየሰራ ከስሮበት የሰው እዳ ገባበት እቁብ እየጣለ እቃለማስገባት እቁብተኞች አስቀድመው ሰጥተውት ነበር በቼክ መልክ ነበር አስመትተው አስቀመጡት እቁቡ ሳያጠናቅቅ ነበር የከሰረው በ200,000 ብር ቼክ ነበር የተከሰሰው አምና በኮሮና 5ወር አስረውት ከዛ 10 ,000ብር ዋስ ወጥቶ ፈይሉ ስላልተዘጋ በቀጠሮ እየተመላለሰም መክፈል ባለመቻሉ ዳግም በዚህ ረመዳን 13/08/2013 አሰሩት የወስ ገንዘብ ስለሌለው ነው 5ወር ታስሮ በ10,000 ብር የወጣው መቼም ዱንያ ፈተናዋ ብዙ ነው የሰው ልጅ አተርፋለሁ ብሎ እንጂ እከስራለሁ ብሎ ስራ አለም አይቀላቀልም በፈተን ከወደቅን በኃላ በአላህ ውሳኔ ማመንና ተስፋ ያለመቁረጥ ነው መንድሜ እንኳን እዳ ሊከፍል ለራሱ እንኳን ስራ የለውም ፍ/ቤቱ እርቅ ወረቀት አስገባና ጉዳይ ውጪ ሆነህ ተከታተል አለው ነገርግን ያሳሰረው ሰውዮ የርቅ ወረቀቱ በደረቅ አልስማማም አለ ቤተሰብ ይህ መሸፈን አይችልም አቅም የለንም ክፍለሀገር ናቸው እኔ ታናሽ እህቱ ነኝ ተማሪ ነኝ ጉዳዩ ምከታተለው አንዴ ክላስ አንዴ ፍ/ቤት እየተመላለስኩ ነው ሰው የለኝም ተስፋ ባለመቁረጥ ምችለውን መስዋዓት ልክፈል ብዬ ነው ብቻዬ ከምጨነቅ ሀሳቤን ማጋራችሁ ወላሂ አላህ ምስክሬ ነው ምንም አማራጭ ስለሌለኝ ነው የእርዳታ እጃችሁ ልዘረጉልኝ በአላህ ስም ምጠይቃችሁ በናንተም በኩል የምችሉትን አነሰ በዛ ሳትሉ ዘካተል ማል ሚሰጥም ሰው ካለ እንድጠይቁልኝ በንዲህ ዓይነት ጉዳይ ሚሰሩ ተቛማት እንድታስተባብሩልኝ በአላህ ስም እጠይቃለሁ አንድ ሰው ወንድሙ በመርዳት ላይ እስካለ ድረስ አላህ እሱ በመርዳት ላይ ነኝ ብሎናል አላህ ዱንያ አኸራቹ ያሳካላችሁ መጨረሻቹ ያማረ ያርገው ከንዲህ አይነት ፈተና አላህ ይጠብቃችሁ ዘር ማዘራችሁ ፍ/ቤት አይርገጥ አሁን መሸፈን የተፈለገው የቼኩ ሳይሆን በአስቸኳይ የእርቁ ነው ቢያንስ 30,000 ብር ነገር ይፈልጋል ያሳሰረው ሰውዬ ፍ/ቤቱ እስከ 28/08/2013 የእርቅ ወረቀት ካላስገባሽ የመጨረሻ የውሳኔ ቀን 29/08/2013 ነው ከፈረደበት ቂሊንጦ ነው ሚያወርደው አንድ አቃቢ ህግ አናግሬው 2 ዓመት ከ 6ወር በላይ ያሳስረዋል ይህ የቼኩ ቅጣት ነው እንጂ ከወጣ በኃላ ሰርቶ ይከፍላል ለሱ ሚሻለው እርቁ ነው ውጪ ቢከታተለው የተሻለነው አለኝ እኔ የጨነቀኝ በእጄ ምንም ነገር ሳይኖር ቀጠሮ እንዳይደርስ ፈራሁ የቀናቶቹ ጥበት አሳሰበኝ ለማንበብ እንዳሰለቹ ያለውን ተጨባጭ ግልፅ ከማረግ አንፃር ነው ያብራራሁላችሁ ለበለጠ መረጃ ለማግኘት ይህን ንኩት @YufA8550

አሰላሙዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ ውድ የአኸራ ወንድም እህቶች ወንድሜ ሱቅ እየሰራ ከስሮበት የሰው እዳ ገባበት እቁብ እየጣለ እቃለማስገባት እቁብተኞች አስቀድመው ሰጥተውት ነበር በቼክ መልክ ነበር አስመትተው አስቀመጡት እቁቡ ሳያጠናቅቅ ነበር የከሰረው በ200,000 ብር ቼክ ነበር የተከሰሰው አምና በኮሮና 5ወር አስረውት ከዛ 10 ,000ብር ዋስ ወጥቶ ፈይሉ ስላልተዘጋ በቀጠሮ እየተመላለሰም መክፈል ባለመቻሉ ዳግም በዚህ ረመዳን 13/08/2013 አሰሩት የወስ ገንዘብ ስለሌለው ነው 5ወር ታስሮ በ10,000 ብር የወጣው መቼም ዱንያ ፈተናዋ ብዙ ነው የሰው ልጅ አተርፋለሁ ብሎ እንጂ እከስራለሁ ብሎ ስራ አለም አይቀላቀልም በፈተን ከወደቅን በኃላ በአላህ ውሳኔ ማመንና ተስፋ ያለመቁረጥ ነው መንድሜ እንኳን እዳ ሊከፍል ለራሱ እንኳን ስራ የለውም ፍ/ቤቱ እርቅ ወረቀት አስገባና ጉዳይ ውጪ ሆነህ ተከታተል አለው ነገርግን ያሳሰረው ሰውዮ የርቅ ወረቀቱ በደረቅ አልስማማም አለ ቤተሰብ ይህ መሸፈን አይችልም አቅም የለንም ክፍለሀገር ናቸው እኔ ታናሽ እህቱ ነኝ ተማሪ ነኝ ጉዳዩ ምከታተለው አንዴ ክላስ አንዴ ፍ/ቤት እየተመላለስኩ ነው ሰው የለኝም ተስፋ ባለመቁረጥ ምችለውን መስዋዓት ልክፈል ብዬ ነው ብቻዬ ከምጨነቅ ሀሳቤን ማጋራችሁ ወላሂ አላህ ምስክሬ ነው ምንም አማራጭ ስለሌለኝ ነው የእርዳታ እጃችሁ ልዘረጉልኝ በአላህ ስም ምጠይቃችሁ በናንተም በኩል የምችሉትን አነሰ በዛ ሳትሉ ዘካተል ማል ሚሰጥም ሰው ካለ እንድጠይቁልኝ በንዲህ ዓይነት ጉዳይ ሚሰሩ ተቛማት እንድታስተባብሩልኝ በአላህ ስም እጠይቃለሁ አንድ ሰው ወንድሙ በመርዳት ላይ እስካለ ድረስ አላህ እሱ በመርዳት ላይ ነኝ ብሎናል አላህ ዱንያ አኸራቹ ያሳካላችሁ መጨረሻቹ ያማረ ያርገው ከንዲህ አይነት ፈተና አላህ ይጠብቃችሁ ዘር ማዘራችሁ ፍ/ቤት አይርገጥ አሁን መሸፈን የተፈለገው የቼኩ ሳይሆን በአስቸኳይ የእርቁ ነው ቢያንስ 30,000 ብር ነገር ይፈልጋል ያሳሰረው ሰውዬ ፍ/ቤቱ እስከ 28/08/2013 የእርቅ ወረቀት ካላስገባሽ የመጨረሻ የውሳኔ ቀን 29/08/2013 ነው ከፈረደበት ቂሊንጦ ነው ሚያወርደው አንድ አቃቢ ህግ አናግሬው 2 ዓመት ከ 6ወር በላይ ያሳስረዋል ይህ የቼኩ ቅጣት ነው እንጂ ከወጣ በኃላ ሰርቶ ይከፍላል ለሱ ሚሻለው እርቁ ነው ውጪ ቢከታተለው የተሻለነው አለኝ እኔ የጨነቀኝ በእጄ ምንም ነገር ሳይኖር ቀጠሮ እንዳይደርስ ፈራሁ የቀናቶቹ ጥበት አሳሰበኝ ለማንበብ እንዳሰለቹ ያለውን ተጨባጭ ግልፅ ከማረግ አንፃር ነው ያብራራሁላችሁ ለበለጠ መረጃ ለማግኘት ይህን ንኩት @YufA8550


>>Click here to continue<<

ፉርቃን ኦንላይን ቁርኣን ማዕከል




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)