TG Telegram Group & Channel
Ahadu picture | United States America (US)
Create: Update:

😘ሰሜናዊት ሙሽራ😘

🔥ክፍል 22

ደራሲ ዮሴፍ ተሾመ
.
.
.
የተሰበሩ ሶስት ልቦች
ዮርዳኖስ እና ደሴ ማህበረ ትጉሃን ስራቸውን እንዲጀምሩ ደብዳቤ ልኮላቸው በዝግጅት ላይ ሳሉ አስደንጋጭ ክሰተት ተፈጠረ።ዮርዳኖስ እና ቃለአብ ወንድማማችነት ላይ ነፋስ ገባ።
ቃለአብ ዮርዲን አብረን እንደር ብሎት ደሳለኝን ጨምሮ እነ ዮርዲ ቤት ተሰባስበዋል።ዮርዲ ክፍሌን ላስጎብኝህ ምክንያቱም ከዚህ በኋላ ክፍል ተጋሪየ ደባሌ ነህ እንግዳ እንዳይሆንብህ ብሎ እየቀለደ ከደሴ ጋር ይዞት ገባ።ዮርዲ ክፍሌ ይቺን ትመስላለች።አለና እሚጠጣ ነገር ለማምጣት ወደ ሳሎን ተመለሰ።
ቃለአብ ጠባቧን ክፍል ዞር ዞር እያለ ሲመለከት ከቆየ በኋላ ቀና ሲል ከአንድ ፎቶ ጋር ተጋጨ።አይኑ ፈጠጠ።ከግድግዳው ላይ አወረደው እና ተመለከተው።የሔዋን እና የዮርዳኖስ ፎቶ።ተቃቅፈው የተነሱት ፎቶ።ቃል በቁሙ ለቀቀው።ደሴ ደነገጠና "ምነው ምን ሆነህ ነው "አለ የወደቀውን የፎቶ ፍሬም እያነሳ
ቃለአብ ግን ጭራሽ እየሰማ አልነበረም ሰማይ እና ምድሩ ተገለባበጠበት።ክፍሉን ትቶ ከግቢ ወጥቶ ሮጠ።ደሴ ተከተለው ጭራሽ ሊቆም አልቻለም። ጊወርጊስ በር ላይ ሲደርስ ከቁሙ በሩ ጋር ወደቀና መጮህ ጀመረ።ደሴ ግራ ገብቶት ደንግጦ ቆመ።
"ፈጣሪዬ ማፍቀሬ ሀጢያት ነው እንዴ ንገረኝ ምን ብበድልህ ነው የወንድሜን ፍቅረኛ ፣ካልጠፋ ሴት ምን አደረኩልህ ለዘመናት የተራብኩትን የወንድምነት ፍቅሩን ሳልጠግብ።ሔዋን ምን አደረኩሽ በምንስ የተረገመ ቀን ነው ያገኘሁሽ"እየጮኸ እሪታውን አቀለጠዉ
ደሴ የሰማውን ማመን አልቻለም ጆሮው መሰለው ነገር ግን ደግሞ ቃል አሁንም እየጮኸ ነው።
"ፈጣሪ ሆይ የዮርዲን ሀዘን የማይበት አቅም የለኝም ግደለኝ እባክህን አሁኑን ግደለኝ" እያለ ጮኸ
ደሴ ከወደቀበት ሊያነሳው ምከረ የሚሆን ነገር አይደለም።ዮርዲ ደወለ።ደሴ አነሳው።"አንተ የት ሔዳችሁ ነው"አለ ዮርዲ
"ዮርዲዬ ተኛ ትንሽ ጉዳይ ኖሮብኝ ቃልን ይዤው ሔጃለሁ"ብሎ ደሴ ስልኩን ዘጋው
ቃለአብ እዛው ተደፍቶ እየጮኸ ከሌሊቱ ስድስት ሰዐት ሆነ።ደሴ በመከራ በልመና ተማፅኖ አነሳው።ሳግ እየተናነቀው የሆነውን ሁሉ ለደሴ ነገረው።ደሳለኝ የተፈጠረውን ሲሰማ እንባው ውስጡን ፈንቅሎ ፈሰሰ።በእውነቱ ለሁለቱም ነበር ያለቀሰላቸው።ቃል የጮኸበት ጉሮሮው ደርቆ መናገር ተስኖት የግዱን ነው ቃል የሚያወጣው ።"ዮርዲዬ ጉድ ሰራሁ ወንድሜ በቁምህ ቀበርኩህ።ፈጣሪዬ ለምን በብቸኝነት አኑረኸኝ ደግመህ ለምን ትጨክንብኛለህ "እያለ ሌሊቱን ሙሉ ሲያለቅስ አደረ።ደሴም የሚለው ግራ ገብቶት ቁጭ ብሎ አብሮት ሲያለቅስ አደረ።
ጠዋት ቃል ሙት አካሉን የግዱን ሰብስቦ በደመነፍስ መንቀሳቀስ ጀመረ።ደሴ ተከትሎት ቤቱ አደረሰውና ምንም ሳይል ተመለሰ።ደሴ የታየው አንድ እና አንድ ነገር ነበር።ለሔዋን ደወለ እና ሊያገኛት እንደሚፈልግ ነግሯት ወደቀጠረችው ቦታ ሔደ።ልክ እንደደረሰ ለአይን እንኳ ተፀየፋት።እንደዛ የህቱን ያክል ይወዳት የነበረች ልጅ ቅፍፍ አለችው።"ሔዋን አሳፋሪ ሰው ነሽ አንቺ ዮርዳኖስን እንደዚህ ታደርጊውላሽ?ዮርዲ እኮ ነው።በዮርዲ ላይ ሌላ ወንድ"አለ ደሴ ገንፍሎ።ንዴቱ ከልክ በላይ ሆኖ ቀንድ አብቅሏል።
"ደሴ ላስረዳህ"አለች ያልጠበቀችው መዐት ሲወርድባት በሀፍረት ሽምቅቅ ብላ
"ሔዋን አፈ የለሽም እውነት ብትሞቺ ነበር የሚሻልሽ።እኔ አንቺን ብሆን እዚህ ከምቆም ሞቴን ነበር የማፋጥነው"አለ
ሔዋን ተናደደች"እስኪ ማነው እኔንስ እሚያዳምጠኝ?"አለች
"ቃለአብ ማን እንደሆነ ግን አውቀሻል?"አለ ደሴ
"እንዴት ልታውቀው ቻልክ?"አለች ሔዋን
"እሱ ነው እንዴ የገረመሽ?ቃለአብ ተሾመ ማለት የምስኪኑ አፍቃሪሽ ዮርዳኖስ ተሾመ ወንድም መሆኑንስ ታውቂያለሽ?"አለ ደሴ።
ሔዋን የሰማቺውን ማመን አቃታት መሬት ተሽከረከረችባት ወዲያውኑ ዝልፍልፍ ብላ ወደቀች።ደሳለኝ ደንግጦ ከወደቀችበት ተንበርክኮ ከራሷ ቀና ሲያደርጋት እጁ በደም ተላወሰ።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ቃለአብ ሱቅ ሒዶ በወረቀት የተጠቀለለ ነገር ገዝቶ ተመለሰ።ማንም ሳያየው በጓዳ በር ገባና ወረቀት ላይ እንደነገሩ ጫር ጫር አደረገ እና ከሱቅ ይዞት የመጣውን ወረቀት ፈታታው።ትንሽዬ ብልቃጥ ነች።ዮርዲዬ ይቅርታ አለና ቢልቃጧን ሻት አደረጋት።


የማርዘነብ ቤት ድብልቅልቁ ወጣ።አምቡላንስ መጣ ቃለአብ በአፍ በአፍንጫው አረፋ ይደፍቃል።እጁጋ የጨመደዳትን ወረቀት ነርሶች ነጥቀው ለማርዘነብ ወረወሩላት።አምቡላንሷ ወደ ሆስፒታል ከነፈች።ማርዘነብም እየጮኸች መንገዶን ተከትላ ሮጨች።
፨፧፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ሔዋን ቀድማ ሆስፒታል ገብታለች።የሔዋን ቤተሰቦች እና የዮርዳኖስ ቤተሰቦች ሆስፒታሉን ድብልቅልቁን እያወጡት ነው።ምስኪኑ ዮርዲ ምን እንደተፈጠረ አያውቅም ከደሴ ጋር ቁጭ ብሎ ለፍቅሩ ያለቅሳል።ከቆይታ በኋላ ሌላ አምቡላንስ መንገዱን በጩኸት እያናጋች መጣች።ዶክተሮች ተረባርበው ይዘውት ገቡ።ከደቂቃዎች በኋላ ማርዘነብ "ልጄ ልጄ የአይኔ ማረፊያ ቃልአቤ ቃልአቤ"እያለች ስትገባ የዮርዳኖስ ቤተሰቦች ተመለከቱ።በመርዶ ላይ ሌላ መርዶ።የሐዘን ጉም በንኖ በንኖ እነ ዮርዳኖስ ቤተሰቦች ላይ ተሰበሰበ።ዮርዳኖስ ፈገግ ማለት ጀምሯል ትርዒት እየተመለከተ መሰለው።
ሔዋን ክፍል የነበሩት ዶክተሮች ወጥተው ስለሔዋን መልካም ዜና አበሰሩ።የሔዋን ቤተሰቦች በእፎይታ ሌላኛውን ውጥረት ተቀላቀሉ።
ማርዘነብ እሪታዋን እያቀለጠችው ነው።ዮርዳኖስ ፈገግ ብሎ መጣና"ማዘር ቃለአብ እኮ እያሾፈብን ነው የሚሆነው"ልሒድ ልጠይቀው ብሎ ሊሔድ ሲል ጎተተችው እና ወረቀት ሰጠቺው።
አነበበው "ዮርዲዬ የኔ ፍቅር ወንድም ለአንተ ይሔ አይገባህም ነበር ።ለካ የአንተውን ሔዋን አፍቅሬ ነው ስጃጃል የከረምኩት።ዮርዲዬ የአንተንም የእሷንም ህይወት አበላሸሁ።ዮርዲዬ ይቅር በለኝ አንተ ፊት መቆም የምችልበት ሞራል የለኝም።የአንተን እንባ ቆሜ ከማይ ሞትን መርጫለሁ።ይቅርታ ወንድሜ።ሳልጠግብህ እንዲህ ሆነ።ፈጣሪ ፍቅራችንን አልወደደም።ቂም እንዳትይዝብኝ መልካም ነህና መልካም ይግጠምህ።እ.....ወ......ድሀለሁ።"
"ደሴ ቃልየ ምንድን ነው እሚለው?እየቀለደ ነው በለኝ ደሴ"አለ እየተንተባተበ
ደሳለኝ ዮርዲን ደግፎ አስቀመጠው እና የተፈጠረውን እውነት እረዳው ።ዮርዲ መጮህ ጀመረ።"ቃል አይሆንም ትተኸኝ አትሔድም፥የእኔ እና የአንተ መጨረሻ እንደዚህ አይሆንም "እያለ መጮህ ጀመረ።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
የማታ ማታ ከቃለአብ ክፍል ዶክተሮች ወጡ እና።ፈጣሪ ጩኸታችሁን ሰምቷል።ልጃችሁን ማትረፍ ችለናል።ብለው ሌላኛውን ውጥረት ገሸሽ አደረጉት።
የሔዋን እና የቃለአብ እንደዚህ መሆን ምስጢሩ ተገለጠ።ድብቁ ፍቅራቸው ይፋ ወጣ።እነሱ ባሸለቡበት ሀቁ ተሰማ።ዮርዳኖስ ግን ምን ማለት እንዳለበት ግራ ገብቶት ደንዝዟል።ምንም እያሰበ አይደለም።ግን ደግሞ ብቻውን እያወራ ነው።
ማርዘነብ አቶ ተሾመ የተቀመጠበት መጣችና በአይበሉብሽ ጥፊ ፊቱን ላጥ አደረገችው።ሁሉም አይኖች ወደ ማርዘነብ ተወረወሩ።"አየህ ይህ ሁሉ የሆነው በአንተ ምክንያት ነው።እውነቱን ተናገር እያልኩ ስለምንህ ዳሩ አንተ ልትሰማኝ አልቻልክም።ተመልከት የልጆቹን ህይወት ምስቅልቅሉን አወጣኸው እንኳን ደስ አለህ"አለች።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ዮርዳኖስ ደንዝዞ በተቀመጠበት ስልኩ አምባረቀ።እየቀፈፈው በዛለ ስሜት ውስጥ ሆኖ ስልኩን አውጣው።ዮኒ ስለሆነበት እንጂ ማንሳት አልፈለገም ነበር።አነሳው።ዮኒ እያለቀሰ ነበር።
ዮኒ ጎጄ መኪና አደጋ ደርሶበት

😘ሰሜናዊት ሙሽራ😘

🔥ክፍል 22

ደራሲ ዮሴፍ ተሾመ
.
.
.
የተሰበሩ ሶስት ልቦች
ዮርዳኖስ እና ደሴ ማህበረ ትጉሃን ስራቸውን እንዲጀምሩ ደብዳቤ ልኮላቸው በዝግጅት ላይ ሳሉ አስደንጋጭ ክሰተት ተፈጠረ።ዮርዳኖስ እና ቃለአብ ወንድማማችነት ላይ ነፋስ ገባ።
ቃለአብ ዮርዲን አብረን እንደር ብሎት ደሳለኝን ጨምሮ እነ ዮርዲ ቤት ተሰባስበዋል።ዮርዲ ክፍሌን ላስጎብኝህ ምክንያቱም ከዚህ በኋላ ክፍል ተጋሪየ ደባሌ ነህ እንግዳ እንዳይሆንብህ ብሎ እየቀለደ ከደሴ ጋር ይዞት ገባ።ዮርዲ ክፍሌ ይቺን ትመስላለች።አለና እሚጠጣ ነገር ለማምጣት ወደ ሳሎን ተመለሰ።
ቃለአብ ጠባቧን ክፍል ዞር ዞር እያለ ሲመለከት ከቆየ በኋላ ቀና ሲል ከአንድ ፎቶ ጋር ተጋጨ።አይኑ ፈጠጠ።ከግድግዳው ላይ አወረደው እና ተመለከተው።የሔዋን እና የዮርዳኖስ ፎቶ።ተቃቅፈው የተነሱት ፎቶ።ቃል በቁሙ ለቀቀው።ደሴ ደነገጠና "ምነው ምን ሆነህ ነው "አለ የወደቀውን የፎቶ ፍሬም እያነሳ
ቃለአብ ግን ጭራሽ እየሰማ አልነበረም ሰማይ እና ምድሩ ተገለባበጠበት።ክፍሉን ትቶ ከግቢ ወጥቶ ሮጠ።ደሴ ተከተለው ጭራሽ ሊቆም አልቻለም። ጊወርጊስ በር ላይ ሲደርስ ከቁሙ በሩ ጋር ወደቀና መጮህ ጀመረ።ደሴ ግራ ገብቶት ደንግጦ ቆመ።
"ፈጣሪዬ ማፍቀሬ ሀጢያት ነው እንዴ ንገረኝ ምን ብበድልህ ነው የወንድሜን ፍቅረኛ ፣ካልጠፋ ሴት ምን አደረኩልህ ለዘመናት የተራብኩትን የወንድምነት ፍቅሩን ሳልጠግብ።ሔዋን ምን አደረኩሽ በምንስ የተረገመ ቀን ነው ያገኘሁሽ"እየጮኸ እሪታውን አቀለጠዉ
ደሴ የሰማውን ማመን አልቻለም ጆሮው መሰለው ነገር ግን ደግሞ ቃል አሁንም እየጮኸ ነው።
"ፈጣሪ ሆይ የዮርዲን ሀዘን የማይበት አቅም የለኝም ግደለኝ እባክህን አሁኑን ግደለኝ" እያለ ጮኸ
ደሴ ከወደቀበት ሊያነሳው ምከረ የሚሆን ነገር አይደለም።ዮርዲ ደወለ።ደሴ አነሳው።"አንተ የት ሔዳችሁ ነው"አለ ዮርዲ
"ዮርዲዬ ተኛ ትንሽ ጉዳይ ኖሮብኝ ቃልን ይዤው ሔጃለሁ"ብሎ ደሴ ስልኩን ዘጋው
ቃለአብ እዛው ተደፍቶ እየጮኸ ከሌሊቱ ስድስት ሰዐት ሆነ።ደሴ በመከራ በልመና ተማፅኖ አነሳው።ሳግ እየተናነቀው የሆነውን ሁሉ ለደሴ ነገረው።ደሳለኝ የተፈጠረውን ሲሰማ እንባው ውስጡን ፈንቅሎ ፈሰሰ።በእውነቱ ለሁለቱም ነበር ያለቀሰላቸው።ቃል የጮኸበት ጉሮሮው ደርቆ መናገር ተስኖት የግዱን ነው ቃል የሚያወጣው ።"ዮርዲዬ ጉድ ሰራሁ ወንድሜ በቁምህ ቀበርኩህ።ፈጣሪዬ ለምን በብቸኝነት አኑረኸኝ ደግመህ ለምን ትጨክንብኛለህ "እያለ ሌሊቱን ሙሉ ሲያለቅስ አደረ።ደሴም የሚለው ግራ ገብቶት ቁጭ ብሎ አብሮት ሲያለቅስ አደረ።
ጠዋት ቃል ሙት አካሉን የግዱን ሰብስቦ በደመነፍስ መንቀሳቀስ ጀመረ።ደሴ ተከትሎት ቤቱ አደረሰውና ምንም ሳይል ተመለሰ።ደሴ የታየው አንድ እና አንድ ነገር ነበር።ለሔዋን ደወለ እና ሊያገኛት እንደሚፈልግ ነግሯት ወደቀጠረችው ቦታ ሔደ።ልክ እንደደረሰ ለአይን እንኳ ተፀየፋት።እንደዛ የህቱን ያክል ይወዳት የነበረች ልጅ ቅፍፍ አለችው።"ሔዋን አሳፋሪ ሰው ነሽ አንቺ ዮርዳኖስን እንደዚህ ታደርጊውላሽ?ዮርዲ እኮ ነው።በዮርዲ ላይ ሌላ ወንድ"አለ ደሴ ገንፍሎ።ንዴቱ ከልክ በላይ ሆኖ ቀንድ አብቅሏል።
"ደሴ ላስረዳህ"አለች ያልጠበቀችው መዐት ሲወርድባት በሀፍረት ሽምቅቅ ብላ
"ሔዋን አፈ የለሽም እውነት ብትሞቺ ነበር የሚሻልሽ።እኔ አንቺን ብሆን እዚህ ከምቆም ሞቴን ነበር የማፋጥነው"አለ
ሔዋን ተናደደች"እስኪ ማነው እኔንስ እሚያዳምጠኝ?"አለች
"ቃለአብ ማን እንደሆነ ግን አውቀሻል?"አለ ደሴ
"እንዴት ልታውቀው ቻልክ?"አለች ሔዋን
"እሱ ነው እንዴ የገረመሽ?ቃለአብ ተሾመ ማለት የምስኪኑ አፍቃሪሽ ዮርዳኖስ ተሾመ ወንድም መሆኑንስ ታውቂያለሽ?"አለ ደሴ።
ሔዋን የሰማቺውን ማመን አቃታት መሬት ተሽከረከረችባት ወዲያውኑ ዝልፍልፍ ብላ ወደቀች።ደሳለኝ ደንግጦ ከወደቀችበት ተንበርክኮ ከራሷ ቀና ሲያደርጋት እጁ በደም ተላወሰ።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ቃለአብ ሱቅ ሒዶ በወረቀት የተጠቀለለ ነገር ገዝቶ ተመለሰ።ማንም ሳያየው በጓዳ በር ገባና ወረቀት ላይ እንደነገሩ ጫር ጫር አደረገ እና ከሱቅ ይዞት የመጣውን ወረቀት ፈታታው።ትንሽዬ ብልቃጥ ነች።ዮርዲዬ ይቅርታ አለና ቢልቃጧን ሻት አደረጋት።


የማርዘነብ ቤት ድብልቅልቁ ወጣ።አምቡላንስ መጣ ቃለአብ በአፍ በአፍንጫው አረፋ ይደፍቃል።እጁጋ የጨመደዳትን ወረቀት ነርሶች ነጥቀው ለማርዘነብ ወረወሩላት።አምቡላንሷ ወደ ሆስፒታል ከነፈች።ማርዘነብም እየጮኸች መንገዶን ተከትላ ሮጨች።
፨፧፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ሔዋን ቀድማ ሆስፒታል ገብታለች።የሔዋን ቤተሰቦች እና የዮርዳኖስ ቤተሰቦች ሆስፒታሉን ድብልቅልቁን እያወጡት ነው።ምስኪኑ ዮርዲ ምን እንደተፈጠረ አያውቅም ከደሴ ጋር ቁጭ ብሎ ለፍቅሩ ያለቅሳል።ከቆይታ በኋላ ሌላ አምቡላንስ መንገዱን በጩኸት እያናጋች መጣች።ዶክተሮች ተረባርበው ይዘውት ገቡ።ከደቂቃዎች በኋላ ማርዘነብ "ልጄ ልጄ የአይኔ ማረፊያ ቃልአቤ ቃልአቤ"እያለች ስትገባ የዮርዳኖስ ቤተሰቦች ተመለከቱ።በመርዶ ላይ ሌላ መርዶ።የሐዘን ጉም በንኖ በንኖ እነ ዮርዳኖስ ቤተሰቦች ላይ ተሰበሰበ።ዮርዳኖስ ፈገግ ማለት ጀምሯል ትርዒት እየተመለከተ መሰለው።
ሔዋን ክፍል የነበሩት ዶክተሮች ወጥተው ስለሔዋን መልካም ዜና አበሰሩ።የሔዋን ቤተሰቦች በእፎይታ ሌላኛውን ውጥረት ተቀላቀሉ።
ማርዘነብ እሪታዋን እያቀለጠችው ነው።ዮርዳኖስ ፈገግ ብሎ መጣና"ማዘር ቃለአብ እኮ እያሾፈብን ነው የሚሆነው"ልሒድ ልጠይቀው ብሎ ሊሔድ ሲል ጎተተችው እና ወረቀት ሰጠቺው።
አነበበው "ዮርዲዬ የኔ ፍቅር ወንድም ለአንተ ይሔ አይገባህም ነበር ።ለካ የአንተውን ሔዋን አፍቅሬ ነው ስጃጃል የከረምኩት።ዮርዲዬ የአንተንም የእሷንም ህይወት አበላሸሁ።ዮርዲዬ ይቅር በለኝ አንተ ፊት መቆም የምችልበት ሞራል የለኝም።የአንተን እንባ ቆሜ ከማይ ሞትን መርጫለሁ።ይቅርታ ወንድሜ።ሳልጠግብህ እንዲህ ሆነ።ፈጣሪ ፍቅራችንን አልወደደም።ቂም እንዳትይዝብኝ መልካም ነህና መልካም ይግጠምህ።እ.....ወ......ድሀለሁ።"
"ደሴ ቃልየ ምንድን ነው እሚለው?እየቀለደ ነው በለኝ ደሴ"አለ እየተንተባተበ
ደሳለኝ ዮርዲን ደግፎ አስቀመጠው እና የተፈጠረውን እውነት እረዳው ።ዮርዲ መጮህ ጀመረ።"ቃል አይሆንም ትተኸኝ አትሔድም፥የእኔ እና የአንተ መጨረሻ እንደዚህ አይሆንም "እያለ መጮህ ጀመረ።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
የማታ ማታ ከቃለአብ ክፍል ዶክተሮች ወጡ እና።ፈጣሪ ጩኸታችሁን ሰምቷል።ልጃችሁን ማትረፍ ችለናል።ብለው ሌላኛውን ውጥረት ገሸሽ አደረጉት።
የሔዋን እና የቃለአብ እንደዚህ መሆን ምስጢሩ ተገለጠ።ድብቁ ፍቅራቸው ይፋ ወጣ።እነሱ ባሸለቡበት ሀቁ ተሰማ።ዮርዳኖስ ግን ምን ማለት እንዳለበት ግራ ገብቶት ደንዝዟል።ምንም እያሰበ አይደለም።ግን ደግሞ ብቻውን እያወራ ነው።
ማርዘነብ አቶ ተሾመ የተቀመጠበት መጣችና በአይበሉብሽ ጥፊ ፊቱን ላጥ አደረገችው።ሁሉም አይኖች ወደ ማርዘነብ ተወረወሩ።"አየህ ይህ ሁሉ የሆነው በአንተ ምክንያት ነው።እውነቱን ተናገር እያልኩ ስለምንህ ዳሩ አንተ ልትሰማኝ አልቻልክም።ተመልከት የልጆቹን ህይወት ምስቅልቅሉን አወጣኸው እንኳን ደስ አለህ"አለች።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ዮርዳኖስ ደንዝዞ በተቀመጠበት ስልኩ አምባረቀ።እየቀፈፈው በዛለ ስሜት ውስጥ ሆኖ ስልኩን አውጣው።ዮኒ ስለሆነበት እንጂ ማንሳት አልፈለገም ነበር።አነሳው።ዮኒ እያለቀሰ ነበር።
ዮኒ ጎጄ መኪና አደጋ ደርሶበት


>>Click here to continue<<

Ahadu picture




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)