TG Telegram Group & Channel
Ahadu picture | United States America (US)
Create: Update:

ንቺ ደግሞ እራት ስሪ "ብላ ትዕዛዝ አስተላፈች ማርዘነብ
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ግሮሰሪው ካለወትሮው ገና በሁለት ሰዐት ተኩል ተዘጋ ።አቶ አድማሱ አቦል ቡናቸውን ፉት እያሉ "እሺ ማርዘነብ ምንድን ነው ያስጨነቀሽ የኔ ልጅ ?"አሉ
"ልጄን የንስሐ አባቴ ያስፈልገኛል ብለው እንደወሰዱት አጫውቸወት ነበር"አለች ማርዘነብ
"እንዴታ እሱንማ ነግረሽኛል"አሉ አቶ አድማሱ
"ሲሔድ ይሔንን ወረቀት ፅፎልኝ ነበር"ብላ የተጠቀለለ ወረቀት ሰጠቻቸው ።
በለሆሳስ ማንበብ ጀመሩ"እማዬ ለስሙ አባት አለኝ እጠራበታለሁ ልብስ ሁሉን ነገር ይገዛልኛል።ግን አላውቀውም ለምን?እማዬ አንቺን ይከፋሻል ብዬ አባት እየራበኝ እህት ወንድም እየራበኝ ዝም ብዬ ኖርኩ።አባቴን ሳላውቅ አስራ ስምንት አመት አለፈኝ።ከአንቺ ጋር ተለያይቶ ከሆነ በእርግጠኝነት ሌላ ቤተሰብ ሌላ ልጆች ይኖሩታል።ስለዚህ እኔም ወጉ ይድረሰኝ ወንድም እህት ይኑረኝ።ከሔድኩበት ስመለስ አስበሽበት አባቴን ማግኘት እፈልጋለሁ ።ቻው እወድሻለሁ እማ"
ደብዳቤውን አንብበው ጨረሱ "ማርዘነብ ልጁም እኮ አይፈረድበትም ተገቢ የሆነ ጥያቄ ነው የጠየቀው"አሉ
"ልጄን ምን ያህል እንደበደልኩት ዛሬ ነው የገባኝ።ገና ለገና የአባቱን ቤተሰብ እንዳልበትን ብዬ ልጄን እህት እና ወንድሞቹን ሳያውቅ ባይተዋር ሆኖ አደገ።አስራ ስምንት አመት ሙሉ በብቸኝነት ቀጣሁት"አለች ማርዘነብ ምርር ብላ።
"እና ምን አሰብሽ"አሉ ፂማቸውን እያፍተለተሉ
"ሱቅ ድረስ ሄጄ ልክ ልኩን ነው የምነግረው አባት ተብየውን"አለች
"እንደዛማ አይሆንም ልጄ ነገር ታበላሺያለሽ ባይሆን እኔ ዝግ ብየ አናግረዋለሁ"አሉ
"እውነትወትን ነው ጋሽ አድማሱ?"አለች
"እንዴታ ወትሮም ከአንቺ ይምጣ ብዬ እንጂ ይሔ ቁምነገረኛ መልከ መልካም ልጅ ብቻውን ነሁለል ሲል ያሳዝነኝ ነበር"አሉ
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
አቶ አድማሱ ቡናውን አብርከው ለመጪው እሁድ ሔደው የልጁን አባት እንደሚያነጋግሩ ለማርዘነብ ቃል ገብተውላት ሔዱ ።ማርዘነብም ጭንቀቷ ቀለል ብሎላት ለአመታት ያህል የልጇ ጥያቄ ተመልሶለት አባቱን ሲያገኝ እየሳለች በተስፋ ወደ ምኝታ ቤቷ ሔደች።

ይቀጥላል

@Ethio_leboled #Share
❥❥________⚘_______❥❥

ንቺ ደግሞ እራት ስሪ "ብላ ትዕዛዝ አስተላፈች ማርዘነብ
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ግሮሰሪው ካለወትሮው ገና በሁለት ሰዐት ተኩል ተዘጋ ።አቶ አድማሱ አቦል ቡናቸውን ፉት እያሉ "እሺ ማርዘነብ ምንድን ነው ያስጨነቀሽ የኔ ልጅ ?"አሉ
"ልጄን የንስሐ አባቴ ያስፈልገኛል ብለው እንደወሰዱት አጫውቸወት ነበር"አለች ማርዘነብ
"እንዴታ እሱንማ ነግረሽኛል"አሉ አቶ አድማሱ
"ሲሔድ ይሔንን ወረቀት ፅፎልኝ ነበር"ብላ የተጠቀለለ ወረቀት ሰጠቻቸው ።
በለሆሳስ ማንበብ ጀመሩ"እማዬ ለስሙ አባት አለኝ እጠራበታለሁ ልብስ ሁሉን ነገር ይገዛልኛል።ግን አላውቀውም ለምን?እማዬ አንቺን ይከፋሻል ብዬ አባት እየራበኝ እህት ወንድም እየራበኝ ዝም ብዬ ኖርኩ።አባቴን ሳላውቅ አስራ ስምንት አመት አለፈኝ።ከአንቺ ጋር ተለያይቶ ከሆነ በእርግጠኝነት ሌላ ቤተሰብ ሌላ ልጆች ይኖሩታል።ስለዚህ እኔም ወጉ ይድረሰኝ ወንድም እህት ይኑረኝ።ከሔድኩበት ስመለስ አስበሽበት አባቴን ማግኘት እፈልጋለሁ ።ቻው እወድሻለሁ እማ"
ደብዳቤውን አንብበው ጨረሱ "ማርዘነብ ልጁም እኮ አይፈረድበትም ተገቢ የሆነ ጥያቄ ነው የጠየቀው"አሉ
"ልጄን ምን ያህል እንደበደልኩት ዛሬ ነው የገባኝ።ገና ለገና የአባቱን ቤተሰብ እንዳልበትን ብዬ ልጄን እህት እና ወንድሞቹን ሳያውቅ ባይተዋር ሆኖ አደገ።አስራ ስምንት አመት ሙሉ በብቸኝነት ቀጣሁት"አለች ማርዘነብ ምርር ብላ።
"እና ምን አሰብሽ"አሉ ፂማቸውን እያፍተለተሉ
"ሱቅ ድረስ ሄጄ ልክ ልኩን ነው የምነግረው አባት ተብየውን"አለች
"እንደዛማ አይሆንም ልጄ ነገር ታበላሺያለሽ ባይሆን እኔ ዝግ ብየ አናግረዋለሁ"አሉ
"እውነትወትን ነው ጋሽ አድማሱ?"አለች
"እንዴታ ወትሮም ከአንቺ ይምጣ ብዬ እንጂ ይሔ ቁምነገረኛ መልከ መልካም ልጅ ብቻውን ነሁለል ሲል ያሳዝነኝ ነበር"አሉ
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
አቶ አድማሱ ቡናውን አብርከው ለመጪው እሁድ ሔደው የልጁን አባት እንደሚያነጋግሩ ለማርዘነብ ቃል ገብተውላት ሔዱ ።ማርዘነብም ጭንቀቷ ቀለል ብሎላት ለአመታት ያህል የልጇ ጥያቄ ተመልሶለት አባቱን ሲያገኝ እየሳለች በተስፋ ወደ ምኝታ ቤቷ ሔደች።

ይቀጥላል

@Ethio_leboled #Share
❥❥________⚘_______❥❥


>>Click here to continue<<

Ahadu picture




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)