እሁድ ሰኔ 4 ከቀኑ 6 ሰዓት ጀምሮ አሰላ በርሔ ሆቴል በይፋ ይመረቃል።
መግቢያ የጥሪ ካርድ አልያም መጽሐፋን መያዝ
መጽሐፋን በሀገር ውስጥ በአዲስ አበባ ፣ አዳማ ፣ እና አሰላ ታገኙታላችሁ ፤ በውጪው ሀገር ደግሞ ቤሩት ፣ ካናዳ ፣ ቱርክ ታገኙታላችሁ። ለተጨማሪ መረጃ በ @buchula36 - 0936290305 ላይ አልያም 0975177166 ላይ መደወል ይችላሉ ።
የመፅሐፋ አዘጋጅ
>>Click here to continue<<