TG Telegram Group & Channel
Addis Ababa Education Bureau | United States America (US)
Create: Update:

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ፅ /ቤት ኃላፊ አቶ ሲሳይ እንዳለ በበኩላቸው ያለፈው በጀት ዓመት አፈፃፀምና የቀጣይ እቅድ ላይ ውይይት መደረጉ ቢሮው ያለውን የአፈፃፀም አቅም የምናይበትና በቀጣይ ለሚኖረን ሥራ ራሳችንን የምናዘጋጅበት ይሆናል ብለዋል:: አክለውም የውይይቱ ተሳታፊዎች የሚሰጡትን እቅድ ማዳበሪያ ሀሳብ በማከል የተማሪ ውጤትን ለማሻሻል በበለጠ ትጋት ለመስራት ራሳችንን እናዘጋጅ ብለዋል ::

በውይይቱ የእቅድ በጀት ዝግጅት ክትትል ግምገማ ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ለማ የ2017 ትምህርት ዘመን ስትራቴጂክ እቅድ አፈጻጸምና የ2018 ትምህርት ዘመን ረቂቅ እቅድ አቅርበዋል:: በተያያዘም የሪፎርም አገልግሎት አሰጣጥ ድጋፍ ክትትልና ምዘና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ፈንታሁን እያዩ የ2017 በጀት አመት የአገልግሎት አሰጣጥና መልካም አስተዳደር ስራዎች አፈጻጸም ሪፖርትና የ2018 በጀት አመት የቅንጅታዊ ስራዎች እቅድ አቅርበው በቀረቡትን ሪፖርቶች የሚያዳብሩ ፍሬ ሀሳቦች በተሳታፊዎች ተነስተው ውይይት ተደርጎበታል ::

በእቅድ ግምገማው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጠቅላላ ሰራተኞች እና ስትራቴጂክ ካውንስል አባላት በተገኙበት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል ::


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ፅ /ቤት ኃላፊ አቶ ሲሳይ እንዳለ በበኩላቸው ያለፈው በጀት ዓመት አፈፃፀምና የቀጣይ እቅድ ላይ ውይይት መደረጉ ቢሮው ያለውን የአፈፃፀም አቅም የምናይበትና በቀጣይ ለሚኖረን ሥራ ራሳችንን የምናዘጋጅበት ይሆናል ብለዋል:: አክለውም የውይይቱ ተሳታፊዎች የሚሰጡትን እቅድ ማዳበሪያ ሀሳብ በማከል የተማሪ ውጤትን ለማሻሻል በበለጠ ትጋት ለመስራት ራሳችንን እናዘጋጅ ብለዋል ::

በውይይቱ የእቅድ በጀት ዝግጅት ክትትል ግምገማ ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ለማ የ2017 ትምህርት ዘመን ስትራቴጂክ እቅድ አፈጻጸምና የ2018 ትምህርት ዘመን ረቂቅ እቅድ አቅርበዋል:: በተያያዘም የሪፎርም አገልግሎት አሰጣጥ ድጋፍ ክትትልና ምዘና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ፈንታሁን እያዩ የ2017 በጀት አመት የአገልግሎት አሰጣጥና መልካም አስተዳደር ስራዎች አፈጻጸም ሪፖርትና የ2018 በጀት አመት የቅንጅታዊ ስራዎች እቅድ አቅርበው በቀረቡትን ሪፖርቶች የሚያዳብሩ ፍሬ ሀሳቦች በተሳታፊዎች ተነስተው ውይይት ተደርጎበታል ::

በእቅድ ግምገማው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጠቅላላ ሰራተኞች እና ስትራቴጂክ ካውንስል አባላት በተገኙበት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል ::


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc


>>Click here to continue<<

Addis Ababa Education Bureau




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)