TG Telegram Group & Channel
አርማጌዶን | United States America (US)
Create: Update:

በስተቀር አገራችን እየጠፋት ያለች ይመስለኛል፤›› ብለዋል።

ከመሬት ጋር በተያያዘ ስላለ የሕግ ክፍተት ሲያብራሩም፣ ከ1983 ዓ.ም. በኋላ በነበረው የሽግግር መንግሥት የቀረበው የሕገ መንግሥት ረቂቅ የመንግሥት አስተዳደር ለሕዝብ ጥቅም ሲባል የአንድ ግለሰብ ንብረት የሆነ መሬት ለመውሰድ ሲያስብ የሚወስነው በራሱ ሳይሆን ፍርድ ቤት ቀርቦ እንዲሆን የሚያዝ፣ የካሳ ክፍያ መጠኑም እንዲሁ በችሎት የሚወሰን እንደሚሆን የሚገልጽ እንደነበር ጠቅሰዋል።

ኢሕእዴግ ሥልጣን ከያዘ ጊዜ ጀምሮ በሥራ ላይ ባለው በፀደቀው ሕገ መንግሥት ግን ይህ እንዳልተካተተ ይልቁንም የመንግሥት አስተዳደር መሬት ከሕዝብ ላይ ሲወስድ ካሳ ብቻ እንደሚከፍል እንደሚገልጽ አስታውሰዋል።

አቶ ዘገዬ ‹‹በዚህ ምክንያት ነው በየቀበሌውና በንዑስ ወረዳዎች ውስጥ ያሉ ሰዎች ሁሉ መሬት ያስፈልጋል ብለው ሰው የሚያስነሱበት ሁኔታ የተፈጠረው›› ብለዋል።

አያይዘውም ወደፊት ይህ አንቀጽ የሚሻሻል ከሆነ ችግሩን ለመቅረፍ እንደሚያመች ገልጸዋል።

በሌላ በኩል ለመሬት ሙስናው መባባስ አንዱ ምክንያት መሬት የሚያስተዳድረው የመንግሥት አካል የተማከለ አለመሆን እንደሆነ ገልጸዋል።

‹‹በአንድ ክልል እንኳን ብንወስድ ብዙ የመንግሥት የስራ ክፍሎች እጃቸውን በመሬት አስተዳደር ውስጥ ያስገባሉ። የመሬት አስተዳደርን የተማከለ ብናደርግ በአንድ አመራር ቢመራ፣ ጡንቻ ያለው የወረዳ አስተዳዳሪ ሁሉ ለከተማው ስፋት ያስፈልጋል ተብሎ ሕዝብን የሚበድልበት ምክንያት አይኖርም›› ሲሉ ተናግረዋል።

ብዙ ማጭበርበርና የመሳሰለው ነገር የሚከሰተው ከዚሁ ጋር ተያይዞ እንደሆነ አብራርተዋል።

አያይዘውም ‹‹የመሬት ጉዳይ እንደ ተራ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ተቆጥሮ ግራና ቀኝ መሸጥ የለበትም ያሉ ሲሆን፣ በሥራ ላይ ያለውን አዋጅ ለማስከበርም ይሁን ወደፊትም የመሬት ነጠቃውን ለማስቆም በአንድ አካል መሬት ቢተዳደር በጣሙን ከፍተኛ ጥቅም የሚሰጥ ይመስለኛል›› ብለዋል።

The post ለፖለቲካዊም ይሁን ኢኮኖሚያዊ ትግል መቀዛቀዝ ምክንያቱ የጠራ ርዕዮተ ዓለም አለመኖር ወይስ የምሁራን መዳከም? first appear on ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 Best and reliable news source in Ethiopia and is written by ናርዶስ ዮሴፍ

በስተቀር አገራችን እየጠፋት ያለች ይመስለኛል፤›› ብለዋል።

ከመሬት ጋር በተያያዘ ስላለ የሕግ ክፍተት ሲያብራሩም፣ ከ1983 ዓ.ም. በኋላ በነበረው የሽግግር መንግሥት የቀረበው የሕገ መንግሥት ረቂቅ የመንግሥት አስተዳደር ለሕዝብ ጥቅም ሲባል የአንድ ግለሰብ ንብረት የሆነ መሬት ለመውሰድ ሲያስብ የሚወስነው በራሱ ሳይሆን ፍርድ ቤት ቀርቦ እንዲሆን የሚያዝ፣ የካሳ ክፍያ መጠኑም እንዲሁ በችሎት የሚወሰን እንደሚሆን የሚገልጽ እንደነበር ጠቅሰዋል።

ኢሕእዴግ ሥልጣን ከያዘ ጊዜ ጀምሮ በሥራ ላይ ባለው በፀደቀው ሕገ መንግሥት ግን ይህ እንዳልተካተተ ይልቁንም የመንግሥት አስተዳደር መሬት ከሕዝብ ላይ ሲወስድ ካሳ ብቻ እንደሚከፍል እንደሚገልጽ አስታውሰዋል።

አቶ ዘገዬ ‹‹በዚህ ምክንያት ነው በየቀበሌውና በንዑስ ወረዳዎች ውስጥ ያሉ ሰዎች ሁሉ መሬት ያስፈልጋል ብለው ሰው የሚያስነሱበት ሁኔታ የተፈጠረው›› ብለዋል።

አያይዘውም ወደፊት ይህ አንቀጽ የሚሻሻል ከሆነ ችግሩን ለመቅረፍ እንደሚያመች ገልጸዋል።

በሌላ በኩል ለመሬት ሙስናው መባባስ አንዱ ምክንያት መሬት የሚያስተዳድረው የመንግሥት አካል የተማከለ አለመሆን እንደሆነ ገልጸዋል።

‹‹በአንድ ክልል እንኳን ብንወስድ ብዙ የመንግሥት የስራ ክፍሎች እጃቸውን በመሬት አስተዳደር ውስጥ ያስገባሉ። የመሬት አስተዳደርን የተማከለ ብናደርግ በአንድ አመራር ቢመራ፣ ጡንቻ ያለው የወረዳ አስተዳዳሪ ሁሉ ለከተማው ስፋት ያስፈልጋል ተብሎ ሕዝብን የሚበድልበት ምክንያት አይኖርም›› ሲሉ ተናግረዋል።

ብዙ ማጭበርበርና የመሳሰለው ነገር የሚከሰተው ከዚሁ ጋር ተያይዞ እንደሆነ አብራርተዋል።

አያይዘውም ‹‹የመሬት ጉዳይ እንደ ተራ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ተቆጥሮ ግራና ቀኝ መሸጥ የለበትም ያሉ ሲሆን፣ በሥራ ላይ ያለውን አዋጅ ለማስከበርም ይሁን ወደፊትም የመሬት ነጠቃውን ለማስቆም በአንድ አካል መሬት ቢተዳደር በጣሙን ከፍተኛ ጥቅም የሚሰጥ ይመስለኛል›› ብለዋል።

The post ለፖለቲካዊም ይሁን ኢኮኖሚያዊ ትግል መቀዛቀዝ ምክንያቱ የጠራ ርዕዮተ ዓለም አለመኖር ወይስ የምሁራን መዳከም? first appear on ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 Best and reliable news source in Ethiopia and is written by ናርዶስ ዮሴፍ


>>Click here to continue<<

አርማጌዶን




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)