TG Telegram Group & Channel
አርማጌዶን | United States America (US)
Create: Update:

ወንጀል መሆኑ በሕግ ቢደነገግም በትዳር አጋሮች  የሚፈጸሙ መሰል የአስገድዶ መድፈር ወንጀሎችን ሕጉ የማይተገብር መሆኑን፣ ፆታ ተኮር ጥቃቶች የማይታዩ መሆናቸውን፣ የጠለፋ ትዳር ሕገወጥ ቢሆንም አሁን በበርካታ የአገሪቱ አካባቢዎች ችግሩ መቀጠሉ በሪፖርቱ የተዳሰሱ ጉዳዮች ናቸው፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ ይኖራሉ የሚባሉ ከ10,000 በላይ አይሁዳውያን (ቤተ እስራኤላውያን) በመንግሥት ጥበቃ የሚደረግላቸው ቢሆንም፣ በማኅበረሰቡ መገለል እንደሚደርስባቸው ተገልጿል፡፡ በተመሳሳይ በገጠሩ የአገሪቱ አካባቢ ተመሳሳይ መገለልና እንደ ልዩ ፍጥረት አድርጎ የማየት፣ እንዲሁም በዕለት ተዕለት እንቅስቃሴያቸው ችግር እንደሚፈጠርባቸው በሪፖርቱ ተካቷል፡፡

The post መጠነ ሰፊ የመብት ጥሰቶችን ይፋ ያደረገው የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዓመታዊ ሪፖርት first appear on ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 Best and reliable news source in Ethiopia and is written by ሲሳይ ሳህሉ

ወንጀል መሆኑ በሕግ ቢደነገግም በትዳር አጋሮች  የሚፈጸሙ መሰል የአስገድዶ መድፈር ወንጀሎችን ሕጉ የማይተገብር መሆኑን፣ ፆታ ተኮር ጥቃቶች የማይታዩ መሆናቸውን፣ የጠለፋ ትዳር ሕገወጥ ቢሆንም አሁን በበርካታ የአገሪቱ አካባቢዎች ችግሩ መቀጠሉ በሪፖርቱ የተዳሰሱ ጉዳዮች ናቸው፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ ይኖራሉ የሚባሉ ከ10,000 በላይ አይሁዳውያን (ቤተ እስራኤላውያን) በመንግሥት ጥበቃ የሚደረግላቸው ቢሆንም፣ በማኅበረሰቡ መገለል እንደሚደርስባቸው ተገልጿል፡፡ በተመሳሳይ በገጠሩ የአገሪቱ አካባቢ ተመሳሳይ መገለልና እንደ ልዩ ፍጥረት አድርጎ የማየት፣ እንዲሁም በዕለት ተዕለት እንቅስቃሴያቸው ችግር እንደሚፈጠርባቸው በሪፖርቱ ተካቷል፡፡

The post መጠነ ሰፊ የመብት ጥሰቶችን ይፋ ያደረገው የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዓመታዊ ሪፖርት first appear on ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 Best and reliable news source in Ethiopia and is written by ሲሳይ ሳህሉ


>>Click here to continue<<

አርማጌዶን




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)