TG Telegram Group & Channel
Tiriyachen | ጥሪያችን | United States America (US)
Create: Update:

43፥81 *«ለአልረሕማን ልጅ ቢኖረው እኔ ለልጁ የተገዢዎቹ መጀመሪያ ነኝ» በላቸው*፡፡ قُلْ إِن كَانَ لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدٌ فَأَنَا أَوَّلُ الْعَابِدِينَ

"ለአልረሕማን ልጅ ቢኖረው" ማለት "ለአልረሕማን ልጅ የለውም" ማለት እንደሆነ ሁሉ "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ" ማለት "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም" ማለት ነው። እኔ ለልጁ ተገዢ መሆን የምችለው ከመነሻው ልጅ ቢኖረው ኖሮ ነበር እንጂ ለልጁ ተገዢ ነኝ ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ኃጢአትን አድርገው ከዛም ጌታቸውን ምሕረትን ጠይቀው፣ እሱም ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ የሚያመጣው እናንተ ኃጢአትን የማታደርጉ ቢሆን ነበር ማለት ነው። ስለዚህ የሐዲሱ መልእክት ያዘለው "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ ስለማትችሉ" ያላችሁ ምርጫ ተውበት አድርጉ! የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፡፡ ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው” የሚል ነው እንጂ "አላህ ሰዎች ኃጢአትን ካላደረጉ ይቅርባይነቱ ይቀርበታል" የሚል የሚሽነሪዎችን የቡና ወሬ አያሲዝም። ባይሆን እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ሲያፈርሳችሁም ደስ ይለዋል፦
ዘዳግም28፥63 እግዚአብሔርም በጎ ያደርግላችሁ ዘንድ ያበዛችሁም ዘንድ ደስ ይለው እንደ ነበረ፥ እንዲሁ *እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ሲያፈርሳችሁም ደስ ይለዋል"*።

ለነገሩ ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር የሆነውን ክፉን መንፈስ ይልካል፥ ይህም ክፉም መንፈስ ከእግዚአብሔር ጋር እተመካከረ ለእግዚአብሔር ያሳስትለታል። የሚሳሳተው ሰው እና የሚያሳስተው ክፉ መንፈስ ለእግዚአብሔር ናቸው፦
2ኛ ተሰሎንቄ 2፥12 ስለዚህም ምክንያት፥ በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዓመፅ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ፥ *ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል*።
መሣፍንት 9፥23 *እግዚአብሔር በአቤሜሌክና በሴኬም ሰዎች መካከል ክፉን መንፈስ ሰደደ*፤
1ኛ ነገሥት 22 20-23 እግዚአብሔርም፦ ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ *አክዓብን የሚያሳስት ማን ነው?* አለ። አንዱም እንዲህ ያለ ነገር፥ ሌላውም እንዲያ የለ ነገር ተናገረ። *መንፈስም ወጣ በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ፦ እኔ አሳስተዋለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ በምን? አለው እርሱም፦ *ወጥቼ በነቢያቶቹ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ እሆናለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ *ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ፥ ይሆንልሃልም ውጣ፥ እንዲሁም አድርግ አለ*። አሁንም፦ እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ *በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ አድርጎአል*፤ እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሃል።
ኢዮብ 12፥16 ኃይልና ጥበብ በእርሱ ዘንድ ናቸው፤ *የሚስተው እና የሚያስተው ለእርሱ ናቸው*።

ይህ ሁላ ባተሎና ዘባተሎ እሳቤ ባይብል ላይ እያለ ከላይ ያለው ሐዲስ ለመተቸት የሚያስችል የሞራል ብቃት፣ አቅም፣ ወኔም የላችሁም። አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።

ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም


Follow us on:👇🏻
Telegram ፦ https://hottg.com/tiriyachen
Website ፦ https://tiriyachen.org
Instagram ፦ https://bit.ly/3eVixKv
TikTok ፦ https://www.tiktok.com/@tiriyachen

ወሠላሙ ዐለይኩም

43፥81 *«ለአልረሕማን ልጅ ቢኖረው እኔ ለልጁ የተገዢዎቹ መጀመሪያ ነኝ» በላቸው*፡፡ قُلْ إِن كَانَ لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدٌ فَأَنَا أَوَّلُ الْعَابِدِينَ

"ለአልረሕማን ልጅ ቢኖረው" ማለት "ለአልረሕማን ልጅ የለውም" ማለት እንደሆነ ሁሉ "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ" ማለት "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም" ማለት ነው። እኔ ለልጁ ተገዢ መሆን የምችለው ከመነሻው ልጅ ቢኖረው ኖሮ ነበር እንጂ ለልጁ ተገዢ ነኝ ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ኃጢአትን አድርገው ከዛም ጌታቸውን ምሕረትን ጠይቀው፣ እሱም ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ የሚያመጣው እናንተ ኃጢአትን የማታደርጉ ቢሆን ነበር ማለት ነው። ስለዚህ የሐዲሱ መልእክት ያዘለው "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ ስለማትችሉ" ያላችሁ ምርጫ ተውበት አድርጉ! የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፡፡ ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው” የሚል ነው እንጂ "አላህ ሰዎች ኃጢአትን ካላደረጉ ይቅርባይነቱ ይቀርበታል" የሚል የሚሽነሪዎችን የቡና ወሬ አያሲዝም። ባይሆን እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ሲያፈርሳችሁም ደስ ይለዋል፦
ዘዳግም28፥63 እግዚአብሔርም በጎ ያደርግላችሁ ዘንድ ያበዛችሁም ዘንድ ደስ ይለው እንደ ነበረ፥ እንዲሁ *እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ሲያፈርሳችሁም ደስ ይለዋል"*።

ለነገሩ ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር የሆነውን ክፉን መንፈስ ይልካል፥ ይህም ክፉም መንፈስ ከእግዚአብሔር ጋር እተመካከረ ለእግዚአብሔር ያሳስትለታል። የሚሳሳተው ሰው እና የሚያሳስተው ክፉ መንፈስ ለእግዚአብሔር ናቸው፦
2ኛ ተሰሎንቄ 2፥12 ስለዚህም ምክንያት፥ በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዓመፅ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ፥ *ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል*።
መሣፍንት 9፥23 *እግዚአብሔር በአቤሜሌክና በሴኬም ሰዎች መካከል ክፉን መንፈስ ሰደደ*፤
1ኛ ነገሥት 22 20-23 እግዚአብሔርም፦ ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ *አክዓብን የሚያሳስት ማን ነው?* አለ። አንዱም እንዲህ ያለ ነገር፥ ሌላውም እንዲያ የለ ነገር ተናገረ። *መንፈስም ወጣ በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ፦ እኔ አሳስተዋለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ በምን? አለው እርሱም፦ *ወጥቼ በነቢያቶቹ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ እሆናለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ *ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ፥ ይሆንልሃልም ውጣ፥ እንዲሁም አድርግ አለ*። አሁንም፦ እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ *በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ አድርጎአል*፤ እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሃል።
ኢዮብ 12፥16 ኃይልና ጥበብ በእርሱ ዘንድ ናቸው፤ *የሚስተው እና የሚያስተው ለእርሱ ናቸው*።

ይህ ሁላ ባተሎና ዘባተሎ እሳቤ ባይብል ላይ እያለ ከላይ ያለው ሐዲስ ለመተቸት የሚያስችል የሞራል ብቃት፣ አቅም፣ ወኔም የላችሁም። አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።

ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም


Follow us on:👇🏻
Telegram ፦ https://hottg.com/tiriyachen
Website ፦ https://tiriyachen.org
Instagram ፦ https://bit.ly/3eVixKv
TikTok ፦ https://www.tiktok.com/@tiriyachen

ወሠላሙ ዐለይኩም


>>Click here to continue<<

Tiriyachen | ጥሪያችን




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)