أَنَّهُ رَسُولُ اللَّهِ
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 13
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከእኔ ዑማ ውስጥ ሠላሳ የሚያህሉ ቀጣፊዎች፦ “ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፤ ነገር ግን እኔ የነብያት መደምደሚያ ነኝ፤ ከእኔ በኃላ ነብይ የለም”*። وَحَتَّى تَعْبُدَ قَبَائِلُ مِنْ أُمَّتِي الأَوْثَانَ وَإِنَّهُ سَيَكُونُ فِي أُمَّتِي كَذَّابُونَ ثَلاَثُونَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ نَبِيٌّ وَأَنَا خَاتَمُ النَّبِيِّينَ لاَ نَبِيَّ بَعْدِي
ስለዚህ ይህ ሰው መሢሕ ነኝ ብሎ ሲነሳ እውነተኛ መሢሕ ሳይሆን ሐሰተኛ መሢሕ ነው። ስንጠቀልለው “መሢሑ አድ-ደጃል” ማለት “-ዓይኑ የታበሰ” ወይም “ሐሳዌ መሢሕ” ማለት ነው። ነገር ግን ወሊድ ሹዒባት እና ቡችሎቹ የሚያጣምሙት ለኢሥላም ካለው ጥላቻ የመነጨ ነው። አላህ ሂዳያህ ይስጣቸው፥ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
Follow us on:👇🏻
Telegram ፦ https://hottg.com/tiriyachen
Website ፦ https://tiriyachen.org
Instagram ፦ https://bit.ly/3eVixKv
TikTok ፦ https://www.tiktok.com/@tiriyachen
ወሠላሙ ዐለይኩም
ወሠላሙ ዐለይኩም
>>Click here to continue<<