TG Telegram Group & Channel
TIKVAH-SPORT | United States America (US)
Create: Update:

የእረፍት ሰዓት !

በእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ሰላሳ ሰባተኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል ከማንችስተር ዩናይትድ ጋር እያደረጉ የሚገኙትን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት እየመሩ ወደ መልበሻ ቤት አምርተዋል።

የአርሰናልን የመሪነት ግብ ሊያንድሮ ትሮሳርድ ማስቆጠር ችሏል።

የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?

- በመጀመሪያው አጋማሽ ማንችስተር ዩናይትድ 55% - 45% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

የእረፍት ሰዓት !

በእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ሰላሳ ሰባተኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል ከማንችስተር ዩናይትድ ጋር እያደረጉ የሚገኙትን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት እየመሩ ወደ መልበሻ ቤት አምርተዋል።

የአርሰናልን የመሪነት ግብ ሊያንድሮ ትሮሳርድ ማስቆጠር ችሏል።

የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?

- በመጀመሪያው አጋማሽ ማንችስተር ዩናይትድ 55% - 45% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe


>>Click here to continue<<

TIKVAH-SPORT






Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)