ወጣቷን ፅግሬዳ እናግዛት...!
እህታችን ተማሪ ፅጌሬዳ እሸቴ በጎንደር ዩኒቨርስቲ የትያትር ተማሪ ናት አሁን ላይ ባጋጠማት #የልብ ህመም ምክንያት ጎንደር ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል ትገኛለች ለህክምና ከ 800,000 ብር በላይ ተጠይቃለች፡፡ ገንዘብ ያለችሁ በገንዘብ የሌላችሁ በጸሎት ከጎኗ እንድትሆኑ በፈጣሪ ስም እንማፀናለን ሲሉ ጓደኞቿ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
የባንክ አካውንት ቁጥር 1000310743821 (ፅጌሬዳ እሸቴ)
@tikvahethiopiafund
>>Click here to continue<<