•ሳምራዊት አረጋ
•ምህረቱ መንግስቴ
•ካሊድ ኡመር
ታዳጊዎቹን እንታደጋቸው!
ለህክምና ወጪያቸው እገዛ እናድርግ!!
1000278664612 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
400,000 ብር(ለማሰባሰብ የታቀደው ገንዘብ)
በትንሹ 40 ሺ አባላት ተሳታፊ ብንሆን:
10 ብር*40,000 የtikvahethiopia አባላት= 400,000 ብር
የTikvah-Ethiopia ቤተሰብ አባላት ሁሌም ለመልካም እና ለበጎ ነገር ስለቆማችሁ ፈጣሪ ያክብራችሁ!!
የአካውንቱ ስም:
ኡመር መሀመድ(የካሊድ አባት)
ፍቃዱ(የምህርቱ ወንድም)
አረጋ(የሳምራዊት አባት)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
>>Click here to continue<<