Create: Update:
በፕሮጀክት ስም የሚወጣው ገንዘብ ?
በየዩኒቨርሲቲዎች " ለሥራ ኃላፊዎች የሚከፈል ክፍያ " በሚል የሚመዘበረው ገንዘብ ከፍ ያለ ነው።
ሰዎቹ ከመንግሥት በጀት / አካል ውጭ ተጻጽፈን በሚመጣልን ድጋፍ ፕሮጀክት እየሰራን ብር ይከፈለናል ነው የሚሉት።
ክፍያው ግን እጅግ የተጋነነ ከመሆኑ የተነሳ ግልጽነት የጎደለው፣ ብዙ ጥርጣሬንም የሚያጭር ነው።
መንግሥት ደመወዛቸውን እየከፈላቸው እያለ " ላስተባበሩበት " በሚል እዛው ግቢያቸው ውስጥ ለሚሰራ ስራ የሚከፈላቸው ብር ብዛት የሚገርም ነው።
ለአብነት፦
ሰሞኑን ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲው ውስጥ ስለሚፈጸም አይን ያፈጠጠ የለየለት የህዝብ ሀብት ምዝበራን በተመለከተ በተሰራጨው የፋና ምርመራ ዘገባ ላይ ዶ/ር ተመስገን ቶማስ በሰኔ ወር 2013 ዓ/ም ብቻ የተከፈላቸው ገንዘብ በርከት ያለ ነው።
ዶክተሩ ምንም እንኳን " ቁጥሩም እኮ ሳይገለጽ መነጋገር እንችላለን " ቢሉም አይገለጽ ያሉት ቁጥር ግን ይህንን ይመስላል።
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 1)
➡ 11,700 ብር (ሰንድ 2)
➡ 23,212 ብር (ሰንድ 3)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 4)
➡ 7,800 ብር (ሰንድ 5)
➡ 23,400 ብር (ሰንድ 6)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 7)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 8)
➡ 15,600 ብር (ሰንድ 9)
➡ 14,644 ብር (ሰንድ 10)
➡ 14,644 ብር (ሰንድ 11)
➡ 22,000 ብር (ሰንድ 12)
➡ 17,500 ብር (ሰንድ 13)
➡ 23,400 ብር (ሰንድ 14)
➡ 39,000 ብር (ሰንድ 15)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 16)
➡ 14,644 ብር (ሰንድ 17)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 18)
➡ 14,644 ብር (ሰንድ 19)
➡ 21,450 ብር (ሰንድ 20)
እኚህ ሁሉ በሰኔ ወር 2013 የተከፈሉ ናቸው።
ዶክተሩ ግን እስቲ ልየው 😳 በሰኔ ወር ነው የተከፈለው ? ብለው ይጠይቃሉ ዶክመቱም ይሰጣቸዋል፤ በኃላም ዶክመንቱን ያገላብጡና " እስቲ 2013 የሚለው የታለ ? " ሲሉ ድጋሜ ይጠይቃሉ " ይኸው ! " ይባላሉ ፤ በዝምታ ከተዋጡ በኃላ " እ ! " ብለው ዶክመንቱን መልሰዋል።
ዶ/ር ተመስገን በተለያየ ጊዜ የተባከ ክፍያ የፋይናንስ ባጀት ስለሌለ በአመቱ መጨረሻ ባጀት ሲያገኝ ገብቶ ነው እንጂ በአንዴ የተላከ አይደለም ብለው ተከራርክረዋል።
ሌላው የዩኒቨርሲቲው የፋይናንስ ዳይሬክተር ማርቆስ ዮሐንስ ብዙ ገንዘብ የተከፈላቸው ሲሆን " እኔ ብዙ ፕሮጀክት ስለምሰራ ነው። ቀንም ማታም ቅዳሜና እሁድም በፕሮጀክት ላይ ሰራው ከመንግስት ስራ ሰዓት ውጭ ለዛ ነው የተከፈለኝ ባይ ናቸው።
ዳይሬክተሩ በቀን 18 ሰኔ ወር 2013 ዓ/ም 13,650 ብር እንዲገባላቸው የታዘዘበት ዶክመት የተገኘ ሲሆን በቀን 23 / 2013 ዓ/ም 15,600 ብር እንዲገባላቸው ታዟል በተመሳሳይ ቀን 19,600 ብር እንዲገባላቸው ተደርጓል።
ሌሎችም በርካቶች ናቸው ነው ያሉት።
ዶ/ር ተመስገን ጨምሮ አሁን ስልጣን ላይ ያሉትን ዶክተር ሀብታሙ አበበ ጋር የፋይናንስ ዳይሬክተሩ ስም በክፍያ ዶክመት ላይ " ፕሮጀክት " ተብሎ ተገኝቷል።
በአጠቃላይ በዋቸሞም ሆነ በመሰል ተቋማት በፕሮጀክት ስም የሚወጣው ብር እጅግ ብዙ ፣ ከደመወዛቸው እጥፍ፣ ግልጽነት የጎደለው ነው።
ሌሎቹ ዩኒቨርሲቲዎችስ ?
@tikvahethiopia
በየዩኒቨርሲቲዎች " ለሥራ ኃላፊዎች የሚከፈል ክፍያ " በሚል የሚመዘበረው ገንዘብ ከፍ ያለ ነው።
ሰዎቹ ከመንግሥት በጀት / አካል ውጭ ተጻጽፈን በሚመጣልን ድጋፍ ፕሮጀክት እየሰራን ብር ይከፈለናል ነው የሚሉት።
ክፍያው ግን እጅግ የተጋነነ ከመሆኑ የተነሳ ግልጽነት የጎደለው፣ ብዙ ጥርጣሬንም የሚያጭር ነው።
መንግሥት ደመወዛቸውን እየከፈላቸው እያለ " ላስተባበሩበት " በሚል እዛው ግቢያቸው ውስጥ ለሚሰራ ስራ የሚከፈላቸው ብር ብዛት የሚገርም ነው።
ለአብነት፦
ሰሞኑን ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲው ውስጥ ስለሚፈጸም አይን ያፈጠጠ የለየለት የህዝብ ሀብት ምዝበራን በተመለከተ በተሰራጨው የፋና ምርመራ ዘገባ ላይ ዶ/ር ተመስገን ቶማስ በሰኔ ወር 2013 ዓ/ም ብቻ የተከፈላቸው ገንዘብ በርከት ያለ ነው።
ዶክተሩ ምንም እንኳን " ቁጥሩም እኮ ሳይገለጽ መነጋገር እንችላለን " ቢሉም አይገለጽ ያሉት ቁጥር ግን ይህንን ይመስላል።
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 1)
➡ 11,700 ብር (ሰንድ 2)
➡ 23,212 ብር (ሰንድ 3)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 4)
➡ 7,800 ብር (ሰንድ 5)
➡ 23,400 ብር (ሰንድ 6)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 7)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 8)
➡ 15,600 ብር (ሰንድ 9)
➡ 14,644 ብር (ሰንድ 10)
➡ 14,644 ብር (ሰንድ 11)
➡ 22,000 ብር (ሰንድ 12)
➡ 17,500 ብር (ሰንድ 13)
➡ 23,400 ብር (ሰንድ 14)
➡ 39,000 ብር (ሰንድ 15)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 16)
➡ 14,644 ብር (ሰንድ 17)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 18)
➡ 14,644 ብር (ሰንድ 19)
➡ 21,450 ብር (ሰንድ 20)
እኚህ ሁሉ በሰኔ ወር 2013 የተከፈሉ ናቸው።
ዶክተሩ ግን እስቲ ልየው 😳 በሰኔ ወር ነው የተከፈለው ? ብለው ይጠይቃሉ ዶክመቱም ይሰጣቸዋል፤ በኃላም ዶክመንቱን ያገላብጡና " እስቲ 2013 የሚለው የታለ ? " ሲሉ ድጋሜ ይጠይቃሉ " ይኸው ! " ይባላሉ ፤ በዝምታ ከተዋጡ በኃላ " እ ! " ብለው ዶክመንቱን መልሰዋል።
ዶ/ር ተመስገን በተለያየ ጊዜ የተባከ ክፍያ የፋይናንስ ባጀት ስለሌለ በአመቱ መጨረሻ ባጀት ሲያገኝ ገብቶ ነው እንጂ በአንዴ የተላከ አይደለም ብለው ተከራርክረዋል።
ሌላው የዩኒቨርሲቲው የፋይናንስ ዳይሬክተር ማርቆስ ዮሐንስ ብዙ ገንዘብ የተከፈላቸው ሲሆን " እኔ ብዙ ፕሮጀክት ስለምሰራ ነው። ቀንም ማታም ቅዳሜና እሁድም በፕሮጀክት ላይ ሰራው ከመንግስት ስራ ሰዓት ውጭ ለዛ ነው የተከፈለኝ ባይ ናቸው።
ዳይሬክተሩ በቀን 18 ሰኔ ወር 2013 ዓ/ም 13,650 ብር እንዲገባላቸው የታዘዘበት ዶክመት የተገኘ ሲሆን በቀን 23 / 2013 ዓ/ም 15,600 ብር እንዲገባላቸው ታዟል በተመሳሳይ ቀን 19,600 ብር እንዲገባላቸው ተደርጓል።
ሌሎችም በርካቶች ናቸው ነው ያሉት።
ዶ/ር ተመስገን ጨምሮ አሁን ስልጣን ላይ ያሉትን ዶክተር ሀብታሙ አበበ ጋር የፋይናንስ ዳይሬክተሩ ስም በክፍያ ዶክመት ላይ " ፕሮጀክት " ተብሎ ተገኝቷል።
በአጠቃላይ በዋቸሞም ሆነ በመሰል ተቋማት በፕሮጀክት ስም የሚወጣው ብር እጅግ ብዙ ፣ ከደመወዛቸው እጥፍ፣ ግልጽነት የጎደለው ነው።
ሌሎቹ ዩኒቨርሲቲዎችስ ?
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
በፕሮጀክት ስም የሚወጣው ገንዘብ ?
በየዩኒቨርሲቲዎች " ለሥራ ኃላፊዎች የሚከፈል ክፍያ " በሚል የሚመዘበረው ገንዘብ ከፍ ያለ ነው።
ሰዎቹ ከመንግሥት በጀት / አካል ውጭ ተጻጽፈን በሚመጣልን ድጋፍ ፕሮጀክት እየሰራን ብር ይከፈለናል ነው የሚሉት።
ክፍያው ግን እጅግ የተጋነነ ከመሆኑ የተነሳ ግልጽነት የጎደለው፣ ብዙ ጥርጣሬንም የሚያጭር ነው።
መንግሥት ደመወዛቸውን እየከፈላቸው እያለ " ላስተባበሩበት " በሚል እዛው ግቢያቸው ውስጥ ለሚሰራ ስራ የሚከፈላቸው ብር ብዛት የሚገርም ነው።
ለአብነት፦
ሰሞኑን ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲው ውስጥ ስለሚፈጸም አይን ያፈጠጠ የለየለት የህዝብ ሀብት ምዝበራን በተመለከተ በተሰራጨው የፋና ምርመራ ዘገባ ላይ ዶ/ር ተመስገን ቶማስ በሰኔ ወር 2013 ዓ/ም ብቻ የተከፈላቸው ገንዘብ በርከት ያለ ነው።
ዶክተሩ ምንም እንኳን " ቁጥሩም እኮ ሳይገለጽ መነጋገር እንችላለን " ቢሉም አይገለጽ ያሉት ቁጥር ግን ይህንን ይመስላል።
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 1)
➡ 11,700 ብር (ሰንድ 2)
➡ 23,212 ብር (ሰንድ 3)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 4)
➡ 7,800 ብር (ሰንድ 5)
➡ 23,400 ብር (ሰንድ 6)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 7)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 8)
➡ 15,600 ብር (ሰንድ 9)
➡ 14,644 ብር (ሰንድ 10)
➡ 14,644 ብር (ሰንድ 11)
➡ 22,000 ብር (ሰንድ 12)
➡ 17,500 ብር (ሰንድ 13)
➡ 23,400 ብር (ሰንድ 14)
➡ 39,000 ብር (ሰንድ 15)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 16)
➡ 14,644 ብር (ሰንድ 17)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 18)
➡ 14,644 ብር (ሰንድ 19)
➡ 21,450 ብር (ሰንድ 20)
እኚህ ሁሉ በሰኔ ወር 2013 የተከፈሉ ናቸው።
ዶክተሩ ግን እስቲ ልየው 😳 በሰኔ ወር ነው የተከፈለው ? ብለው ይጠይቃሉ ዶክመቱም ይሰጣቸዋል፤ በኃላም ዶክመንቱን ያገላብጡና " እስቲ 2013 የሚለው የታለ ? " ሲሉ ድጋሜ ይጠይቃሉ " ይኸው ! " ይባላሉ ፤ በዝምታ ከተዋጡ በኃላ " እ ! " ብለው ዶክመንቱን መልሰዋል።
ዶ/ር ተመስገን በተለያየ ጊዜ የተባከ ክፍያ የፋይናንስ ባጀት ስለሌለ በአመቱ መጨረሻ ባጀት ሲያገኝ ገብቶ ነው እንጂ በአንዴ የተላከ አይደለም ብለው ተከራርክረዋል።
ሌላው የዩኒቨርሲቲው የፋይናንስ ዳይሬክተር ማርቆስ ዮሐንስ ብዙ ገንዘብ የተከፈላቸው ሲሆን " እኔ ብዙ ፕሮጀክት ስለምሰራ ነው። ቀንም ማታም ቅዳሜና እሁድም በፕሮጀክት ላይ ሰራው ከመንግስት ስራ ሰዓት ውጭ ለዛ ነው የተከፈለኝ ባይ ናቸው።
ዳይሬክተሩ በቀን 18 ሰኔ ወር 2013 ዓ/ም 13,650 ብር እንዲገባላቸው የታዘዘበት ዶክመት የተገኘ ሲሆን በቀን 23 / 2013 ዓ/ም 15,600 ብር እንዲገባላቸው ታዟል በተመሳሳይ ቀን 19,600 ብር እንዲገባላቸው ተደርጓል።
ሌሎችም በርካቶች ናቸው ነው ያሉት።
ዶ/ር ተመስገን ጨምሮ አሁን ስልጣን ላይ ያሉትን ዶክተር ሀብታሙ አበበ ጋር የፋይናንስ ዳይሬክተሩ ስም በክፍያ ዶክመት ላይ " ፕሮጀክት " ተብሎ ተገኝቷል።
በአጠቃላይ በዋቸሞም ሆነ በመሰል ተቋማት በፕሮጀክት ስም የሚወጣው ብር እጅግ ብዙ ፣ ከደመወዛቸው እጥፍ፣ ግልጽነት የጎደለው ነው።
ሌሎቹ ዩኒቨርሲቲዎችስ ?
@tikvahethiopia
በየዩኒቨርሲቲዎች " ለሥራ ኃላፊዎች የሚከፈል ክፍያ " በሚል የሚመዘበረው ገንዘብ ከፍ ያለ ነው።
ሰዎቹ ከመንግሥት በጀት / አካል ውጭ ተጻጽፈን በሚመጣልን ድጋፍ ፕሮጀክት እየሰራን ብር ይከፈለናል ነው የሚሉት።
ክፍያው ግን እጅግ የተጋነነ ከመሆኑ የተነሳ ግልጽነት የጎደለው፣ ብዙ ጥርጣሬንም የሚያጭር ነው።
መንግሥት ደመወዛቸውን እየከፈላቸው እያለ " ላስተባበሩበት " በሚል እዛው ግቢያቸው ውስጥ ለሚሰራ ስራ የሚከፈላቸው ብር ብዛት የሚገርም ነው።
ለአብነት፦
ሰሞኑን ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲው ውስጥ ስለሚፈጸም አይን ያፈጠጠ የለየለት የህዝብ ሀብት ምዝበራን በተመለከተ በተሰራጨው የፋና ምርመራ ዘገባ ላይ ዶ/ር ተመስገን ቶማስ በሰኔ ወር 2013 ዓ/ም ብቻ የተከፈላቸው ገንዘብ በርከት ያለ ነው።
ዶክተሩ ምንም እንኳን " ቁጥሩም እኮ ሳይገለጽ መነጋገር እንችላለን " ቢሉም አይገለጽ ያሉት ቁጥር ግን ይህንን ይመስላል።
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 1)
➡ 11,700 ብር (ሰንድ 2)
➡ 23,212 ብር (ሰንድ 3)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 4)
➡ 7,800 ብር (ሰንድ 5)
➡ 23,400 ብር (ሰንድ 6)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 7)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 8)
➡ 15,600 ብር (ሰንድ 9)
➡ 14,644 ብር (ሰንድ 10)
➡ 14,644 ብር (ሰንድ 11)
➡ 22,000 ብር (ሰንድ 12)
➡ 17,500 ብር (ሰንድ 13)
➡ 23,400 ብር (ሰንድ 14)
➡ 39,000 ብር (ሰንድ 15)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 16)
➡ 14,644 ብር (ሰንድ 17)
➡ 19,500 ብር (ሰንድ 18)
➡ 14,644 ብር (ሰንድ 19)
➡ 21,450 ብር (ሰንድ 20)
እኚህ ሁሉ በሰኔ ወር 2013 የተከፈሉ ናቸው።
ዶክተሩ ግን እስቲ ልየው 😳 በሰኔ ወር ነው የተከፈለው ? ብለው ይጠይቃሉ ዶክመቱም ይሰጣቸዋል፤ በኃላም ዶክመንቱን ያገላብጡና " እስቲ 2013 የሚለው የታለ ? " ሲሉ ድጋሜ ይጠይቃሉ " ይኸው ! " ይባላሉ ፤ በዝምታ ከተዋጡ በኃላ " እ ! " ብለው ዶክመንቱን መልሰዋል።
ዶ/ር ተመስገን በተለያየ ጊዜ የተባከ ክፍያ የፋይናንስ ባጀት ስለሌለ በአመቱ መጨረሻ ባጀት ሲያገኝ ገብቶ ነው እንጂ በአንዴ የተላከ አይደለም ብለው ተከራርክረዋል።
ሌላው የዩኒቨርሲቲው የፋይናንስ ዳይሬክተር ማርቆስ ዮሐንስ ብዙ ገንዘብ የተከፈላቸው ሲሆን " እኔ ብዙ ፕሮጀክት ስለምሰራ ነው። ቀንም ማታም ቅዳሜና እሁድም በፕሮጀክት ላይ ሰራው ከመንግስት ስራ ሰዓት ውጭ ለዛ ነው የተከፈለኝ ባይ ናቸው።
ዳይሬክተሩ በቀን 18 ሰኔ ወር 2013 ዓ/ም 13,650 ብር እንዲገባላቸው የታዘዘበት ዶክመት የተገኘ ሲሆን በቀን 23 / 2013 ዓ/ም 15,600 ብር እንዲገባላቸው ታዟል በተመሳሳይ ቀን 19,600 ብር እንዲገባላቸው ተደርጓል።
ሌሎችም በርካቶች ናቸው ነው ያሉት።
ዶ/ር ተመስገን ጨምሮ አሁን ስልጣን ላይ ያሉትን ዶክተር ሀብታሙ አበበ ጋር የፋይናንስ ዳይሬክተሩ ስም በክፍያ ዶክመት ላይ " ፕሮጀክት " ተብሎ ተገኝቷል።
በአጠቃላይ በዋቸሞም ሆነ በመሰል ተቋማት በፕሮጀክት ስም የሚወጣው ብር እጅግ ብዙ ፣ ከደመወዛቸው እጥፍ፣ ግልጽነት የጎደለው ነው።
ሌሎቹ ዩኒቨርሲቲዎችስ ?
@tikvahethiopia
>>Click here to continue<<
TIKVAH-ETHIOPIA