Create: Update:
" ቲክቶክ እንዲታገድ ለካቢኔው ጥያቄ አቅርቢያለሁ " - የኢራቅ ኮሚኒኬሽን ሚኒስትር
የኢራቅ የኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ሂያም አል-ያስሪ ' ቲክቶክ ' የተሰኘው የአጫጭር ቪድዮ ማጋሪያ መተግበሪያ እንዲታገድ ለሀገሪቱ ካቢኔ ጥያቄ ማቅረባቸውን ተናገሩ።
" የኢራቅን የማህበራዊ ህይወት ትስስር እየሸረሸረው ነው " ያሉት ሚኒስትሯ የእግድ ጥያቄውን በቅርቡ ካቢኔው እንደሚያየውና እንደሚነጋገርበት ገልጸዋል።
" መተግበሪያው ማህበረሰቡን የሚጠቅም የረባ ትምህርታዊ ጠቀሜታ የለውም ሙሉ በሙሉ መዝናኛ ላይ ያተኮረ ከምንም በላይ የኢራቅን ህዝብ ባህል፣ እሴት አጠቃላይ ትስስርን የሚሸረሽሩ ይዘቶች የሚሰራጩበት ነው " ብለዋል።
የኢራቅ ፓርላማ እንዲህ ያለው መተግበሪያ እንዲታገድ ድጋፍና ትብብር ማድረግ እንዳለበት ጠቁመዋል።
@tikvahethiopia
የኢራቅ የኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ሂያም አል-ያስሪ ' ቲክቶክ ' የተሰኘው የአጫጭር ቪድዮ ማጋሪያ መተግበሪያ እንዲታገድ ለሀገሪቱ ካቢኔ ጥያቄ ማቅረባቸውን ተናገሩ።
" የኢራቅን የማህበራዊ ህይወት ትስስር እየሸረሸረው ነው " ያሉት ሚኒስትሯ የእግድ ጥያቄውን በቅርቡ ካቢኔው እንደሚያየውና እንደሚነጋገርበት ገልጸዋል።
" መተግበሪያው ማህበረሰቡን የሚጠቅም የረባ ትምህርታዊ ጠቀሜታ የለውም ሙሉ በሙሉ መዝናኛ ላይ ያተኮረ ከምንም በላይ የኢራቅን ህዝብ ባህል፣ እሴት አጠቃላይ ትስስርን የሚሸረሽሩ ይዘቶች የሚሰራጩበት ነው " ብለዋል።
የኢራቅ ፓርላማ እንዲህ ያለው መተግበሪያ እንዲታገድ ድጋፍና ትብብር ማድረግ እንዳለበት ጠቁመዋል።
@tikvahethiopia
" ቲክቶክ እንዲታገድ ለካቢኔው ጥያቄ አቅርቢያለሁ " - የኢራቅ ኮሚኒኬሽን ሚኒስትር
የኢራቅ የኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ሂያም አል-ያስሪ ' ቲክቶክ ' የተሰኘው የአጫጭር ቪድዮ ማጋሪያ መተግበሪያ እንዲታገድ ለሀገሪቱ ካቢኔ ጥያቄ ማቅረባቸውን ተናገሩ።
" የኢራቅን የማህበራዊ ህይወት ትስስር እየሸረሸረው ነው " ያሉት ሚኒስትሯ የእግድ ጥያቄውን በቅርቡ ካቢኔው እንደሚያየውና እንደሚነጋገርበት ገልጸዋል።
" መተግበሪያው ማህበረሰቡን የሚጠቅም የረባ ትምህርታዊ ጠቀሜታ የለውም ሙሉ በሙሉ መዝናኛ ላይ ያተኮረ ከምንም በላይ የኢራቅን ህዝብ ባህል፣ እሴት አጠቃላይ ትስስርን የሚሸረሽሩ ይዘቶች የሚሰራጩበት ነው " ብለዋል።
የኢራቅ ፓርላማ እንዲህ ያለው መተግበሪያ እንዲታገድ ድጋፍና ትብብር ማድረግ እንዳለበት ጠቁመዋል።
@tikvahethiopia
የኢራቅ የኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ሂያም አል-ያስሪ ' ቲክቶክ ' የተሰኘው የአጫጭር ቪድዮ ማጋሪያ መተግበሪያ እንዲታገድ ለሀገሪቱ ካቢኔ ጥያቄ ማቅረባቸውን ተናገሩ።
" የኢራቅን የማህበራዊ ህይወት ትስስር እየሸረሸረው ነው " ያሉት ሚኒስትሯ የእግድ ጥያቄውን በቅርቡ ካቢኔው እንደሚያየውና እንደሚነጋገርበት ገልጸዋል።
" መተግበሪያው ማህበረሰቡን የሚጠቅም የረባ ትምህርታዊ ጠቀሜታ የለውም ሙሉ በሙሉ መዝናኛ ላይ ያተኮረ ከምንም በላይ የኢራቅን ህዝብ ባህል፣ እሴት አጠቃላይ ትስስርን የሚሸረሽሩ ይዘቶች የሚሰራጩበት ነው " ብለዋል።
የኢራቅ ፓርላማ እንዲህ ያለው መተግበሪያ እንዲታገድ ድጋፍና ትብብር ማድረግ እንዳለበት ጠቁመዋል።
@tikvahethiopia
>>Click here to continue<<
TIKVAH-ETHIOPIA