TG Telegram Group & Channel
TIKVAH-ETHIOPIA | United States America (US)
Create: Update:

ፍትህ ሚኒስቴር ፤ የሽግግር ፍትህ ፖሊሲን አስመልክቶ ዛሬ መግለጫ አውጥቷል።

በዚሁ መግለጫ ፤ የሽግግር ፍትህ የባለሞያዎች ቡድን የተሰጠውን ኃላፊነት በወቅቱ ማጠናቀቁን ገልጿል።

የሽግግር ፍትህ ፖሊሲው የመጨረሻ ረቂቅ ስራ እንዳለቀ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ተልኮ በጥቂት ሳምንታት ውስጥ በመንግስት እንደሚፀድቅ ተመላክቷል።

(መግለጫው ከላይ ተያይዟል)

@tikvahethiopia

ፍትህ ሚኒስቴር ፤ የሽግግር ፍትህ ፖሊሲን አስመልክቶ ዛሬ መግለጫ አውጥቷል።

በዚሁ መግለጫ ፤ የሽግግር ፍትህ የባለሞያዎች ቡድን የተሰጠውን ኃላፊነት በወቅቱ ማጠናቀቁን ገልጿል።

የሽግግር ፍትህ ፖሊሲው የመጨረሻ ረቂቅ ስራ እንዳለቀ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ተልኮ በጥቂት ሳምንታት ውስጥ በመንግስት እንደሚፀድቅ ተመላክቷል።

(መግለጫው ከላይ ተያይዟል)

@tikvahethiopia


>>Click here to continue<<

TIKVAH-ETHIOPIA







Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)