Create: Update:
የታሕሳስ ወር የዋጋ ግሽበት ጭማሪ አሳየ።
የታሕሳስ ወር ሀገር አቀፍ የዋጋ ግሽበት 28.7 በመቶ ሆኖ መመዝገቡን የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት አሳውቋል።
በወሩ ከተመዘገበው የዋጋ ግሽበት ምግብ ነክ ዕቃዎች (food items) 30.6 በመቶ ድርሻ የያዙ ሲሆን ምግብ ነክ ያልሆኑ ዕቃዎች (Non-food Items) 26.1 በመቶ በመሆን ተመዝግቧል፡፡
በአጠቃላይ የዋጋ ግሽበት በህዳር ወር ከነበረበት 28.3 በመቶ ወደ 28.7 በመቶ በመሆን የተመዘገበ ሲሆን በዓላቱን ተከትሎ መጠነኛ ጭማሪ መኖሩን አገልግሎቱ አመልክቷል።
@tikvahethiopia
የታሕሳስ ወር ሀገር አቀፍ የዋጋ ግሽበት 28.7 በመቶ ሆኖ መመዝገቡን የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት አሳውቋል።
በወሩ ከተመዘገበው የዋጋ ግሽበት ምግብ ነክ ዕቃዎች (food items) 30.6 በመቶ ድርሻ የያዙ ሲሆን ምግብ ነክ ያልሆኑ ዕቃዎች (Non-food Items) 26.1 በመቶ በመሆን ተመዝግቧል፡፡
በአጠቃላይ የዋጋ ግሽበት በህዳር ወር ከነበረበት 28.3 በመቶ ወደ 28.7 በመቶ በመሆን የተመዘገበ ሲሆን በዓላቱን ተከትሎ መጠነኛ ጭማሪ መኖሩን አገልግሎቱ አመልክቷል።
@tikvahethiopia
የታሕሳስ ወር የዋጋ ግሽበት ጭማሪ አሳየ።
የታሕሳስ ወር ሀገር አቀፍ የዋጋ ግሽበት 28.7 በመቶ ሆኖ መመዝገቡን የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት አሳውቋል።
በወሩ ከተመዘገበው የዋጋ ግሽበት ምግብ ነክ ዕቃዎች (food items) 30.6 በመቶ ድርሻ የያዙ ሲሆን ምግብ ነክ ያልሆኑ ዕቃዎች (Non-food Items) 26.1 በመቶ በመሆን ተመዝግቧል፡፡
በአጠቃላይ የዋጋ ግሽበት በህዳር ወር ከነበረበት 28.3 በመቶ ወደ 28.7 በመቶ በመሆን የተመዘገበ ሲሆን በዓላቱን ተከትሎ መጠነኛ ጭማሪ መኖሩን አገልግሎቱ አመልክቷል።
@tikvahethiopia
የታሕሳስ ወር ሀገር አቀፍ የዋጋ ግሽበት 28.7 በመቶ ሆኖ መመዝገቡን የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት አሳውቋል።
በወሩ ከተመዘገበው የዋጋ ግሽበት ምግብ ነክ ዕቃዎች (food items) 30.6 በመቶ ድርሻ የያዙ ሲሆን ምግብ ነክ ያልሆኑ ዕቃዎች (Non-food Items) 26.1 በመቶ በመሆን ተመዝግቧል፡፡
በአጠቃላይ የዋጋ ግሽበት በህዳር ወር ከነበረበት 28.3 በመቶ ወደ 28.7 በመቶ በመሆን የተመዘገበ ሲሆን በዓላቱን ተከትሎ መጠነኛ ጭማሪ መኖሩን አገልግሎቱ አመልክቷል።
@tikvahethiopia
>>Click here to continue<<
TIKVAH-ETHIOPIA