የዛሬ 3 አመት ነበር ሐምሌ 22/213 ዓ.ም የጎንደር ዩኒቨርስቲ ለቴዲ አፍሮ የክቡር ዶክትሬት ማዕረግ ሊሰጠው የወሰነው። በእለቱ ሴኔቱ ባደረገው ስብሰባ ለአርቲስቱ የዶክትሬት ማዕረግ እንዲሰጠው አጽድቋል።
"ክብርህን ጠብቀህ ኢትዮጵያን ስላከበርክ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ይህን ክብር አበርክቶልሃል፡፡"
በዚህን ሰአት ጀምሮ ዓለም በሙሉ ስሙን እንዲህ እያለ ከነ ሙሉ ክብሩ መጥራት ጀመረ፦
የክቡር ዶ/ር አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ)
✍#ታታ_አፍሮ (ነፃ ብዕር)
>>Click here to continue<<
