TG Telegram Group & Channel
የሰለምቴዎች ቻናል | United States America (US)
Create: Update:

እዚህ አንቀጽ ላይ "መከናነቢያዎች" ለሚለው በብዜት የገባው ቃል "ጀላቢብ" جَلَٰبِيب ሲሆን በነጠላ ደግሞ "ጂልባብ" جِلْبَاب‎ ነው። ለባለጌዎች በጂልባብ ከተሰተረች ይልቅ የተራቆተች ሴት ለመተንኮስ፣ ለመለከፍ፣ ለመደፈር ቅርብ ናት። የዚህ አንቀጽ ሠበቡ አን-ኑዙሉ በዚህ ሐዲስ እንዲህ ተገልጿል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 4, ሐዲስ 12
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *"የነቢዩ"ﷺ" ባልተቤቶች በሌሊት ወደ መናሲዕ በጣም ሰፊ ቦታ ይሔዱ ነበር። ዑመርም ለነቢዩ"ﷺ"፦ "ባለቤቶችዎ መሸፈን አለባቸው" አለ፥ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" ምንም አላደረጉም። በዒሻእ ጊዜ የነቢዩ"ﷺ" ባለቤት ሠውዳህ ቢንት ዘምዓህ ወጣች፥ እርሷም ረጅም እመቤት ነበረች። ዑመርም፦ "ሠውዳህ ሆይ! ዐውቄሻለው" አላት፥ ስለ ሒጃብ ወሕይ እንዲወርድ በጉጉት ተመኘ። አላህም የሒጃብ አንቀጽ አወረደ"*። عَنْ عَائِشَةَ، أَنَّ أَزْوَاجَ النَّبِيِّ، صلى الله عليه وسلم كُنَّ يَخْرُجْنَ بِاللَّيْلِ إِذَا تَبَرَّزْنَ إِلَى الْمَنَاصِعِ ـ وَهُوَ صَعِيدٌ أَفْيَحُ ـ فَكَانَ عُمَرُ يَقُولُ لِلنَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم احْجُبْ نِسَاءَكَ‏.‏ فَلَمْ يَكُنْ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَفْعَلُ، فَخَرَجَتْ سَوْدَةُ بِنْتُ زَمْعَةَ زَوْجُ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم لَيْلَةً مِنَ اللَّيَالِي عِشَاءً، وَكَانَتِ امْرَأَةً طَوِيلَةً، فَنَادَاهَا عُمَرُ أَلاَ قَدْ عَرَفْنَاكِ يَا سَوْدَةُ‏.‏ حِرْصًا عَلَى أَنْ يَنْزِلَ الْحِجَابُ، فَأَنْزَلَ اللَّهُ آيَةَ الْحِجَابِ‏.‏

ሚሽነሪዎች፦ "የሒጃብ አንቀጽ መውረድ ምክንያት ዑመር ነው" ይላሉ። ታዲያ ምን ችግር አለው? ሳራ ለአብርሃም፦ "ይህችን ባሪያ ከነልጅዋ አሳድድ! የዚህች ባሪያ ልጅ ከልጄ ከይስሐቅ ጋር አይወርስም" ብላ አሳቡን አምጥታ እግዚአብሔር ለአብርሃም አሳቧን እንዲቀበል፦ "ሣራም የምትነግርህን ቃል ሁሉ ስማ" ሲለው ለአጋር ብላቴናውንም ሰጥቶ አስወጣት፦
ዘፍጥረት 21፥10 *አብርሃምንም ይህችን ባሪያ ከነልጅዋ አሳድድ! የዚህች ባሪያ ልጅ ከልጄ ከይስሐቅ ጋር አይወርስምና" አለችው*።
ዘፍጥረት 21፥12 *እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው፦ ስለ ባሪያህና ስለ ብላቴናው አትዘን፤ ሣራም የምትነግርህን ቃል ሁሉ ስማ"*።
ዘፍጥረት 21፥14 *አብርሃምም ማልዶ ተነሣ፥ እንጀራንም ወሰደ፥ የውኃ አቁማዳንም ለአጋር በትከሻዋ አሸከማት፥ ብላቴናውንም ሰጥቶ አስወጣት"*።

እግዚአብሔር አብርሃምን ያዘዘው ሳራ ባመጣቸው አሳብ ነው። የሒጃብ እሳቤ ዑመር ከመምጣቱ በፊት እኮ ባይብል ላይም አለ። ይስሐቅም ርብቃን ከማግባቱ በፊት አጅነቢይ ስለነበረ እንዳያያት ኺማር ወስዳ ተከናነበች፦
ዘፍጥረት 24፥65 *"እርስዋም መሸፈኛ ወስዳ ተከናነበች"*። فَأخَذَتْ رِفقَةُ الخِمارَ وَغَطَّتْ وَجهَها

"መሸፈኛ" ለሚለው ቃል የገባው "ኺማር" خِمارَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። "ወጀሀሃ" وَجهَها ማለት "ፊቷን" ማለት ነው፥ በሒጃብ የተሰተረችው ፊቷን ነው። በእስራኤል ሴቶቹ ዓይናቸውን በኒቃብ ይሸፈኑ ነበር። ንጉሥ ሰለሞን የሱላማጢስ ልጃገረጅን በዓይነ ርግብ መሸፈኛሽ ውስጥ ዓይኖች እና ጕንጭና ጕንጯ እንዳሉ መናገሩ በኒቃብ ፊታቸው እና አይናቸው ይሰተሩ እንደነበር አመላካች ነው፦
መኃልይ 4፥1 *በዓይነ ርግብ መሸፈኛሽ ውስጥ ዓይኖችሽ እንደ ርግቦች ናቸው*። عَيْنَاكِ حَمَامَتَانِ مِنْ تَحْتِ نَقَابِكِ
መኃልይ 4፥3 *በዓይነ ርግብ መሸፈኛሽ ውስጥ ጕንጭና ጕንጭሽ እንደ ተከፈለ ሮማን ናቸው*። كَفَلَقَةِ رُمّانَةٍ هُوَ خَدُّكِ تَحتَ خِمارِكِ

ሁለቱም አናቅጽ ላይ "መሸፈኛሽ" ለሚለው ቃል የገባው "ነቃቢኪ" نَقَابِكِ እና "ሒማሪኪ" خِمارِكِ ነው። "ኒቃብ" نِقَاب እና "ኺማር" خِمَار ባይብል ውስጥ እንዲህ በግልጽ ተቀምጧል። በአንድ ወቅት የሱላማጢስ ልጃገረጅን ሒጃብ ቅጥር ጠባቂዎች እንደወሰዱባት መናገሯ በራሱ ሒጃብ ታደርግ እንደነበር ማሳያ ነው፦
መኃልይ 5፥7 *ቅጥር ጠባቂዎችም የዓይነ ርግብ መሸፈኛዬን ወሰዱት*። وَنَزَعَ حُرّاسُ الأسوارِ خِمارِي عَنِّي

“ኺማሪ” خِمارِي የኺማር ቀዳማይ መደብ ነጠላ አገናዛብ ቃል ነው። አንድ ለዐቅመ-ሐዋ የሆነች ሴት ሶላት ላይ በኺማር የተሰተረች መሆን አለባት፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 251
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ “ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”አላህ ለዐቅመ-ሐዋ የሆነች ሴት ሶላት አይቀበል በኺማር የተሰተረች ቢሆን እንጂ”*። عَنْ عَائِشَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ ‏ “‏ لاَ يَقْبَلُ اللَّهُ صَلاَةَ حَائِضٍ إِلاَّ بِخِمَارٍ ‏”‏ ‏

በባይብል ሴት ራስዋን በኺማር ሳትሸፍን ወደ ፈጣሪ ልትጸልይ አይገባትም፥ ጭራሽ ዲድስቅልያ ላይ ሴት አማኝ ሁሉም ቦታ እንድትከናነብ ወፍራም ትእዛዝ አለ፦
1 ቆሮንቶስ 11፥13 *በእናንተ በራሳችሁ መካከል ፍረዱ፤ ሴት ራስዋን ሳትሸፍን ወደ እግዚአብሔር ልትጸልይ ይገባታልን?*
ዲድስቅልያ 3፥32 ነገር ግን ላመኑ ሴቶች ራሳቸውን በንጽህና “ሊከናነቡ” ይገባል። እነርሱ “ተከናንበው” በጎዳና ራሳቸውን ዝቅ አድርገው ይሂዱ!።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የአዲስ ኪዳን መጽሐፍት ቀኖና 35 ናቸው፥ የአዲስ ኪዳን መደበኛ የቀኖና መጽሐፍት 27 ሲሆኑ ተጨማሪ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መጽሐፍት ቀኖና 8 ሲሆኑ ከስምንቱ አንዱ "ዲድስቅልያ"didache" ነው።

ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://hottg.com/Wahidcom

ወሠላሙ ዐለይኩም

እዚህ አንቀጽ ላይ "መከናነቢያዎች" ለሚለው በብዜት የገባው ቃል "ጀላቢብ" جَلَٰبِيب ሲሆን በነጠላ ደግሞ "ጂልባብ" جِلْبَاب‎ ነው። ለባለጌዎች በጂልባብ ከተሰተረች ይልቅ የተራቆተች ሴት ለመተንኮስ፣ ለመለከፍ፣ ለመደፈር ቅርብ ናት። የዚህ አንቀጽ ሠበቡ አን-ኑዙሉ በዚህ ሐዲስ እንዲህ ተገልጿል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 4, ሐዲስ 12
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *"የነቢዩ"ﷺ" ባልተቤቶች በሌሊት ወደ መናሲዕ በጣም ሰፊ ቦታ ይሔዱ ነበር። ዑመርም ለነቢዩ"ﷺ"፦ "ባለቤቶችዎ መሸፈን አለባቸው" አለ፥ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" ምንም አላደረጉም። በዒሻእ ጊዜ የነቢዩ"ﷺ" ባለቤት ሠውዳህ ቢንት ዘምዓህ ወጣች፥ እርሷም ረጅም እመቤት ነበረች። ዑመርም፦ "ሠውዳህ ሆይ! ዐውቄሻለው" አላት፥ ስለ ሒጃብ ወሕይ እንዲወርድ በጉጉት ተመኘ። አላህም የሒጃብ አንቀጽ አወረደ"*። عَنْ عَائِشَةَ، أَنَّ أَزْوَاجَ النَّبِيِّ، صلى الله عليه وسلم كُنَّ يَخْرُجْنَ بِاللَّيْلِ إِذَا تَبَرَّزْنَ إِلَى الْمَنَاصِعِ ـ وَهُوَ صَعِيدٌ أَفْيَحُ ـ فَكَانَ عُمَرُ يَقُولُ لِلنَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم احْجُبْ نِسَاءَكَ‏.‏ فَلَمْ يَكُنْ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَفْعَلُ، فَخَرَجَتْ سَوْدَةُ بِنْتُ زَمْعَةَ زَوْجُ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم لَيْلَةً مِنَ اللَّيَالِي عِشَاءً، وَكَانَتِ امْرَأَةً طَوِيلَةً، فَنَادَاهَا عُمَرُ أَلاَ قَدْ عَرَفْنَاكِ يَا سَوْدَةُ‏.‏ حِرْصًا عَلَى أَنْ يَنْزِلَ الْحِجَابُ، فَأَنْزَلَ اللَّهُ آيَةَ الْحِجَابِ‏.‏

ሚሽነሪዎች፦ "የሒጃብ አንቀጽ መውረድ ምክንያት ዑመር ነው" ይላሉ። ታዲያ ምን ችግር አለው? ሳራ ለአብርሃም፦ "ይህችን ባሪያ ከነልጅዋ አሳድድ! የዚህች ባሪያ ልጅ ከልጄ ከይስሐቅ ጋር አይወርስም" ብላ አሳቡን አምጥታ እግዚአብሔር ለአብርሃም አሳቧን እንዲቀበል፦ "ሣራም የምትነግርህን ቃል ሁሉ ስማ" ሲለው ለአጋር ብላቴናውንም ሰጥቶ አስወጣት፦
ዘፍጥረት 21፥10 *አብርሃምንም ይህችን ባሪያ ከነልጅዋ አሳድድ! የዚህች ባሪያ ልጅ ከልጄ ከይስሐቅ ጋር አይወርስምና" አለችው*።
ዘፍጥረት 21፥12 *እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው፦ ስለ ባሪያህና ስለ ብላቴናው አትዘን፤ ሣራም የምትነግርህን ቃል ሁሉ ስማ"*።
ዘፍጥረት 21፥14 *አብርሃምም ማልዶ ተነሣ፥ እንጀራንም ወሰደ፥ የውኃ አቁማዳንም ለአጋር በትከሻዋ አሸከማት፥ ብላቴናውንም ሰጥቶ አስወጣት"*።

እግዚአብሔር አብርሃምን ያዘዘው ሳራ ባመጣቸው አሳብ ነው። የሒጃብ እሳቤ ዑመር ከመምጣቱ በፊት እኮ ባይብል ላይም አለ። ይስሐቅም ርብቃን ከማግባቱ በፊት አጅነቢይ ስለነበረ እንዳያያት ኺማር ወስዳ ተከናነበች፦
ዘፍጥረት 24፥65 *"እርስዋም መሸፈኛ ወስዳ ተከናነበች"*። فَأخَذَتْ رِفقَةُ الخِمارَ وَغَطَّتْ وَجهَها

"መሸፈኛ" ለሚለው ቃል የገባው "ኺማር" خِمارَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። "ወጀሀሃ" وَجهَها ማለት "ፊቷን" ማለት ነው፥ በሒጃብ የተሰተረችው ፊቷን ነው። በእስራኤል ሴቶቹ ዓይናቸውን በኒቃብ ይሸፈኑ ነበር። ንጉሥ ሰለሞን የሱላማጢስ ልጃገረጅን በዓይነ ርግብ መሸፈኛሽ ውስጥ ዓይኖች እና ጕንጭና ጕንጯ እንዳሉ መናገሩ በኒቃብ ፊታቸው እና አይናቸው ይሰተሩ እንደነበር አመላካች ነው፦
መኃልይ 4፥1 *በዓይነ ርግብ መሸፈኛሽ ውስጥ ዓይኖችሽ እንደ ርግቦች ናቸው*። عَيْنَاكِ حَمَامَتَانِ مِنْ تَحْتِ نَقَابِكِ
መኃልይ 4፥3 *በዓይነ ርግብ መሸፈኛሽ ውስጥ ጕንጭና ጕንጭሽ እንደ ተከፈለ ሮማን ናቸው*። كَفَلَقَةِ رُمّانَةٍ هُوَ خَدُّكِ تَحتَ خِمارِكِ

ሁለቱም አናቅጽ ላይ "መሸፈኛሽ" ለሚለው ቃል የገባው "ነቃቢኪ" نَقَابِكِ እና "ሒማሪኪ" خِمارِكِ ነው። "ኒቃብ" نِقَاب እና "ኺማር" خِمَار ባይብል ውስጥ እንዲህ በግልጽ ተቀምጧል። በአንድ ወቅት የሱላማጢስ ልጃገረጅን ሒጃብ ቅጥር ጠባቂዎች እንደወሰዱባት መናገሯ በራሱ ሒጃብ ታደርግ እንደነበር ማሳያ ነው፦
መኃልይ 5፥7 *ቅጥር ጠባቂዎችም የዓይነ ርግብ መሸፈኛዬን ወሰዱት*። وَنَزَعَ حُرّاسُ الأسوارِ خِمارِي عَنِّي

“ኺማሪ” خِمارِي የኺማር ቀዳማይ መደብ ነጠላ አገናዛብ ቃል ነው። አንድ ለዐቅመ-ሐዋ የሆነች ሴት ሶላት ላይ በኺማር የተሰተረች መሆን አለባት፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 251
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ “ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”አላህ ለዐቅመ-ሐዋ የሆነች ሴት ሶላት አይቀበል በኺማር የተሰተረች ቢሆን እንጂ”*። عَنْ عَائِشَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ ‏ “‏ لاَ يَقْبَلُ اللَّهُ صَلاَةَ حَائِضٍ إِلاَّ بِخِمَارٍ ‏”‏ ‏

በባይብል ሴት ራስዋን በኺማር ሳትሸፍን ወደ ፈጣሪ ልትጸልይ አይገባትም፥ ጭራሽ ዲድስቅልያ ላይ ሴት አማኝ ሁሉም ቦታ እንድትከናነብ ወፍራም ትእዛዝ አለ፦
1 ቆሮንቶስ 11፥13 *በእናንተ በራሳችሁ መካከል ፍረዱ፤ ሴት ራስዋን ሳትሸፍን ወደ እግዚአብሔር ልትጸልይ ይገባታልን?*
ዲድስቅልያ 3፥32 ነገር ግን ላመኑ ሴቶች ራሳቸውን በንጽህና “ሊከናነቡ” ይገባል። እነርሱ “ተከናንበው” በጎዳና ራሳቸውን ዝቅ አድርገው ይሂዱ!።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የአዲስ ኪዳን መጽሐፍት ቀኖና 35 ናቸው፥ የአዲስ ኪዳን መደበኛ የቀኖና መጽሐፍት 27 ሲሆኑ ተጨማሪ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መጽሐፍት ቀኖና 8 ሲሆኑ ከስምንቱ አንዱ "ዲድስቅልያ"didache" ነው።

ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://hottg.com/Wahidcom

ወሠላሙ ዐለይኩም


>>Click here to continue<<

የሰለምቴዎች ቻናል




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)