የውድድር ጥሪ ማስታወቂያ
=============
ኢኖቬሽን ለልማት (Innovation for Development) በሚል ፕሮግራም ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከሌሎች የልማት አጋር ተቋማት እና ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ወደ ስራ መገባቱ ይታወቃል፡፡
በዚህ ፕሮጅክት ከሚከናወኑ ተግባራት አንዱ በኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ ያሉ ስታርታፖችንና ጥቃቅንና አነስተነኛ ተቋማትን (CT and ICT related startups and SMEs) በማወዳደር እና በመመምረጥ የማልማት ስራ ሲሆን ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ ከስራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን፣ ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም እና ከኮሪያ ዓለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ ጋር በመሆን የተዘጋጀ ፕሮግራም ነው፡፡
አመልካቾቸ ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች
• ኢትዮጲያዊ ዜግነት ያለው/ያላት
• በኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ እና ተዛማጅ ዘርፎች ላይ ሀሳብ ያለው/ያላት
• ኢኖቫቲቭ የቢዝነስ ሀሳብ ያለው/ያላት
• በተጠየቀው የፕሮፐዛል ይዘት መሰረት ሃሳቡን ማቅረብ የሚችል/የምትችል
ይህ ማስታወቂያ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ለአንድ ወር በ www.mint.gov.et መመዝገብና ማመልከት ትችላላችሁ።
ለበለጠ መረጃ ፡ +251 -967 -944 -500 ይደውሉ
ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ!!!
ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር
https://hottg.com/simetube
>>Click here to continue<<