ነብዩ ሙሐመድ ሰለላሁ አለይሂ ወሠለም እንድህ ብለዋል:- "ከእናንተ በላጩሁ ባህሪው ያማረው ነው ከእርሱም በላጩ ፣ ለሚስቱ ጥሩ የሆነ አማኝ ነው።"
አዒሻ ረ.ዐ እንድህ ሰትል ተናግራለች "ነብዩ ሙሀመድ ሰለላሁ አለይሂ ወሠለም ቤት ዉስጥ የተለያዩ ስራዎችን ያግዙኝ ነበር ፣ ልብሳቸውን እራሳቸው ያጥቡ ነበር ቤት ይጠርጉልኝም ነበር ።"
.
.
.
አይገርማችሁም የረሱል ሶ፣ዐ፣ወ ባህሪ ?
ሴት ልጅ ከነህይወቷ በምትቀበርበት ዘመን ተፈጥረው ፣እሳቸው ሚስታቸውን በስራ ያግዙ ነበር።
አሁን እንኳን ከ1400 በኋላ ያለን ወንዶች ሚስታችንን የምናግዘው ስንቶቻችን ነን ?
የሳቸውን ሱና በተቻለን መጠን የሙጥኝ እንበል።
#ሌሎችም_ይወቁ_እስኪ_share_አድርጉ
ጥበብ ኢስላም || @risaalaatube
↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴
ይቀላቀሉን⇊ ይቀላቀሉን⇊
@risaalaatube @risaalaatube
. ↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴↴.
For any comment👇
@ziyadper
@ziyadper
>>Click here to continue<<