TG Telegram Group & Channel
FŰŇ_ŽØÑĘ 😂😱 | United States America (US)
Create: Update:

⊶⊷⊶⊷❍ ፍሌም ❍⊶⊷⊶⊷

˙·٠•● ተከታታይ ልቦለድ●•٠·˙
.
ደራሲ ሲራክ
.
⚀ ክፍል ስምንት ⚀ 8⃣


ጥቁሩ ዞማ ፀጉሯ በፊቷ ላይ ተበታትኗል።
ፈገግ አለች። ጎትቼ እቅፌ ውስጥ ወሸቅኳት። እንደተራራ የተገተሩ አጎጠጎጤ ጡቶችዋ ደረቴን እንደ አድዋ ጦር ወግተው በሰራ አካላቴ ላይ ሙቀት ለቀቁብኝ።
በጥፍሯ ተንጠራርታ ግምባሬን ሳመችኝ።አፀፋውን ለመመለስ ጉንጭ እና ጉንጯን አጥብቄ ይዤ ከንፈሯን ጎረስኩት። ቀና ብላ አይታኝ አይኗን በሀፍረት ሰበር አድርጋ በፊቷ ላይ ላይ የወደቁትን የፀጉሯን ዘለላዎች እየሰበሰበች ወደቤት ገባች።ተከተልኳት። ክፍሌ እንድትገባ ፈልጌያለሁ። ተንኮል ፈለግኩ። ሳሎኑን አልፋ በኮሪደሩ ወደ ቀኝ ታጥፋ ወደ ትርሃስ ክፍል ስትገሰግስ እጇን ያዝ አድርጌ " ትርሃሴን ዛሬ አሟት ተኝታለች" አልኳት በለሆሳስ።
"ልብሴን ልለውጥ ነው አልረብሻትም" አለች አይኗን በአይኔ ላይ ተክላ።
"ግድ የለሽም እኔ ክፍል ግቢ እኔ ይዤልሽ ልምጣ " አልኳት ዞማ ፀኑሯን እየሰበሰብኩኝ።
"የኔ ቆንጆ የትርሃሴን ነገር ታውቂው የለ ከተነሳች ንጭንጯን አልችለውም!" አልኳት ደግሜ በልመና አኳኋን።አይኗን በአይኔ ላይ እያንከራተተች በእሺታ አንገቷን ነቅንቃ ወደ ክፍሌ ገባች።
ትርሃስ ክፍል ስገባ አጣጥፋ ያስቀመጠቻቸውን ምርጥ ምረጥ ልብሶቿን ትራስጌዋ ላይ አገኘውት።
ፀጉሯን በትና ግራና ቀኝ እጆቿን ወዲያና ወዲህ ወርውራ ተኝታለች። አስተኛኘቷ አስቀናኝ በጥልቅ ስሜት ውጥ ተዘፍቃ እንቅልፏን ትለጥጠዋለች።
በመስኮት በኩል የከሰዓቱ የደመና ግርዶሽ እየተቀደደ ፀሀይ እየወጣች ስለመሆኑ ጮራው በመስኮቷ በኩል አልፎ ኮመዲኖዋ ላይ አርፏል።
የሲሳይ ንጉሱ ሰመመ ፣ የአቤ ጉበኛ አልወለድም ፣ የይስማዕከ ወርቁ ተከርቸም መፅሀፍቶች አንዱ በአንዱ ላይ ተደራርቦ ተቀምጧል።
የከሰዓቱ ድባብ ቤቱን ወርፎታል።
ከትርሃስ ክፍል ወጥቼ ወደ ክፍሌ አቀናው ፍሌም ከክፍሌ ደቡባዊ ጫፍ ላይ ቆማለች። አይኔን ከአይኗ ላይ ሳልነቅል ያመጣሁላትን ልብስ አልጋው ላይ ወርውሬ ተጠጋዋት።
እጄን ትከሻዋ ላይ አድርጌ ጎትቼ ከንፈሬን ከከንፈሯ ጋር አዋሃድኩት።
ትንፋሽ እና ትንፋሻችን ጠፋ። ህይወት ዳናዋን አጥፍታ በህቡዕ መሰስ እያለች የምትበረው ይህን ጊዜ መሰለኝ።
ሰመመን በመሰለ የህይወት ጉዞ አለከልካይ በጥልቅ ተመስጥኦ ከደፉ ወረደን ወደ ጥልቁ ህይወት ዘለቅን።
በዚህ ጥልቅ ረቂቅ አለም ተስፋ እንጂ ውድቀት ፤ ገነት እንጂ ገሀነም አይታይም። ፍሌሜ ሁለቱ እጇቿን በአንገቴ ላይ አቆላልፋየጎመራ ፖም በሚመስለው ስስ ከንፈሯ ትመጠምጠኝ ገብታለች።
ሁለታችንም ራሳችንን ውጠን ለሌላ አለም ለመውለድ የምናምጥ ተስፈኞች ነን ስል አሰብኩ።.......


ክፍል ዘጠኝ ይቀጥላል........

ደራሲ C-ራክ
comment ፦ @ABDSEWANTED

"SHARE" @ONLYZEGET

⊶⊷⊶⊷❍ ፍሌም ❍⊶⊷⊶⊷

˙·٠•● ተከታታይ ልቦለድ●•٠·˙
.
ደራሲ ሲራክ
.
⚀ ክፍል ስምንት ⚀ 8⃣


ጥቁሩ ዞማ ፀጉሯ በፊቷ ላይ ተበታትኗል።
ፈገግ አለች። ጎትቼ እቅፌ ውስጥ ወሸቅኳት። እንደተራራ የተገተሩ አጎጠጎጤ ጡቶችዋ ደረቴን እንደ አድዋ ጦር ወግተው በሰራ አካላቴ ላይ ሙቀት ለቀቁብኝ።
በጥፍሯ ተንጠራርታ ግምባሬን ሳመችኝ።አፀፋውን ለመመለስ ጉንጭ እና ጉንጯን አጥብቄ ይዤ ከንፈሯን ጎረስኩት። ቀና ብላ አይታኝ አይኗን በሀፍረት ሰበር አድርጋ በፊቷ ላይ ላይ የወደቁትን የፀጉሯን ዘለላዎች እየሰበሰበች ወደቤት ገባች።ተከተልኳት። ክፍሌ እንድትገባ ፈልጌያለሁ። ተንኮል ፈለግኩ። ሳሎኑን አልፋ በኮሪደሩ ወደ ቀኝ ታጥፋ ወደ ትርሃስ ክፍል ስትገሰግስ እጇን ያዝ አድርጌ " ትርሃሴን ዛሬ አሟት ተኝታለች" አልኳት በለሆሳስ።
"ልብሴን ልለውጥ ነው አልረብሻትም" አለች አይኗን በአይኔ ላይ ተክላ።
"ግድ የለሽም እኔ ክፍል ግቢ እኔ ይዤልሽ ልምጣ " አልኳት ዞማ ፀኑሯን እየሰበሰብኩኝ።
"የኔ ቆንጆ የትርሃሴን ነገር ታውቂው የለ ከተነሳች ንጭንጯን አልችለውም!" አልኳት ደግሜ በልመና አኳኋን።አይኗን በአይኔ ላይ እያንከራተተች በእሺታ አንገቷን ነቅንቃ ወደ ክፍሌ ገባች።
ትርሃስ ክፍል ስገባ አጣጥፋ ያስቀመጠቻቸውን ምርጥ ምረጥ ልብሶቿን ትራስጌዋ ላይ አገኘውት።
ፀጉሯን በትና ግራና ቀኝ እጆቿን ወዲያና ወዲህ ወርውራ ተኝታለች። አስተኛኘቷ አስቀናኝ በጥልቅ ስሜት ውጥ ተዘፍቃ እንቅልፏን ትለጥጠዋለች።
በመስኮት በኩል የከሰዓቱ የደመና ግርዶሽ እየተቀደደ ፀሀይ እየወጣች ስለመሆኑ ጮራው በመስኮቷ በኩል አልፎ ኮመዲኖዋ ላይ አርፏል።
የሲሳይ ንጉሱ ሰመመ ፣ የአቤ ጉበኛ አልወለድም ፣ የይስማዕከ ወርቁ ተከርቸም መፅሀፍቶች አንዱ በአንዱ ላይ ተደራርቦ ተቀምጧል።
የከሰዓቱ ድባብ ቤቱን ወርፎታል።
ከትርሃስ ክፍል ወጥቼ ወደ ክፍሌ አቀናው ፍሌም ከክፍሌ ደቡባዊ ጫፍ ላይ ቆማለች። አይኔን ከአይኗ ላይ ሳልነቅል ያመጣሁላትን ልብስ አልጋው ላይ ወርውሬ ተጠጋዋት።
እጄን ትከሻዋ ላይ አድርጌ ጎትቼ ከንፈሬን ከከንፈሯ ጋር አዋሃድኩት።
ትንፋሽ እና ትንፋሻችን ጠፋ። ህይወት ዳናዋን አጥፍታ በህቡዕ መሰስ እያለች የምትበረው ይህን ጊዜ መሰለኝ።
ሰመመን በመሰለ የህይወት ጉዞ አለከልካይ በጥልቅ ተመስጥኦ ከደፉ ወረደን ወደ ጥልቁ ህይወት ዘለቅን።
በዚህ ጥልቅ ረቂቅ አለም ተስፋ እንጂ ውድቀት ፤ ገነት እንጂ ገሀነም አይታይም። ፍሌሜ ሁለቱ እጇቿን በአንገቴ ላይ አቆላልፋየጎመራ ፖም በሚመስለው ስስ ከንፈሯ ትመጠምጠኝ ገብታለች።
ሁለታችንም ራሳችንን ውጠን ለሌላ አለም ለመውለድ የምናምጥ ተስፈኞች ነን ስል አሰብኩ።.......


ክፍል ዘጠኝ ይቀጥላል........

ደራሲ C-ራክ
comment ፦ @ABDSEWANTED

"SHARE" @ONLYZEGET


>>Click here to continue<<

FŰŇ_ŽØÑĘ 😂😱




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)