Create: Update:
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክና አሪፍፔይ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂ አብሮው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክና አሪፍፔይ የዲጂታል ክፍያ ሥርአቱን ለማዘመን ሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ሰኔ 14 ቀን 2017 ዓ.ም በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ፈርመዋል፡፡ ስምምነቱ፣ የባንኩን የቴክኖሎጂ መሠረተ ልማት ከፍ በማድረግ የክፍያ ሥርአቱን ወደ ዘመናዊነትና ተደራሽነት እንዲያመራ ያስችላል፡፡
የባንኩ ደንበኞችና የቢዝነስ ሰዎች በካርድ ክፍያ ያለችግር እንዲገበያዩ፣ እንዲከፍሉ፣ እንዲሁም ክፍያዎችንና ሽያጮችን በማቀላጠፍ፤ ዓለም አቀፍ አሠራርን ተግባራዊ ለማድረግ ያስችላል፡፡ በተጨማሪም ኢትዮጵያ ወደ የጥሬ ገንዘብ አልባ ዲጂታል ቴክኖሎጂ ለምታደርገው ጉዞ አጋዥ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ከዓለም አቀፍ ክፍያ ድርጅቶች ጋር በመሆን የሚያደርጋቸው መሰል ስምምነቶች ለደንበኞች ደህንነቱና ደረጃውን የተጠበቀ የፋይናንስ ሥርአት ለመጠቀም እንደሚያስችል የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሄኖክ ከበደ ገልጸዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ:- https://www.nibbanksc.com/wp-content/uploads/2025/06/NIB-Bank-and-Arifpay-partnership-.pdf
#Nib #Nibbank #Arifpay #Mastercard #Kacha #Unionpay #G2G #GreenAgrosolution
Facebook / Instagram / linkedin / X / Youtube / Tiktok / Website
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክና አሪፍፔይ የዲጂታል ክፍያ ሥርአቱን ለማዘመን ሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ሰኔ 14 ቀን 2017 ዓ.ም በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ፈርመዋል፡፡ ስምምነቱ፣ የባንኩን የቴክኖሎጂ መሠረተ ልማት ከፍ በማድረግ የክፍያ ሥርአቱን ወደ ዘመናዊነትና ተደራሽነት እንዲያመራ ያስችላል፡፡
የባንኩ ደንበኞችና የቢዝነስ ሰዎች በካርድ ክፍያ ያለችግር እንዲገበያዩ፣ እንዲከፍሉ፣ እንዲሁም ክፍያዎችንና ሽያጮችን በማቀላጠፍ፤ ዓለም አቀፍ አሠራርን ተግባራዊ ለማድረግ ያስችላል፡፡ በተጨማሪም ኢትዮጵያ ወደ የጥሬ ገንዘብ አልባ ዲጂታል ቴክኖሎጂ ለምታደርገው ጉዞ አጋዥ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ከዓለም አቀፍ ክፍያ ድርጅቶች ጋር በመሆን የሚያደርጋቸው መሰል ስምምነቶች ለደንበኞች ደህንነቱና ደረጃውን የተጠበቀ የፋይናንስ ሥርአት ለመጠቀም እንደሚያስችል የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሄኖክ ከበደ ገልጸዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ:- https://www.nibbanksc.com/wp-content/uploads/2025/06/NIB-Bank-and-Arifpay-partnership-.pdf
#Nib #Nibbank #Arifpay #Mastercard #Kacha #Unionpay #G2G #GreenAgrosolution
Facebook / Instagram / linkedin / X / Youtube / Tiktok / Website
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክና አሪፍፔይ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂ አብሮው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክና አሪፍፔይ የዲጂታል ክፍያ ሥርአቱን ለማዘመን ሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ሰኔ 14 ቀን 2017 ዓ.ም በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ፈርመዋል፡፡ ስምምነቱ፣ የባንኩን የቴክኖሎጂ መሠረተ ልማት ከፍ በማድረግ የክፍያ ሥርአቱን ወደ ዘመናዊነትና ተደራሽነት እንዲያመራ ያስችላል፡፡
የባንኩ ደንበኞችና የቢዝነስ ሰዎች በካርድ ክፍያ ያለችግር እንዲገበያዩ፣ እንዲከፍሉ፣ እንዲሁም ክፍያዎችንና ሽያጮችን በማቀላጠፍ፤ ዓለም አቀፍ አሠራርን ተግባራዊ ለማድረግ ያስችላል፡፡ በተጨማሪም ኢትዮጵያ ወደ የጥሬ ገንዘብ አልባ ዲጂታል ቴክኖሎጂ ለምታደርገው ጉዞ አጋዥ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ከዓለም አቀፍ ክፍያ ድርጅቶች ጋር በመሆን የሚያደርጋቸው መሰል ስምምነቶች ለደንበኞች ደህንነቱና ደረጃውን የተጠበቀ የፋይናንስ ሥርአት ለመጠቀም እንደሚያስችል የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሄኖክ ከበደ ገልጸዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ:- https://www.nibbanksc.com/wp-content/uploads/2025/06/NIB-Bank-and-Arifpay-partnership-.pdf
#Nib #Nibbank #Arifpay #Mastercard #Kacha #Unionpay #G2G #GreenAgrosolution
Facebook / Instagram / linkedin / X / Youtube / Tiktok / Website
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክና አሪፍፔይ የዲጂታል ክፍያ ሥርአቱን ለማዘመን ሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ሰኔ 14 ቀን 2017 ዓ.ም በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ፈርመዋል፡፡ ስምምነቱ፣ የባንኩን የቴክኖሎጂ መሠረተ ልማት ከፍ በማድረግ የክፍያ ሥርአቱን ወደ ዘመናዊነትና ተደራሽነት እንዲያመራ ያስችላል፡፡
የባንኩ ደንበኞችና የቢዝነስ ሰዎች በካርድ ክፍያ ያለችግር እንዲገበያዩ፣ እንዲከፍሉ፣ እንዲሁም ክፍያዎችንና ሽያጮችን በማቀላጠፍ፤ ዓለም አቀፍ አሠራርን ተግባራዊ ለማድረግ ያስችላል፡፡ በተጨማሪም ኢትዮጵያ ወደ የጥሬ ገንዘብ አልባ ዲጂታል ቴክኖሎጂ ለምታደርገው ጉዞ አጋዥ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ከዓለም አቀፍ ክፍያ ድርጅቶች ጋር በመሆን የሚያደርጋቸው መሰል ስምምነቶች ለደንበኞች ደህንነቱና ደረጃውን የተጠበቀ የፋይናንስ ሥርአት ለመጠቀም እንደሚያስችል የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሄኖክ ከበደ ገልጸዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ:- https://www.nibbanksc.com/wp-content/uploads/2025/06/NIB-Bank-and-Arifpay-partnership-.pdf
#Nib #Nibbank #Arifpay #Mastercard #Kacha #Unionpay #G2G #GreenAgrosolution
Facebook / Instagram / linkedin / X / Youtube / Tiktok / Website
>>Click here to continue<<
Nib InternationalBank





