🚧⚠️ ለ12ተኛ ክፍል ማለፊያ ለምትጠባበቁ በሙሉ !!
-ማለፊያችሁ እስካሁን የቆየበት ምክንያት ያስገባችሁት ቅሬታ ወይም ያሰማችሁት ድምጽ በተገቢው መንገድ ምላሽ ለመስጠት ነው።
-በተለይ የሶሻል ተማሪዎች መቁረጫ ነጥቡን ከመጣው ውጤት ጋር ታሳቢ በማድረግ የግልም ሆነ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ላይ የመቁረጫ ነጥብ ማሻሸያ ይደረጋሌ ተብሎ ይጠበቃል።
-የናቱራል ተማሪዎች ላይ ብዙም ትኩረት ያልተደረገው እንደ free gift የተሰጣችሁ የባዮሎጂ እና ኬሚስትሪ የተሰረቁት ፈተናዎች ላይ ምንም አይነት እርምጃ ስላልተወሰደ ነው።
-civic እና economics የሶሻል መገለጫ የሆኑት ሁለቱ ፈተናዎች ባለመያዛቸው የብዙ የሶሻል ተማሪዎችን ዋጋ አስከፍሏል።civic ይያዝ የምትሉ ተማሪዎች ባለመያዙ እንደሚቀጥል ልናሳስብ እንወዳለን።
ለተጨማሪ ጥያቄዎች @marcilas3bot
@minesterofeducation
>>Click here to continue<<