የሶሻሎች ግን ......🤔
✅ከOBN ጋር ቆይታ የነበራቸው የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ቶላ ባሪሶ በ2013/14 በነበረው 12ክፍል ብሔራዊ ፈተና በማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ ከተፈተኑት 125180 ተማሪዎች ውስጥ 15% ወይም 19000 ገደማ የሚጠጋ ተማሪ ብቻ ከ50% በላይ ማስመዝገብ ችሏል ብለዋል።
Credit-hahu
@minesterofeducation
>>Click here to continue<<
