ከኢብኑ ዐባስ (ረ.ዐ) እንደተዘገበው የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡-
"እስከመጪው ዓመት ከቆየሁ ዘጠነኛውን ቀንም እጾማለሁ።" በሌላ ዘገባ፡-
"የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) የዓሹራን ቀን ሲጾሙ እና እንዲጾም ሲያዙ ሰዎች መመሳሰል አይሆንብንም?" አሏቸው። እርሳቸውም፡- "አላህ ከሻ በመጪው ዓመት ዘጠነኛውን ቀንም እንጾማለን።" አሉ። ነገርግን መጪው ዓመት ሳይደርሱ የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) አረፉ።"
ሙስሊም ዘግበውታል።
9️⃣ ኛው - ዕለተ አርብ - ሰኔ 27 - 2017
🔟 ኛው - ዕለተ ቅዳሜ - ሰኔ 28 - 2017
ከዓመት አመት ያድርሰን!
ይህን ጽሑፍ ለማንበብ እና ለማተም በሚመች መልኩ የቀረበ ሲሆን በቴሌግራም ገጻችን አሊያም በድረገጻችን የመጣጥፍ ክፍል ያገኙታል።
ድረገጽ ፡ 🔗 https://minbertv.com/?p=8390 🔗
መልካም ንባብ! መልካም ዒባዳ!
#ዓሹራ #የሱና_ጾም #Ashura #ሙሐረም
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
>>Click here to continue<<