TG Telegram Group & Channel
Minber News - ሚንበር ኸበር | United States America (US)
Create: Update:

የስድስተኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት በዛሬው እለት ይፋ እንደሚደረግ የመዲናዋ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ

ዕለተ ረቡዕ ሰኔ 25 - 2017 | ሙሐረም 6 -1447

የአዲስአበባ ትምህርት ቢሮ፤ የ2017 የስድስተኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ረቡዕ ሰኔ 25/2017 ከሰዓት ይፋ እንደሚደረግ አስታውቋል፡፡ የፈተናው ውጤት ይፋ የሚደረገው የትምህርትቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በኋላ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡

ቢሮው ከተማ አቀፍ የመልቀቂያ ፈተናው በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ የሚደረገው ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ ለማስቻል እንደሆነም ገልጿል፡፡

የ2017 የትምህርት ዘመን የስድስተኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና የተሰጠው ከሰኔ 10 እስከ 12/2017 እንደነበር ይታወሳል፡፡ (ሚንበር ቲቪ)

★ ★ ★ Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV

የስድስተኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት በዛሬው እለት ይፋ እንደሚደረግ የመዲናዋ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ

ዕለተ ረቡዕ ሰኔ 25 - 2017 | ሙሐረም 6 -1447

የአዲስአበባ ትምህርት ቢሮ፤ የ2017 የስድስተኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ረቡዕ ሰኔ 25/2017 ከሰዓት ይፋ እንደሚደረግ አስታውቋል፡፡ የፈተናው ውጤት ይፋ የሚደረገው የትምህርትቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በኋላ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡

ቢሮው ከተማ አቀፍ የመልቀቂያ ፈተናው በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ የሚደረገው ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ ለማስቻል እንደሆነም ገልጿል፡፡

የ2017 የትምህርት ዘመን የስድስተኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና የተሰጠው ከሰኔ 10 እስከ 12/2017 እንደነበር ይታወሳል፡፡ (ሚንበር ቲቪ)

★ ★ ★ Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
6👍1


>>Click here to continue<<

Minber News - ሚንበር ኸበር




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)