የሀዘን መግለጫ
በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ በኤሌክትሮ ሜካኒካል ኢንጂነሪርግ የ2009 ዓ.ም ባች እና አሁን በስራ አለም ላይ የነበረው ባርክልኝ አበራ በአጋጠመው ድንገተኛ አደጋ ህይወቱ ማለፉ ሰምተናል።
በመሆኑም እኛ የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ መቅረዝ የኪነጥበብ አፍቃሪያን ህብረት ለወጣት ባርክልኝ አበራ ነፍሱን ፈጣሪ ከደጋጎቹ ጎን እንዲያሳርፍል እና ለቤተሰቦቹ፣ጓደኞቹ፣ለወዳጅ ዘመዶቹ እና ለስራ ባልደረቦቹ መፅናናትን እንመኛለን።
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ መቅረዝ የኪነጥበብ አፍቃሪያን ህብረት
@mekereze
>>Click here to continue<<