🌼ከአንደበትህ መውጣት የሌለባቸው ቃላቶች
▪▪አልችልም አትበል
ኃይልን በሚሰጠህ በክርስቶስ ሁሉን ትችላለህ
— ፊልጵስዩስ 4፥13
•••
▪▪የለኝም አትበል
አምላክህ እንደ ባለ ጠግነቱ መጠን በክብር በክርስቶስ ኢየሱስ የሚያስፈልግህን ሁሉ ይሞላብኋል
— ፊልጵስዩስ 4፥19
•••
▪▪ፍርሃትህን አትናገር
እግዚአብሔር የኃይልና የፍቅር ራስንም የመግዛት መንፈስ እንጂ የፍርሃት መንፈስ አልሰጠኽምና
— 2ኛ ጢሞቴዎስ 1፥7
•••
ጥርጣሬህንና እምነት ማጣትህን አታውጅ
እግዚአብሔር ለእያንዳንዱ የእምነትን መጠን አካፍሎታል
— ሮሜ 12፥3
•••
▪▪ድካምህን አታውጅ
እግዚአብሔር ብርሃንህና መድኃኒትህ ነው፤ የሚያስፈራህስ ማን ነው? እግዚአብሔር የሕይወትህ መታመኛዋ ነው፤ የሚያስደነግጠህስ ማን ነው?
— መዝሙር 27፥1
•••
በህይወትህ የሴጣንን የበላይነት አታውጅ
በዓለም ካለው ይልቅ በአናንተ ያለው ታላቅ ነውና።
—1ኛ ዮሐንስ 4፥4
•••
▪▪ሽንፈትን አታውጅ
በክርስቶስ ሁልጊዜ ድል በመንሣቱ ለሚያዞረን በእኛም በየስፍራው ሁሉ የእውቀቱን ሽታ ለሚገልጥ ለአምላክ ምስጋና ይሁን
— 2ኛ ቆሮ 2፥14
•••
>>Click here to continue<<