TG Telegram Group & Channel
ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan) | United States America (US)
Create: Update:

ማኅበረ ቅዱሳን በተጨማሪ ማእከላት የደም ልገሳ መርሐ ግብር አከናወነ።


በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን ከ ኢትዮጵያ የደም ባንክ ጋር በመተባበር ግንቦት 18 ቀን 2016 ዓ.ም የደም ልገሳ መርሐ ግብር በ25 ማእከላት ማከናወኑ ይታወሳል።

ይህ የደም  ልገሳ መርሐ ግብር ዛሬም በተለያዩ የማኅበሩ ማእከላት ላይ ቀጥሎ ውሏል።

ሰቆጣ፣ባሌሮቤ፣ዲላ እና ወሊሶ ማእከላት በዛሬው ዕለት የግቢ ጉባኤ ተማሪዎችን አባላትን እና ምእመናንን በማስተባበር የደም ልገሳ መርሐ ግብራትን አከናውነዋል።

ከመንፈሳዊ አገልግሎት በተጨማሪ በተለያዩ የማኅበራዊ ኃላፊነቶች ላይ ተሳትፎ እያደረገ የሚገኘው ማኅበረ ቅዱሳን ባከናወነው የደም ልገሳ መርሐ ግብር እጅግ በርካታ አባላት ተሳትፎ በማድረግ የብዙ ወገኖቻችንን ሕይወት መታደግ የሚችል ደም መለገስ ችለዋል።

ማኅበረ ቅዱሳን በተጨማሪ ማእከላት የደም ልገሳ መርሐ ግብር አከናወነ።


በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን ከ ኢትዮጵያ የደም ባንክ ጋር በመተባበር ግንቦት 18 ቀን 2016 ዓ.ም የደም ልገሳ መርሐ ግብር በ25 ማእከላት ማከናወኑ ይታወሳል።

ይህ የደም  ልገሳ መርሐ ግብር ዛሬም በተለያዩ የማኅበሩ ማእከላት ላይ ቀጥሎ ውሏል።

ሰቆጣ፣ባሌሮቤ፣ዲላ እና ወሊሶ ማእከላት በዛሬው ዕለት የግቢ ጉባኤ ተማሪዎችን አባላትን እና ምእመናንን በማስተባበር የደም ልገሳ መርሐ ግብራትን አከናውነዋል።

ከመንፈሳዊ አገልግሎት በተጨማሪ በተለያዩ የማኅበራዊ ኃላፊነቶች ላይ ተሳትፎ እያደረገ የሚገኘው ማኅበረ ቅዱሳን ባከናወነው የደም ልገሳ መርሐ ግብር እጅግ በርካታ አባላት ተሳትፎ በማድረግ የብዙ ወገኖቻችንን ሕይወት መታደግ የሚችል ደም መለገስ ችለዋል።


>>Click here to continue<<

ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)











Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)


Warning: Undefined array key 3 in /var/www/hottg/function.php on line 115

Fatal error: Uncaught mysqli_sql_exception: Connection refused in /var/www/db.php:8 Stack trace: #0 /var/www/db.php(8): mysqli_connect() #1 /var/www/hottg/function.php(212): db() #2 /var/www/hottg/function.php(115): select() #3 /var/www/hottg/post.php(343): daCache() #4 /var/www/hottg/route.php(63): include_once('...') #5 {main} thrown in /var/www/db.php on line 8