የተከበራችሁ የማህበረ ሰብአዊያን አባላት
ማህበሩ ቀደም ሲል ከነበረበት ጃምቦ ህንፃ ለቆ ወደአዲሱ ቢሮው ተዛውሯል፡፡
አዲሱ ቢሮ የፕሮግራም ማስተባበሪያ ቢሮዎችና እስከ 75 ሰው ድረስ የሚያስተናግድ የስልጠና ማዕከል አሟልቶ ይዟል፡፡
በቅርቡ የሃሳብ ባለቤቶችን በመጋበዝ ተከታታይና መደበኛ ኮርሶችንና ሰሚናሮችን ማዘጋጀት ይጀምራል፡፡
አድራሻ፡ ግሎባል ሆቴል ፊትለፊት፣ ከባላገሩ ቲቪ አጠገብ፣ አማራ ባንክ ያለበት ህንፃ
>>Click here to continue<<