TG Telegram Group & Channel
ሁለገብ | United States America (US)
Create: Update:

#Mekelle

ዛሬ መቐለ የደረሰው ደጋፍ 12 ሺህ 400 ኩንታል ስንዴ ነው።

በሌላ በኩል በዛሬው ዕለት የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ የሚሆን 7 ሺህ ኩንታል ዱቄት ከአዳማ ከተማ እየተጫነ እንደሆነ የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አሳውቋል።

በተጨማሪም 15 ሺህ ሜትሪክ ቶን የድጋፍ እህል ለመላክ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን አስታውቋል።

@livlav
@livlav

#Mekelle

ዛሬ መቐለ የደረሰው ደጋፍ 12 ሺህ 400 ኩንታል ስንዴ ነው።

በሌላ በኩል በዛሬው ዕለት የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ የሚሆን 7 ሺህ ኩንታል ዱቄት ከአዳማ ከተማ እየተጫነ እንደሆነ የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አሳውቋል።

በተጨማሪም 15 ሺህ ሜትሪክ ቶን የድጋፍ እህል ለመላክ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን አስታውቋል።

@livlav
@livlav


>>Click here to continue<<

ሁለገብ




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)