#Mekelle
ዛሬ መቐለ የደረሰው ደጋፍ 12 ሺህ 400 ኩንታል ስንዴ ነው።
በሌላ በኩል በዛሬው ዕለት የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ የሚሆን 7 ሺህ ኩንታል ዱቄት ከአዳማ ከተማ እየተጫነ እንደሆነ የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አሳውቋል።
በተጨማሪም 15 ሺህ ሜትሪክ ቶን የድጋፍ እህል ለመላክ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን አስታውቋል።
@livlav
@livlav
>>Click here to continue<<