†
" አንተን ተስፋ የሚያደርጉ አያፍሩም " [ መዝ. ፳፭ ፥ ፫ ]
" እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ ፤ በርታ ፥ ልብህም ይጽና ፤ እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ።" [ መዝ.፳፯ ፥ ፲፬ ]
በሌላ ስፍራም ፦
" እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ ፤ እኔ አምላክህ ነኝና አትደንግጥ ፤ አበረታሃለሁ ፥ እረዳህማለሁ " [ ኢሳ.፵፩ ፥፲ ]
† † †
💖 🕊 💖
>>Click here to continue<<