TG Telegram Group & Channel
እልመስጦአግያ+++ | United States America (US)
Create: Update:

ጠላት ሲዋጋን የጦር መሳርያ ብቻ ሳይሆን ወቅትም ጭምር ነው መርጦ የተዋጋን ! ጠላት በደንብ አጥንቶ ያወቀን ይመስለኛል! ከወቅቶች ሁሉ መርጦ በጾም ወቅት ያውም በታላቁ በዓብይ ጾም ጦርነቱን አካሄደው ! ይህም ሃገሬውም ወታደሩም በሙሉ ጿሚ ስለሆነ በጾም የደከመ ወታደር ችሎ ቆሞ መዋጋት አይችልም ብለው አስበው ነው :: ሃገሬው ግን እንዲህ ነው :- 2ኛ ቆሮ 12:10 " ስለዚህ ስለ ክርስቶስ ስደክም ያን ጊዜ ኃይለኛ ነኝና "

ዛሬም ጸላኤ ሠናይ ዲያብሎስ ከወቅቶች ሁሉ መርጦ እንደሚዋጋን ስንቶቻችን እናውቃለን ? ያውም ጦሩን በጾም ያበረታዋል !

ለኢጣልያ ስጋዊ ጦር አባቶችን እየጾሙ ታቦት ይዘው ከተዋጉ ከነፍስ ጠላት ዲያብሎስማ እንደምን ያለ ውግያ ይጠብቀን ይሆን ? ሊቁ እንደዚ ይላል :-

ወደ ኤፌሶን 6:12
"መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ"

ኦ ፍጡነ ረድኤት እምሩፀተ ነፋስ ወአውሎ ለዘይጼውአከ በተወክሎ
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
ጊዮርጊስ ቅረብ ለምህረት ወለተሣህሎ
ተወከፍ ወትረ ጸሎትየ ወቃለ ጽራሕየ ኩሎ
እስመ ልበ አምላክ ርኅሩኅ በኃቤከ ሃሎ!
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺

«ቅዱስ ጊዮርጊስ ሆይ አንተን በመተማመን ለጠራህ ሁሉ ፈጥነህ ስትደርስለት ከአውሎ ነፋስ ይልቅ በተፋጠነ ሩጫ ነው እኮን፤ ጊዮርጊስ ሆይ የዘወትር ጸሎቴን የቃሌን የልመና ጩኽት ትቀበል ዘንድ ለይቅርታና ለምሕረትህ ፈጥነህ ወደ እኔ ቅረብ፤”

✍️ JohnD

ጠላት ሲዋጋን የጦር መሳርያ ብቻ ሳይሆን ወቅትም ጭምር ነው መርጦ የተዋጋን ! ጠላት በደንብ አጥንቶ ያወቀን ይመስለኛል! ከወቅቶች ሁሉ መርጦ በጾም ወቅት ያውም በታላቁ በዓብይ ጾም ጦርነቱን አካሄደው ! ይህም ሃገሬውም ወታደሩም በሙሉ ጿሚ ስለሆነ በጾም የደከመ ወታደር ችሎ ቆሞ መዋጋት አይችልም ብለው አስበው ነው :: ሃገሬው ግን እንዲህ ነው :- 2ኛ ቆሮ 12:10 " ስለዚህ ስለ ክርስቶስ ስደክም ያን ጊዜ ኃይለኛ ነኝና "

ዛሬም ጸላኤ ሠናይ ዲያብሎስ ከወቅቶች ሁሉ መርጦ እንደሚዋጋን ስንቶቻችን እናውቃለን ? ያውም ጦሩን በጾም ያበረታዋል !

ለኢጣልያ ስጋዊ ጦር አባቶችን እየጾሙ ታቦት ይዘው ከተዋጉ ከነፍስ ጠላት ዲያብሎስማ እንደምን ያለ ውግያ ይጠብቀን ይሆን ? ሊቁ እንደዚ ይላል :-

ወደ ኤፌሶን 6:12
"መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ"

ኦ ፍጡነ ረድኤት እምሩፀተ ነፋስ ወአውሎ ለዘይጼውአከ በተወክሎ
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
ጊዮርጊስ ቅረብ ለምህረት ወለተሣህሎ
ተወከፍ ወትረ ጸሎትየ ወቃለ ጽራሕየ ኩሎ
እስመ ልበ አምላክ ርኅሩኅ በኃቤከ ሃሎ!
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺

«ቅዱስ ጊዮርጊስ ሆይ አንተን በመተማመን ለጠራህ ሁሉ ፈጥነህ ስትደርስለት ከአውሎ ነፋስ ይልቅ በተፋጠነ ሩጫ ነው እኮን፤ ጊዮርጊስ ሆይ የዘወትር ጸሎቴን የቃሌን የልመና ጩኽት ትቀበል ዘንድ ለይቅርታና ለምሕረትህ ፈጥነህ ወደ እኔ ቅረብ፤”

✍️ JohnD


>>Click here to continue<<

እልመስጦአግያ+++




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)