ወዳጄ ምንም አይነት የኃጢአት አዘቅት ውስጥ ብትሆን በእግዚአብሔር ሁሉ ይቻልሀል።ተስፋ አትቁረጥ.......
ማርያም ግብፃዊት
ከልጅነቷ ጀምራ ዘማዊት ነበረች።ነገር ግን በኃላ ዘመን ንስሓ ገብታ በገዳመ ዮርዳኖስ በምናኔ ኑሮዋን አሳለፈች።ያች ዘማዊት ሴት የጾም ፣የተጋድሎ ሰው ሆነች።መጀመሪያ ራሷን በኃላም ዲያቢሎስን አሸነፈች።
የቅድስት እናታችን በረከት ይደርብን አሜን።
@Learn_with_John ይቀላቀሉን።
>>Click here to continue<<