እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን አደረሳችሁ
በሁለተኛው ሚሊኒየም መባቻ ላይ በሰባት የአርባ ምንጭ ተማሪዎች ምስረታውን ያደረገው የሁላችን ቤት የባች ልዩነትን በቁጥር እንጂ ለክለቡ ባለን ፍቅር ያላሳየን ዛሬ አስራ አምስት ዓመት በኋላም እንደያኔው በፍቅር ግን በብዛት በዝተን የምስረታ በዓሉን ልናከብር ዕለተ እሁድን ግንቦት 27 2015 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ የሚገኘው ቤታችን እንገናኝ ተብላችኃል ያው እዛ ካሉት ቤተሰቦቻችን ውጭ ኢንፎክንን በቅርቡ የማየት ዕድል በማግኘት ይህንን መልዕክት እንዳስተላልፍ ተነግሮኝ ነው ስለዚህ ከሩቅም ከቅርብም ያላችሁ የኢንፎክን ቤተሰቦች በዕለቱ እንድንገናኝ ይሁን።
>>Click here to continue<<