#የኢትዮጵያ_በረከቶች
በሒሶፕ ኢንተርቴይመንት ተከሽኖ የኛን መምጣት እና ማክሰኞ መጋቢት 12ን የሚጠብቀው ድንቅ የስነጽሁፍ ዝግጅት... የተለያዩ ገጣምያን፣ ድምፃውያንን እና በድንቅ ወጉ የምናውቀውን አዱኛው አዲስን ጨምሮ የኢትዮጵያ የባህል ቡድን ጊዜያችንን ለማሳመር ዝግጅታቸውን ጨርሰዋል። በመድረክ አጋፋሪው አዲሱ ገረመው ውብ ለዛ የሚመራውን ድንቅ ፕሮግራም ልጋብዛችሁ...ሄደን ዘና ፈታ ብለን ተረፍረፍ አድርገን እንመለስ!!
0939015249 ላይ እየደወልን አለን ቦታ ያዙልን እንበላቸው😁😁
@infokenamu
>>Click here to continue<<