1*°°°መናፍቃንና ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ሆድና ጀርባ መሆናቸውን የሚያሳዩ 60 ነጥቦች◦
1. መናፍቃን፡- የጻድቃን መታሰቢያ በዓል መከበር የለበትም።
2. መናፍቃን፡- ቅዱሳን አማላጅና አስታራቂ አይደሉም፡፡
3. መናፍቃን፡- ኢየሱስ ዛሬም አማላጅ ነው።
4. መናፍቃን፡- ሥራ አያጸድቅም፡፡
5. መናፍቃን፡- ጾም አያስፈልግምተ
6. መናፍቃን፡- መጽሐፍ ቅዱስ 66ቱ ብቻ ነው፡፡
7. መናፍቃን፡- ድንግል ማርያም ወላዲተ አምላክ አትባልም፡፡
8. መናፍቃን፡- ሐይማኖት አያስፈልግም፡፡
9. መናፍቃን፡- ጥምቀት ለድህነት አይጠቅምም፡፡
10.መናፍቃን፡- የጌታ ስጋና ደም (ቁርባን) ምሳሌ ብቻ ነው።
11. መናፍቃን፡- ታቦት በአዲስ ኪዳን ተሽሯል፡፡
12. መናፍቃን፡- ቤተ መቅደስ በአዲስ ኪዳን አያስፈልግም።
13. መናፍቃን፡- መስቀል መያዝ/
መጠቀም አይገባም፡፡
14. መናፍቃን፡- ማህተብ በአንገት ማሰር አያስፈልግም፡፡
15. መናፍቃን፡- ሕፃናት መጠመቅ የለባቸውም፡፡
16. መናፍቃን፡- ለሞተ ሰው መጸለይ አይገባም፡
17. መናፍቃን፡- በቅዱሳን ስም መዘከር/ምጽዋት መስጠት
አያስፈልግም፡፡
18. መናፍቃን፡- በቅዱሳን ስም ቤተ ክርስቲያንን መሰየም ትክክል አይደለም፡፡
19. መናፍቃን፡- ቅዱሳት ስዕላት አያስፈልጉም፡፡
20. መናፍቃን፡- ቅዱሳን መላእክት አማላጅ አይደሉም፡፡
21. መናፍቃን፡- የጌታ እናት አልተነሣችም፡፡
22. መናፍቃን፡- የጌታ እናት የአዳም የውርስ ኃጢአት /ጥንተ አብሶ/ አለባት።
23. መናፍቃን፡- ኃጢአትን ለካህን መናገር/መናዘዝ አይገባም፡፡
24. መናፍቃን፡- ስግደት አያስፈልግም፡
25.መናፍቃን፡- ሴት ፀጉሯን ሳትሸፍን መጸለይ ትችላለች፡፡
🌷 ለነዚህ ሁሉ መልሶች በድንቅ መምህሮቻችን
1)መምህር ምህረት አብ አሰፋ
2)መምህር ዘበነ ለማ
3)መምህር ሮዳስ ታደሰ
4)መጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረ ኪዳን
ድንቅ ድንቅ መልሶች ተሰተዋል።አሁኑኑ ቻናሉ ላይ ገብተው ይመልከቱ
>>Click here to continue<<