وَخُلِقَ ٱلۡإِنسَٰنُ ضَعِيفٗا
{«ሰውም ደካማ ኾኖ ተፈጠረ።»}
የአደም ልጅ ሆይ‼
በገንዘብህ አትሸወድ ።
በተሰጠህ ስምና ደረጃ አትበጥረር ።
ባገኘኸው ቦታ ከፍታ አይሰማህ ።
በቆዳህ ከለር አትመፃደቅ ።
ምንም ይሁን ምን! ከአላህ ችሎታና ብቃት ፊት ሲቀርብ የሰው ልጅ ደካማ ፍጡር ሆኖ ይቀራል።
https://hottg.com/husu78
>>Click here to continue<<