TG Telegram Group & Channel
ዘ-ሐበሻ | United States America (US)
Create: Update:

_#ድኅነትን ለሚሻት ኦርቶዶክሳዊ ሁሉ ትድረስ።
ሲመተ መለካውያን ወሲሞናውያን ቢፈጸም፦
_ሐዋርያዊ የመዳን ሰንሰለት የተለየው በመሆኑ፣ ሿሚውም ተሿሚውም የእግዚአብሔርን የማዳን ሐዋርያዊ እጅ በመለካዊነት ላይ በመጫናቸውና በመቀበላቸው ፣ ድኅነተ ነፍስ ይቋረጣል።
_መስለው የተቀበሉት ሁሉ ከርቱዓዊ የመዳን መስመር የወጡ ናቸው።
_ከሁሉ በላይ የሆነች ርትዕት ሐዋርያዊት አንዲት ቤተ ክርስቲያን አለችን ማለት አይችሉም።
_ቤተ ክርስቲያን የባህርይ መገለጫዋ በማይፈቅደው አትገለጽምና።
_ሐዋርያዊ አንብርተ እድ በመለካዊ ራስ ላይ ቢጫን ልዮንን እንጂ ዲዮስቆሮስን አይተካም።
ጌታችን በአንብሮተ እድ ሐዋርያትን እንጂ ፈሪሳውያንን ባርኮ አልሾማቸውም።ሉቃ 24፥51።
_በዚያም በዚያም የምንሰማቸው የሿሚና ተሿሚ ሩጫዎች ቅብብሎሻዊ ጸጋ ክህነትን መታሪዎች ናቸው።
_በሁሉም ዘርፍ እየሆነ ያለው የእግዚአብሔርን የማዳን በር የሚዘጋ ሹመት ነው።
_ሲመቱ በምንም መስፈርት ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያናዊ አይደለም ።
ባዶ ተቅዋማዊ ግን ሊሆን ይችላል።
_በሐዋርያት በር መግባት የሚቻለው በሐዋርያት የክህነት ቁልፍ ነው እንጂ በመለካዊ ሹመት አይደለም።
_ከዚህ በኋላ ማን ስቶ ማንንስ ማን ያወግዘዋል?በየትኛው የክህነት ሰንሰለት?
ይህ ሁሉ የሰይጣን ሩጫ ድኅነተ ነፍሱን ለማቋረጥ ነው።
_ጩኸታችን ይህ ከመሆኑ በፊት መስመሩ ይስተካከል በበሩ ይገባ።በማለት ነው።
" የሚሰማ ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ።"የማር 4፥23
"በበሩ የሚገባ ግን የበጎች እረኛ ነው በጎቹም ድምፁን ይሰሙታል ። በጎቹም ድምፁን ያውቃሉና ይከተሉታል"ዮሐ 10፥1-4 ።

_#ድኅነትን ለሚሻት ኦርቶዶክሳዊ ሁሉ ትድረስ።
ሲመተ መለካውያን ወሲሞናውያን ቢፈጸም፦
_ሐዋርያዊ የመዳን ሰንሰለት የተለየው በመሆኑ፣ ሿሚውም ተሿሚውም የእግዚአብሔርን የማዳን ሐዋርያዊ እጅ በመለካዊነት ላይ በመጫናቸውና በመቀበላቸው ፣ ድኅነተ ነፍስ ይቋረጣል።
_መስለው የተቀበሉት ሁሉ ከርቱዓዊ የመዳን መስመር የወጡ ናቸው።
_ከሁሉ በላይ የሆነች ርትዕት ሐዋርያዊት አንዲት ቤተ ክርስቲያን አለችን ማለት አይችሉም።
_ቤተ ክርስቲያን የባህርይ መገለጫዋ በማይፈቅደው አትገለጽምና።
_ሐዋርያዊ አንብርተ እድ በመለካዊ ራስ ላይ ቢጫን ልዮንን እንጂ ዲዮስቆሮስን አይተካም።
ጌታችን በአንብሮተ እድ ሐዋርያትን እንጂ ፈሪሳውያንን ባርኮ አልሾማቸውም።ሉቃ 24፥51።
_በዚያም በዚያም የምንሰማቸው የሿሚና ተሿሚ ሩጫዎች ቅብብሎሻዊ ጸጋ ክህነትን መታሪዎች ናቸው።
_በሁሉም ዘርፍ እየሆነ ያለው የእግዚአብሔርን የማዳን በር የሚዘጋ ሹመት ነው።
_ሲመቱ በምንም መስፈርት ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያናዊ አይደለም ።
ባዶ ተቅዋማዊ ግን ሊሆን ይችላል።
_በሐዋርያት በር መግባት የሚቻለው በሐዋርያት የክህነት ቁልፍ ነው እንጂ በመለካዊ ሹመት አይደለም።
_ከዚህ በኋላ ማን ስቶ ማንንስ ማን ያወግዘዋል?በየትኛው የክህነት ሰንሰለት?
ይህ ሁሉ የሰይጣን ሩጫ ድኅነተ ነፍሱን ለማቋረጥ ነው።
_ጩኸታችን ይህ ከመሆኑ በፊት መስመሩ ይስተካከል በበሩ ይገባ።በማለት ነው።
" የሚሰማ ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ።"የማር 4፥23
"በበሩ የሚገባ ግን የበጎች እረኛ ነው በጎቹም ድምፁን ይሰሙታል ። በጎቹም ድምፁን ያውቃሉና ይከተሉታል"ዮሐ 10፥1-4 ።


>>Click here to continue<<

ዘ-ሐበሻ






Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)